#ልጄ_ሞተ_ማለት_ሐያዕ_አጣሁ_ማለት_አይደለም
✍አሚር ሰይድ
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ከመዲና ሶሃቢያት አንዷ ነበረች። ልጇን ኸልላድን ሙስሊሞች ከበኒ ቀይኑቃዕ አይሁዳውያን ጋር ባደረጉት ውጊያ እንዲሳተፍ ልካው ነበር፡፡ ከጦርነቱ የተመለሱ የተወሰኑ ተዋጊዎች ኸልላድ ሰማእት (ሸሂድ) ሆኖ መውደቁን ሊነግሯት ወደ ቤቷ ገሰገሱ፡፡ እርሷም የልጇን እጣ ፈንታ ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አፍ ለመስማት የምትለብሰውን መከናነቢያ(ሒጃብ) ስትፈልግ ያስተዋላት አንድ ስው እንዲህ አላት፡-
“ልጅሽ ኸልላድ ሞቷል እየተባልሽ ስለምለብሽዉ ሒጃብ ይህን ያክል ትጨነቂያለሽን?”አላት
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ግን ለዚህ እምነቱ የሳሳበት ሰው ማለፊያና ሁልጊዜም የማይረሳ መልሷን እንዲህ በማለት ሰጠችው፡-
ኸልላድን አጥቻለሁ ማለት ያለኝን ሐያዕ (ዓይን አፋርነት) አጥቻለሁ ማለት አይደለም፡፡"አለችም
ይህ የኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) አነጋገር ለነብዩ ﷺ
ሲነገራቸው እንዲህ አሉ፡- "የኸልላድ ሰማእትነት ሁለት እጥፍ ምንዳ አለው፡፡"
"ለምን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ?" ተባሉ፡፡
“ምክንያቱም እርሱ የተገደለው የመጽሐፉ ሰዎች በሆኑት አይሁዳውያን በመሆኑ ነው፡፡” (ኢብን ሰዓድ፣ ኢብኑ አል-አሲር)
⚠️ዛሬ ላይ ሀያአቸዉን ያጡ ወንድ ጋር እንደፈለገች የምትገላፈጥ ...እቤት ቤተሰቧን የማትታዘዝ..ለዉጭ አልጋ ለቤት ቀጋ የሆኑ እንስቶች እና የለባሽ እርቃን ሙስሊሞች በየመንገዱ በዝተዋል ነገ ኡሙ ኸላድ ጎን ሁነን አሏህ ሲጠይቀን መልስ ይኖረን ይሆን??
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ከመዲና ሶሃቢያት አንዷ ነበረች። ልጇን ኸልላድን ሙስሊሞች ከበኒ ቀይኑቃዕ አይሁዳውያን ጋር ባደረጉት ውጊያ እንዲሳተፍ ልካው ነበር፡፡ ከጦርነቱ የተመለሱ የተወሰኑ ተዋጊዎች ኸልላድ ሰማእት (ሸሂድ) ሆኖ መውደቁን ሊነግሯት ወደ ቤቷ ገሰገሱ፡፡ እርሷም የልጇን እጣ ፈንታ ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አፍ ለመስማት የምትለብሰውን መከናነቢያ(ሒጃብ) ስትፈልግ ያስተዋላት አንድ ስው እንዲህ አላት፡-
“ልጅሽ ኸልላድ ሞቷል እየተባልሽ ስለምለብሽዉ ሒጃብ ይህን ያክል ትጨነቂያለሽን?”አላት
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ግን ለዚህ እምነቱ የሳሳበት ሰው ማለፊያና ሁልጊዜም የማይረሳ መልሷን እንዲህ በማለት ሰጠችው፡-
ኸልላድን አጥቻለሁ ማለት ያለኝን ሐያዕ (ዓይን አፋርነት) አጥቻለሁ ማለት አይደለም፡፡"አለችም
ይህ የኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) አነጋገር ለነብዩ ﷺ
ሲነገራቸው እንዲህ አሉ፡- "የኸልላድ ሰማእትነት ሁለት እጥፍ ምንዳ አለው፡፡"
"ለምን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ?" ተባሉ፡፡
“ምክንያቱም እርሱ የተገደለው የመጽሐፉ ሰዎች በሆኑት አይሁዳውያን በመሆኑ ነው፡፡” (ኢብን ሰዓድ፣ ኢብኑ አል-አሲር)
⚠️ዛሬ ላይ ሀያአቸዉን ያጡ ወንድ ጋር እንደፈለገች የምትገላፈጥ ...እቤት ቤተሰቧን የማትታዘዝ..ለዉጭ አልጋ ለቤት ቀጋ የሆኑ እንስቶች እና የለባሽ እርቃን ሙስሊሞች በየመንገዱ በዝተዋል ነገ ኡሙ ኸላድ ጎን ሁነን አሏህ ሲጠይቀን መልስ ይኖረን ይሆን??
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🔰 #የድግሞትና_የዓይነ_ጥላ_አንድነትና_ልዩነት🔰🔰
➪ድግምት(መተት) ከዓይነ ጥላ ጋር አንድ የሚያደርገው ሁለቱም የሰውን ልጅ ውድ ሕይወት ማበላሸት፣ ውጥኑን፣ እቅዱን ማኮላሸት ላይ ስለሚያተኩሩ ነው፡፡
➪ድግምትም ዓይነ ጥላም በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ጣልቃ በመግባት ሕይወትን ከማበላሸት እስከ ማጥፋት ይደርሳሉ፡፡
ሁለቱም አለን፣እጄ ገባ፣እርግጠኛ ነኝ በምንላቸው ነገሮቻችን ላይ የሚያደርሱብን ስውር ጥቃት አንድ ነው፡፡
➪ድግምት እና ዓይነ ጥላ በዕድላችን፣ በእውቀታችን ፣በትምህርታችን፣በእጮኛችን እና በትዳር ሕይወታችን እንዳንጠቀም ከጥንስሱ ጀምሮ እስከ ድግሱ ድረስ
የመደንቀር፣የማበላሸት ሥራን ይሠራሉ፡፡
👉 ሁለቱም አሉኝ በምንላቸው ነገሮች እንዳንጠቀም የመጠርቀም ሥራን ይሠራሉ፡፡
👉ሁለቱም ተስፋ በጣልንባቸው ከመቶ ፐርሰንት በላይ እርግጠኛ በሆንባቸው ነገሮቻችን ላይ አጋንንታዊ የበላይ በመሆን በግልጽና በስውር የማይታይ ምስማር በመሆን ጠስቀው ይይዙብናል፡፡
⏩ድግምትና ዓይነ ጥላ ሲላቸው በራሳቸው ሲላቸው በሰው እያደሩ፣የእኛን ነገር ገና ከጅምሩ እየገረገሩ ያበላሹብናል፡፡
➪#ዓይነ ጥላና ድግምት የሰው ልጅ ዳግም የማያገኝውን፣ ተመልሶ የማይኖረውን ውድ ሕይወቱን በማባከን ፣የያዘውን በማስጣል ብሎም በመንጠቅ አንድ ናቸው፡፡
➪#ድግምትና የዓይነ ጥላ አጋንንት የሚለያቸው ወይም አንድ የማያደርጋቸው እንይ
▶#ድግሞት በደጋሚዎች ወይም በጠንቋዮች በመጎተት ሰውን የሚቆራኝ አጋንንት ነው፡፡
▶#ድግምት በሰው እድል የሚቀና፣በሰው መልካም ሕይወት በብግነት የሚኖር ሰው በሚበላ በሚጠጣ፣በቁስ ወዘተ በማስደገም የሚያቆራኘው አጋንንት ነው፡፡
⏩ #ዓይነ ጥላ በደጋሚዎች የሚጎተት አጋንንት አይደለም፡፡ እራሱን ችሎ፣ክፋቱን ተንኮሉን ጠቅልሎ ወደ ሰው ሕይወት የሚገባ አጋንንት ነው እንጂ በደጋሚዎች የሚቆራኝ አይደለም
#ድግምት ግን ድንገት ወደ እኛ ሕይወት በሰው ክፋት የሚመጣ አጋንንት ነው፡፡
⏩#ዓይነ ጥላ የማንም አጋንንታዊ ድግምት የማያዘው በራሱ የክፋት መንገድ የሚራመድ ክፉ መንፈስ ነው
👉ዓይነ ጥላ ግን ዕድላችን ላይ በመቅናት ሰተት ብሎ የሚገባ ነው፡፡
ልብ ይበሉ‼
✅#ድግምት በሰው ቅናት የሚገባ አጋንንት ሲሆን
✅#ዓይነ ጥላ እራሱ መንፈሱ በእኛ በመቅናት የሚገባ ነው፡፡
✅#ዓይነ ጥላ በውስጣችን ከገባ በኃላ እራሱን እየቀያየረ በሕመም እየተመሰለ ይቀመጣል፡፡
✅#ድግሞትም ውስጣችን ከገባ ደዌ ሆኖ ይቀመጣል፡፡
👉#ልዩነታቸው
☑ዓይነ ጥላ አንዴ ውስጣችን ከገባ እንደ ግል ይዞታው ተደላድሎ ይቀመጣል፡፡
☑#ድግምት ግን ውስጣችን ከገባ በኃላ እድሳት የሚባል አጋንንታዊ ሥርዓት አለው፡፡
እድሳት ማለት አንድ ሰው ላይ በመልካም ነገሩ መተት ሲመተትበት፣የሚያስመትተው ሰው በደጋሚው ወይም በመታቹ በኩል ለአጋንንቱ ግብር ያቀርብለታል፡፡ ለምሳሌ
ገንዘብ፣በግ፣ደም ወዘተ ያቀርባል፡፡ ይህንን ያስደገመ ቀን ያቀረበውን ግብር በየ ዓመቱ ሲያቀርብ አጋንንታዊ ውል ይገባል፡፡
ይህንን የሚያደርገው የሰውን እድል ስለወሰደ በዛም ስለሚጠቀምበት ከሰው የወሰደው ዕድል፣ እውቀት፣ የትዳር፣የሥራ እድል ወዘተ በአጋንንት ተጠብቆ እንዲቆይለት እንዲጠቀምበት የሚያደርገው ነው፡፡
⏩ብዙ ጊዜ ድግምት የተመተተባቸው ሰዎች ከአጋንንቱ በቀላሉ መላቀቅ የሚያቅታቸው በአጋንንቱና በሚደገምበት ሰው መሃል ያለው አስደጋሚው ሰው በየዓመቱ ወይም በየወራቶቹ በተደገመበት ሰው ስም ለአጋንንቱ ስለሚገበር የተመተተበት ሰው ሲታደስበት አጋንንቱ እንደ አዲስ ወደ ውስጡ ይገባል፣ ጤና ያጣል፣ የጀመራቸው ነገሮች በአስገራሚና ለማመን በማያስችል ሁኔታ ይበላሻል፡፡
♦♦አንድ ሰው በተለይ ድግምት የተመተተበት ሰው መተቱ ሲታደስበት የሚያሳየው ጠባይ አለ፡፡
☞ በድንገት ጭው የሚል ስሜት መሰማት
☞ ያለ ምክንያት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ መግባት
☞ መረበሽ
☞ መጨናነቅ
☞ ፍርሃት መሰማት
☞ የሆነ የማናውቀው ነገር ውስጣችን ሲገባ መሰማት
☞ እራስን ስቶ መውደቅ/ይህ መንፈሱ ውስጣችን ሲገባ ነው/
☞ በጠራራ ፀሐይ ብርድ ብርድ ማለት
☞ ውልብ ብሎ ሰውነታችንን የሚከብድ ስሜት መሰማት
☞ በድንገት የልብ ምት መጨመርና ዝብርቅረቅ የሚል ስሜት መሰማት
☞ ከፍተኛ ድንገተኛ የሰውነት ድካምና የመክበድ ስሜት መሰማት
☞ ሰላም ማጣት
☞ ድንገተኛ የባሕርይ ለውጥ ማሳየት
☞ ያለ ምክንያት ብስጭት ብስጭት ማለት
☞ ማዞር መቅለሽለሽ፣ጭንቅላት
☞ ልብ ላይ ጭንቅ የሚል ስሜት መሰማት
☞ ጩኽ ጩኽ የሚል ስሜት ከውስጥ መግፋት
☞እጮኛሞች እና ባለ ትዳሮች ከሆኑ ድንገት የማስጠላት እና የመጥላት ስሜት ውስጥ መግባት
☞ መሳደብ
☞ ከፍቅር አጋር ጋር እንለያይ ማለት
☞ የትዳር አጋርንና ልጆችን መጥላት
☞ ያለ ጥፋት መምታት ወዘተ ሊከሰቱብን ይችላል፡፡
ስለዚህ የተደገመበት ሰው መተቱ ሲታደስበት እንኳን ለሰው ለራሱም የማያውቃቸው የሚይጨበጡ የባሕርይ ለውጦችን ያሳያል፡፡
ለምሳሌ ፦
👉 በእጮኛውና በትዳሩ ላይ በመቅናት የተመተተበት ሰው ከሆነ የታደሰበት ቀን ከእጮኛውና ከትዳር አጋሩ እና ከልጆቹ ጋር ያለ ምክንያት ከፍተኛ ጠብ ውስጥ ይገባል፡፡
👉 በእውቀቱ የተደገመበት ሰው ከሆነ የታደሰበት ቀን በዛን ሰሞን ደንዝዞ ፈዞ ይከርማል፡፡
👉 በገንዘቡ የተደገመበት ሰው ገንዘቡ ከኪሱ ለመውጣት የሚያጨበጭቡ ይመስል ያለ ምክንያት ይወጣል፡፡ ግን በምን እንዳወጣው ፣ገንዘቡን የት እንዳደረሰው፣ምን ቁም ነገር ላይ እንዳዋለው አይውቅም፡፡ ሌላም ሌላ ….
በአጠቃላይ እድሳት ማለት ከአጋንንቱ ጋር በሰው ሕይወት እና እድል ላይ ውል ማራዘም ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት በሰው ሕይወት ላይ በአጋንንት ስውር ምስጢር መቆመር ማለት ነው፡፡
✅#ድግምት ከዓይነ ጥላ አንዱ የሚለይበት፦
#መተት በምንበላው ምግብ፣ በምንጠጣው መጠጥ፣በምንለብሰው የውስጥ እና ውጭ ልብስ/በላብ በወዝ/ በምንይዘው ቁስ ወዘተ ስለሚደገም በቀላሉ ሕይወታችን ሊያመሰቃቅል ፣ጤናችን ሊቃወስ ይችላል፡፡
✅ #ድግምት ከዓይነ ጥላ የሚለይበት ምክንያት፦
ድግምት አደገኛና ገዳይ መሆኑ ነው፡፡ ምንክያቱም መተት በመርዝ መልክ ሊሠራ ስለሚችል የተመተተበትን ምግብ የበላ ወይም መጠጥ የጠጣ ሰው በድንገት ሊሞት ይችላል፡፡ #በተለይ ወደ ሆድ በሚገቡ ነገሮች አጋንንቱ በሰውነታችን ሕዋሶች በመሰራጨት፣ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስብን ይችላል፡፡
⏩ #ድግሞት እና የዓይነ ጥላ መንፈስ በልዩነታቸው መተት የሚከብድበት አንዱ መተት አጋንንት እራሱን መቀየር መቻሉ ነው፡፡ መተት በሆድ ውስጥ አውሬ ሆኖ ይቀመጣል፡፡
#ለምሳሌ አንድ ሰው በሻይ፣በሚሪንዳ መተት ተመትቶ ቢሰጠው ያንንም ቢጠጣ ወደ ሆዱ ከገባበት ቀን ጀምሮ ጤና ማጣት፣ ህመም መሰማት ይጀምረዋል
ይህ በሚጠጣ ነገር ወደ ሆዱ የገባው ድግምት ሰውዬው ሳያውቀው ከቆየ፣ሥጋዊ በሽታም ከመሰለው በጊዜ ሂደት ሆዱ ውስጥ የገባው መተት እራሱን በመቀየር ሥጋውን በመብላት ደሙን በመጠጣት ለከፍተኛ ጤና መታወክና ጉዳት ይዳርገዋል፡፡ ይህ ብቻ አይደለም ሊገድለውም ይችላል፡፡
👉 ዛሬ ሆዳችንን እያመመን፣የሆድ ህመማችን ትልቅ ጭንቀት ፈጥሮብን በየ ሆስፒታሉ ሄደን መፍትሔ የምናጣው መተት ቢሆንስ?
ምክንያቱም በመተት ወደ ሆድ ገብቶ ደዌ ሆኖ የተቀመጠው ነገር በሕክምና ምርመራ አይታወቅም👇👇👇
➪ድግምት(መተት) ከዓይነ ጥላ ጋር አንድ የሚያደርገው ሁለቱም የሰውን ልጅ ውድ ሕይወት ማበላሸት፣ ውጥኑን፣ እቅዱን ማኮላሸት ላይ ስለሚያተኩሩ ነው፡፡
➪ድግምትም ዓይነ ጥላም በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ጣልቃ በመግባት ሕይወትን ከማበላሸት እስከ ማጥፋት ይደርሳሉ፡፡
ሁለቱም አለን፣እጄ ገባ፣እርግጠኛ ነኝ በምንላቸው ነገሮቻችን ላይ የሚያደርሱብን ስውር ጥቃት አንድ ነው፡፡
➪ድግምት እና ዓይነ ጥላ በዕድላችን፣ በእውቀታችን ፣በትምህርታችን፣በእጮኛችን እና በትዳር ሕይወታችን እንዳንጠቀም ከጥንስሱ ጀምሮ እስከ ድግሱ ድረስ
የመደንቀር፣የማበላሸት ሥራን ይሠራሉ፡፡
👉 ሁለቱም አሉኝ በምንላቸው ነገሮች እንዳንጠቀም የመጠርቀም ሥራን ይሠራሉ፡፡
👉ሁለቱም ተስፋ በጣልንባቸው ከመቶ ፐርሰንት በላይ እርግጠኛ በሆንባቸው ነገሮቻችን ላይ አጋንንታዊ የበላይ በመሆን በግልጽና በስውር የማይታይ ምስማር በመሆን ጠስቀው ይይዙብናል፡፡
⏩ድግምትና ዓይነ ጥላ ሲላቸው በራሳቸው ሲላቸው በሰው እያደሩ፣የእኛን ነገር ገና ከጅምሩ እየገረገሩ ያበላሹብናል፡፡
➪#ዓይነ ጥላና ድግምት የሰው ልጅ ዳግም የማያገኝውን፣ ተመልሶ የማይኖረውን ውድ ሕይወቱን በማባከን ፣የያዘውን በማስጣል ብሎም በመንጠቅ አንድ ናቸው፡፡
➪#ድግምትና የዓይነ ጥላ አጋንንት የሚለያቸው ወይም አንድ የማያደርጋቸው እንይ
▶#ድግሞት በደጋሚዎች ወይም በጠንቋዮች በመጎተት ሰውን የሚቆራኝ አጋንንት ነው፡፡
▶#ድግምት በሰው እድል የሚቀና፣በሰው መልካም ሕይወት በብግነት የሚኖር ሰው በሚበላ በሚጠጣ፣በቁስ ወዘተ በማስደገም የሚያቆራኘው አጋንንት ነው፡፡
⏩ #ዓይነ ጥላ በደጋሚዎች የሚጎተት አጋንንት አይደለም፡፡ እራሱን ችሎ፣ክፋቱን ተንኮሉን ጠቅልሎ ወደ ሰው ሕይወት የሚገባ አጋንንት ነው እንጂ በደጋሚዎች የሚቆራኝ አይደለም
#ድግምት ግን ድንገት ወደ እኛ ሕይወት በሰው ክፋት የሚመጣ አጋንንት ነው፡፡
⏩#ዓይነ ጥላ የማንም አጋንንታዊ ድግምት የማያዘው በራሱ የክፋት መንገድ የሚራመድ ክፉ መንፈስ ነው
👉ዓይነ ጥላ ግን ዕድላችን ላይ በመቅናት ሰተት ብሎ የሚገባ ነው፡፡
ልብ ይበሉ‼
✅#ድግምት በሰው ቅናት የሚገባ አጋንንት ሲሆን
✅#ዓይነ ጥላ እራሱ መንፈሱ በእኛ በመቅናት የሚገባ ነው፡፡
✅#ዓይነ ጥላ በውስጣችን ከገባ በኃላ እራሱን እየቀያየረ በሕመም እየተመሰለ ይቀመጣል፡፡
✅#ድግሞትም ውስጣችን ከገባ ደዌ ሆኖ ይቀመጣል፡፡
👉#ልዩነታቸው
☑ዓይነ ጥላ አንዴ ውስጣችን ከገባ እንደ ግል ይዞታው ተደላድሎ ይቀመጣል፡፡
☑#ድግምት ግን ውስጣችን ከገባ በኃላ እድሳት የሚባል አጋንንታዊ ሥርዓት አለው፡፡
እድሳት ማለት አንድ ሰው ላይ በመልካም ነገሩ መተት ሲመተትበት፣የሚያስመትተው ሰው በደጋሚው ወይም በመታቹ በኩል ለአጋንንቱ ግብር ያቀርብለታል፡፡ ለምሳሌ
ገንዘብ፣በግ፣ደም ወዘተ ያቀርባል፡፡ ይህንን ያስደገመ ቀን ያቀረበውን ግብር በየ ዓመቱ ሲያቀርብ አጋንንታዊ ውል ይገባል፡፡
ይህንን የሚያደርገው የሰውን እድል ስለወሰደ በዛም ስለሚጠቀምበት ከሰው የወሰደው ዕድል፣ እውቀት፣ የትዳር፣የሥራ እድል ወዘተ በአጋንንት ተጠብቆ እንዲቆይለት እንዲጠቀምበት የሚያደርገው ነው፡፡
⏩ብዙ ጊዜ ድግምት የተመተተባቸው ሰዎች ከአጋንንቱ በቀላሉ መላቀቅ የሚያቅታቸው በአጋንንቱና በሚደገምበት ሰው መሃል ያለው አስደጋሚው ሰው በየዓመቱ ወይም በየወራቶቹ በተደገመበት ሰው ስም ለአጋንንቱ ስለሚገበር የተመተተበት ሰው ሲታደስበት አጋንንቱ እንደ አዲስ ወደ ውስጡ ይገባል፣ ጤና ያጣል፣ የጀመራቸው ነገሮች በአስገራሚና ለማመን በማያስችል ሁኔታ ይበላሻል፡፡
♦♦አንድ ሰው በተለይ ድግምት የተመተተበት ሰው መተቱ ሲታደስበት የሚያሳየው ጠባይ አለ፡፡
☞ በድንገት ጭው የሚል ስሜት መሰማት
☞ ያለ ምክንያት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ መግባት
☞ መረበሽ
☞ መጨናነቅ
☞ ፍርሃት መሰማት
☞ የሆነ የማናውቀው ነገር ውስጣችን ሲገባ መሰማት
☞ እራስን ስቶ መውደቅ/ይህ መንፈሱ ውስጣችን ሲገባ ነው/
☞ በጠራራ ፀሐይ ብርድ ብርድ ማለት
☞ ውልብ ብሎ ሰውነታችንን የሚከብድ ስሜት መሰማት
☞ በድንገት የልብ ምት መጨመርና ዝብርቅረቅ የሚል ስሜት መሰማት
☞ ከፍተኛ ድንገተኛ የሰውነት ድካምና የመክበድ ስሜት መሰማት
☞ ሰላም ማጣት
☞ ድንገተኛ የባሕርይ ለውጥ ማሳየት
☞ ያለ ምክንያት ብስጭት ብስጭት ማለት
☞ ማዞር መቅለሽለሽ፣ጭንቅላት
☞ ልብ ላይ ጭንቅ የሚል ስሜት መሰማት
☞ ጩኽ ጩኽ የሚል ስሜት ከውስጥ መግፋት
☞እጮኛሞች እና ባለ ትዳሮች ከሆኑ ድንገት የማስጠላት እና የመጥላት ስሜት ውስጥ መግባት
☞ መሳደብ
☞ ከፍቅር አጋር ጋር እንለያይ ማለት
☞ የትዳር አጋርንና ልጆችን መጥላት
☞ ያለ ጥፋት መምታት ወዘተ ሊከሰቱብን ይችላል፡፡
ስለዚህ የተደገመበት ሰው መተቱ ሲታደስበት እንኳን ለሰው ለራሱም የማያውቃቸው የሚይጨበጡ የባሕርይ ለውጦችን ያሳያል፡፡
ለምሳሌ ፦
👉 በእጮኛውና በትዳሩ ላይ በመቅናት የተመተተበት ሰው ከሆነ የታደሰበት ቀን ከእጮኛውና ከትዳር አጋሩ እና ከልጆቹ ጋር ያለ ምክንያት ከፍተኛ ጠብ ውስጥ ይገባል፡፡
👉 በእውቀቱ የተደገመበት ሰው ከሆነ የታደሰበት ቀን በዛን ሰሞን ደንዝዞ ፈዞ ይከርማል፡፡
👉 በገንዘቡ የተደገመበት ሰው ገንዘቡ ከኪሱ ለመውጣት የሚያጨበጭቡ ይመስል ያለ ምክንያት ይወጣል፡፡ ግን በምን እንዳወጣው ፣ገንዘቡን የት እንዳደረሰው፣ምን ቁም ነገር ላይ እንዳዋለው አይውቅም፡፡ ሌላም ሌላ ….
በአጠቃላይ እድሳት ማለት ከአጋንንቱ ጋር በሰው ሕይወት እና እድል ላይ ውል ማራዘም ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት በሰው ሕይወት ላይ በአጋንንት ስውር ምስጢር መቆመር ማለት ነው፡፡
✅#ድግምት ከዓይነ ጥላ አንዱ የሚለይበት፦
#መተት በምንበላው ምግብ፣ በምንጠጣው መጠጥ፣በምንለብሰው የውስጥ እና ውጭ ልብስ/በላብ በወዝ/ በምንይዘው ቁስ ወዘተ ስለሚደገም በቀላሉ ሕይወታችን ሊያመሰቃቅል ፣ጤናችን ሊቃወስ ይችላል፡፡
✅ #ድግምት ከዓይነ ጥላ የሚለይበት ምክንያት፦
ድግምት አደገኛና ገዳይ መሆኑ ነው፡፡ ምንክያቱም መተት በመርዝ መልክ ሊሠራ ስለሚችል የተመተተበትን ምግብ የበላ ወይም መጠጥ የጠጣ ሰው በድንገት ሊሞት ይችላል፡፡ #በተለይ ወደ ሆድ በሚገቡ ነገሮች አጋንንቱ በሰውነታችን ሕዋሶች በመሰራጨት፣ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስብን ይችላል፡፡
⏩ #ድግሞት እና የዓይነ ጥላ መንፈስ በልዩነታቸው መተት የሚከብድበት አንዱ መተት አጋንንት እራሱን መቀየር መቻሉ ነው፡፡ መተት በሆድ ውስጥ አውሬ ሆኖ ይቀመጣል፡፡
#ለምሳሌ አንድ ሰው በሻይ፣በሚሪንዳ መተት ተመትቶ ቢሰጠው ያንንም ቢጠጣ ወደ ሆዱ ከገባበት ቀን ጀምሮ ጤና ማጣት፣ ህመም መሰማት ይጀምረዋል
ይህ በሚጠጣ ነገር ወደ ሆዱ የገባው ድግምት ሰውዬው ሳያውቀው ከቆየ፣ሥጋዊ በሽታም ከመሰለው በጊዜ ሂደት ሆዱ ውስጥ የገባው መተት እራሱን በመቀየር ሥጋውን በመብላት ደሙን በመጠጣት ለከፍተኛ ጤና መታወክና ጉዳት ይዳርገዋል፡፡ ይህ ብቻ አይደለም ሊገድለውም ይችላል፡፡
👉 ዛሬ ሆዳችንን እያመመን፣የሆድ ህመማችን ትልቅ ጭንቀት ፈጥሮብን በየ ሆስፒታሉ ሄደን መፍትሔ የምናጣው መተት ቢሆንስ?
ምክንያቱም በመተት ወደ ሆድ ገብቶ ደዌ ሆኖ የተቀመጠው ነገር በሕክምና ምርመራ አይታወቅም👇👇👇
👉ስለዚህ የመተት አጋንንት ውስጣችን ከገባ እራሱን እየቀያየረ የተለያየ በሽታ ይሆናል፡፡
በሚበላና በሚጠጣ ወደ ሆዳችን የገባው፣በቁሳቁስ ወደ እኛ የሰረጸው መተት
❌ሆዳችንን ሊያሳምመን
❌ለአእምሮ ሕመም ሊዳርገን
❌እጅ እግራችንን ሽባ ሊያደርገን
❌ለወገብ ለልብ ሕመም
❌ለጨጓራ ሕመም
❌ለደም ግፊት ለስኳር ሕመም
❌ለአስም ሊዳርገን ይችላል፡፡
መተትን አደገኛ የሚያደርገው ይህ ነው፡፡
⏩#ዓይነ ጥላ ሕይወታችንን የማጎሳቆል ሥራ
የሚሠራው በስውር ነው፡፡ ድግምት ግን በግልፅ ነው፡፡
⏩#ዓይነ ጥላ በውስጣችን አሸምቆ ተደብቆ ከእኛው ጠባይ ጋር ተስማምቶ አድብቶ ነው የሚኖረው፡፡ ድግምት ግን ጥቃቱ የሚታይና ግልጥ ነው፡፡
⏩#የዓይነ ጥላ አጋንንት የሚጎዳን በጊዜ ሂደት ነው፡፡ ድግምት ግን በድንገት ነው፡፡
#መፍትሄዉ ከአላህ ጋር ያለንን ግንኙነት ጠበቅ ማድረግ...ከሀራም ነገሮች መራቅ
ሩቃ ማድረግ..ሰደቃ መሰደቅ ናቸዉ፡፡
ስለሲህር ድግምት ዙሪያ የተፓሰተ ተከታታይ ፁሁፍ ስላለ ወደሆላ ፈልገዉ አንብባችሁ ራሳችሁን ፈትሹ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
በሚበላና በሚጠጣ ወደ ሆዳችን የገባው፣በቁሳቁስ ወደ እኛ የሰረጸው መተት
❌ሆዳችንን ሊያሳምመን
❌ለአእምሮ ሕመም ሊዳርገን
❌እጅ እግራችንን ሽባ ሊያደርገን
❌ለወገብ ለልብ ሕመም
❌ለጨጓራ ሕመም
❌ለደም ግፊት ለስኳር ሕመም
❌ለአስም ሊዳርገን ይችላል፡፡
መተትን አደገኛ የሚያደርገው ይህ ነው፡፡
⏩#ዓይነ ጥላ ሕይወታችንን የማጎሳቆል ሥራ
የሚሠራው በስውር ነው፡፡ ድግምት ግን በግልፅ ነው፡፡
⏩#ዓይነ ጥላ በውስጣችን አሸምቆ ተደብቆ ከእኛው ጠባይ ጋር ተስማምቶ አድብቶ ነው የሚኖረው፡፡ ድግምት ግን ጥቃቱ የሚታይና ግልጥ ነው፡፡
⏩#የዓይነ ጥላ አጋንንት የሚጎዳን በጊዜ ሂደት ነው፡፡ ድግምት ግን በድንገት ነው፡፡
#መፍትሄዉ ከአላህ ጋር ያለንን ግንኙነት ጠበቅ ማድረግ...ከሀራም ነገሮች መራቅ
ሩቃ ማድረግ..ሰደቃ መሰደቅ ናቸዉ፡፡
ስለሲህር ድግምት ዙሪያ የተፓሰተ ተከታታይ ፁሁፍ ስላለ ወደሆላ ፈልገዉ አንብባችሁ ራሳችሁን ፈትሹ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
📌አሊ ረዐ ለነብዩ ﷺ የነበራቸዉ ፍቅር 📌
✍አሚር ሰይድ
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ የተወለዱባትንና የሚወዷትን መካን ለቅቀው ለመሰደድ በተዘጋጁበት ሌሊት ዓሊን (ረ.ዐ) ጠርተው ወደ መዲና እንዲሰደዱ መለኮታዊ መመሪያ የወረደላቸው መሆኑን ገለፁላቸው፡፡ ከዚያም በመቀጠል እርሳቸው ወደ ኋላ እንዲቀሩና መካውያን ከእርሳቸው ዘንድ በአደራ ያስቀመጧቸውን ገንዘብና ንብረት ለየባለቤቶቻቸው ከመለሱላቸው በኋላ እንዲከተሏቸው አሳሰቧቸው፡፡ ምክንያቱም መካ ውስጥ ውድና ዋጋ የሚያወጣ ሀብት ኖሮት ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ ዘንድ ያላስቀመጠ ብዙ አይገኝም ነበርና፡፡ ጠላቶቻቸው እንደዚያ ግድያና ታላቅ አደጋ ሊያደርሱባቸው እየፈለጉ ውድ ንብረቶቻቸውን ከእርሳቸው ዘንድ ማስቀመጣቸው እውነተኛና ታማኝ በመሆናቸው እንጂ በሌላ አልነበረም ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
የከሀድያኑን እቅድ አስመልክተው የአላህ
መልዕክተኛ ﷺዓሊን (ረ.ዐ) ሲያስጠነቅቋቸው እንዲህ አሉ፡- “ዓሊ ሆይ! ሌሊቱን በመኝታዬ ጋደም በል፡፡ በዚህ መጎናፀፊያዬም ራስህን ሽፍን፡፡ የማትወደው ነገር ይደርስብኛል ብለህ ምንም ፍርሀት እንዳይዝህ፡፡''
ታላቅ በሆነ የእምነት ወኔ የደነደኑት ዓሊ (ረ.ዐ) በአካላቸው ላይ ሊሸቀሸቁ በተዘጋጁ ብዙ ጦሮችና ጐራዴዎች ጥላ ታጅበው እነሆ በነብዩ ﷺ መኝታ ላይ ተኝተዋል፡፡
.....አስፈሪ በሆነ ቁጣና እልህ እየተደናፉ የመጡት አጋሪዎች የአላህን መልዕክተኛ ﷺ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ገድለው ለመገላገል ወስነው ይጠባበቃሉ። ሌሊቱ ሊገባደድ አቅራቢያ በሩን በኃይል በርግደው ወደ ውስጥ ሲዘልቁ የነብዩን ﷺ መጎናፀፊያ ለብሰው የተኙት ዓሊ (ረ.ዐ) መሆናቸውን ተመለከቱ፡፡ በንዴት እሳት ለብሰውም እንዲህ በማለት ጮሁ
"ዓሊ ሆይ! የአጎትህ ልጅ የት ነው ያለው?"
"እኔ አላውቅም፡፡ ይህን ጉዳይ በተመለከተም ምንም መረጃ የለኝም፡፡ እኔ እርሳቸውን ስከታተል አልቆየሁም፡፡ እንደሚመስለኝ ግን ከመካ ውጣልን ያላችኋቸው በመሆኑ መካን ሳይለቁ አይቀሩም፡፡”አሉ አሊ ረዐ
....ይህን እንደሰሙ አሊን እየተራገሙና እያመናጨቁ ወስደው በመስጂደል ሀረም ውስጥ አሰሯቸው፡ ሆኖም ብዙም ሳይቆዩ ፈታቷቸው፡፡
አሊ ረዐ ዉዴታቸዉ በነብዩ ﷺ መተኛ ላይ ሁነዉ በነብዩ ﷺ ላይ የመጣዉ ሞትን ለመቀበል ተዘጋጅተዉ ነበር ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ አሊ ረዐ ከሚወዷቸዉ ዉዴታ ይቼ የዱቄት ያህል ትንሿ ነች ከዚህ በላይ አሊ ረዐ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ይወዷቸዉ ነበር...,
በቀንም በማታም ሶሉ አላሀቢቡና ሰይዱና
ሙሀመድ ﷺ ﷺ💚💚💚💚
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ የተወለዱባትንና የሚወዷትን መካን ለቅቀው ለመሰደድ በተዘጋጁበት ሌሊት ዓሊን (ረ.ዐ) ጠርተው ወደ መዲና እንዲሰደዱ መለኮታዊ መመሪያ የወረደላቸው መሆኑን ገለፁላቸው፡፡ ከዚያም በመቀጠል እርሳቸው ወደ ኋላ እንዲቀሩና መካውያን ከእርሳቸው ዘንድ በአደራ ያስቀመጧቸውን ገንዘብና ንብረት ለየባለቤቶቻቸው ከመለሱላቸው በኋላ እንዲከተሏቸው አሳሰቧቸው፡፡ ምክንያቱም መካ ውስጥ ውድና ዋጋ የሚያወጣ ሀብት ኖሮት ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ ዘንድ ያላስቀመጠ ብዙ አይገኝም ነበርና፡፡ ጠላቶቻቸው እንደዚያ ግድያና ታላቅ አደጋ ሊያደርሱባቸው እየፈለጉ ውድ ንብረቶቻቸውን ከእርሳቸው ዘንድ ማስቀመጣቸው እውነተኛና ታማኝ በመሆናቸው እንጂ በሌላ አልነበረም ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
የከሀድያኑን እቅድ አስመልክተው የአላህ
መልዕክተኛ ﷺዓሊን (ረ.ዐ) ሲያስጠነቅቋቸው እንዲህ አሉ፡- “ዓሊ ሆይ! ሌሊቱን በመኝታዬ ጋደም በል፡፡ በዚህ መጎናፀፊያዬም ራስህን ሽፍን፡፡ የማትወደው ነገር ይደርስብኛል ብለህ ምንም ፍርሀት እንዳይዝህ፡፡''
ታላቅ በሆነ የእምነት ወኔ የደነደኑት ዓሊ (ረ.ዐ) በአካላቸው ላይ ሊሸቀሸቁ በተዘጋጁ ብዙ ጦሮችና ጐራዴዎች ጥላ ታጅበው እነሆ በነብዩ ﷺ መኝታ ላይ ተኝተዋል፡፡
.....አስፈሪ በሆነ ቁጣና እልህ እየተደናፉ የመጡት አጋሪዎች የአላህን መልዕክተኛ ﷺ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ገድለው ለመገላገል ወስነው ይጠባበቃሉ። ሌሊቱ ሊገባደድ አቅራቢያ በሩን በኃይል በርግደው ወደ ውስጥ ሲዘልቁ የነብዩን ﷺ መጎናፀፊያ ለብሰው የተኙት ዓሊ (ረ.ዐ) መሆናቸውን ተመለከቱ፡፡ በንዴት እሳት ለብሰውም እንዲህ በማለት ጮሁ
"ዓሊ ሆይ! የአጎትህ ልጅ የት ነው ያለው?"
"እኔ አላውቅም፡፡ ይህን ጉዳይ በተመለከተም ምንም መረጃ የለኝም፡፡ እኔ እርሳቸውን ስከታተል አልቆየሁም፡፡ እንደሚመስለኝ ግን ከመካ ውጣልን ያላችኋቸው በመሆኑ መካን ሳይለቁ አይቀሩም፡፡”አሉ አሊ ረዐ
....ይህን እንደሰሙ አሊን እየተራገሙና እያመናጨቁ ወስደው በመስጂደል ሀረም ውስጥ አሰሯቸው፡ ሆኖም ብዙም ሳይቆዩ ፈታቷቸው፡፡
አሊ ረዐ ዉዴታቸዉ በነብዩ ﷺ መተኛ ላይ ሁነዉ በነብዩ ﷺ ላይ የመጣዉ ሞትን ለመቀበል ተዘጋጅተዉ ነበር ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ አሊ ረዐ ከሚወዷቸዉ ዉዴታ ይቼ የዱቄት ያህል ትንሿ ነች ከዚህ በላይ አሊ ረዐ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ይወዷቸዉ ነበር...,
በቀንም በማታም ሶሉ አላሀቢቡና ሰይዱና
ሙሀመድ ﷺ ﷺ💚💚💚💚
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
⚡️⚡️⚡️ #የሶፍያ_ረዐ_ሶብር⚡️⚡️⚡️
✍ አሚር ሰይድ
የኡሁድ ጦርነት እንዳበቃ ሶፊያ (ረ.ዐ) በዚያ ውጊያ ሰማእት የሆኑትንና አካላቸውም እጅግ ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የተቆራረጠውን የወንድሟን ሀምዛ አስክሬን ለማግኘት ጓጉታለች፡፡ ይህን እያሰበችም ሰማዕታቱ የወደቁባቸውን ቦታዎች ለማሰስ ፊቷን መለሰች። በዚያው ሰዓት ልጇ ዙቤይር (ረ.ዐ) አገኛትና እንዲህ አላት፡-
......የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ኋላ እንድትመለሺ አዘዋል፡፡”አላት
"ለምን? እንደዚያ ከሆነ ወንድሜን ላየው አልችልም ማለት ነው? አለች። ቀጠል አድርጋም:- "እርግጥ ነው ሰውነቱን በምን ዓይነት አሰቃቂ ሁኔታ እንደሚቦጫጭቁት አውቃለሁ፡፡ ይህን የመሰለ መከራ የወደቀበትም ለአላህ ብሎ ነው፡፡ ይህን ከማሰብና ከመፅናናት ውጭ ሀዘናችንን ልንረሳበት የሚያስችለን ሌላ መንገድ የለም፡፡ አላህ ከሻ እኔም ሀዘኔን ዋጥ በማድረግ ምንዳየን ከእርሱወ እጠብቃለሁ" አለች፡፡
ዙበይር (ረ.ዐ) ወደ አላህ መልዕክተኛ ﷺ ከተመለሰ በኋላ እናቱ ያለችበትን ሁኔታ፣ የተናገረቻቸውንም ነገሮች ዘርዝሮ አስረዳቸው፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ፡-
“እንደዚያ ከሆነ ተዋት፣ ትሄድና የወንድሟን አስክሬን ትመልከት::
ሶፊያ (ረ.ዐ) ከዚያ በኋላ በጀግንነት ተሰውተው የወደቁትን ወንድሟን አካል እያየችና የሰማዕታት ሁሉ አለቃ በመሆናቸው እየተፅናናች ከልቧ ዱዓ አደረገችላቸው.....
ሶብሩም ጀግንነቱም ወኔም ያኔ የነበሩ ሱሀቦች ምን ያህል ተራራ የሆነ ኢማን ቢኖራቸዉ ነዉ??
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
የኡሁድ ጦርነት እንዳበቃ ሶፊያ (ረ.ዐ) በዚያ ውጊያ ሰማእት የሆኑትንና አካላቸውም እጅግ ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የተቆራረጠውን የወንድሟን ሀምዛ አስክሬን ለማግኘት ጓጉታለች፡፡ ይህን እያሰበችም ሰማዕታቱ የወደቁባቸውን ቦታዎች ለማሰስ ፊቷን መለሰች። በዚያው ሰዓት ልጇ ዙቤይር (ረ.ዐ) አገኛትና እንዲህ አላት፡-
......የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ኋላ እንድትመለሺ አዘዋል፡፡”አላት
"ለምን? እንደዚያ ከሆነ ወንድሜን ላየው አልችልም ማለት ነው? አለች። ቀጠል አድርጋም:- "እርግጥ ነው ሰውነቱን በምን ዓይነት አሰቃቂ ሁኔታ እንደሚቦጫጭቁት አውቃለሁ፡፡ ይህን የመሰለ መከራ የወደቀበትም ለአላህ ብሎ ነው፡፡ ይህን ከማሰብና ከመፅናናት ውጭ ሀዘናችንን ልንረሳበት የሚያስችለን ሌላ መንገድ የለም፡፡ አላህ ከሻ እኔም ሀዘኔን ዋጥ በማድረግ ምንዳየን ከእርሱወ እጠብቃለሁ" አለች፡፡
ዙበይር (ረ.ዐ) ወደ አላህ መልዕክተኛ ﷺ ከተመለሰ በኋላ እናቱ ያለችበትን ሁኔታ፣ የተናገረቻቸውንም ነገሮች ዘርዝሮ አስረዳቸው፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ፡-
“እንደዚያ ከሆነ ተዋት፣ ትሄድና የወንድሟን አስክሬን ትመልከት::
ሶፊያ (ረ.ዐ) ከዚያ በኋላ በጀግንነት ተሰውተው የወደቁትን ወንድሟን አካል እያየችና የሰማዕታት ሁሉ አለቃ በመሆናቸው እየተፅናናች ከልቧ ዱዓ አደረገችላቸው.....
ሶብሩም ጀግንነቱም ወኔም ያኔ የነበሩ ሱሀቦች ምን ያህል ተራራ የሆነ ኢማን ቢኖራቸዉ ነዉ??
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✏️ #የነብዩን_ቃል_ፈፅሜ_እዛዉ_እሞታለሁ
✍አሚር ሰይድ
ለእምነቱ ጥልቅ ፍቅር የነበረው ጀግና ወህብ ቢን ከብሻህ (ረ.ዐ) የነብዩ ﷺ ክቡር ሱሀባ መቃብር የሚገኘው በቻይና ነው፡፡ ነብዩﷺ ወህብን ወደ ቻይና ሄዶ ኢስላምን እንዲሰብክ ታላቅ የሆነ ተልዕኮን አሸክመው ላኩት፡፡ ይሁን እንጂ በዚያ ዘመን አንድ ሰው ከመዲና ተነስቶ ቻይና ለመድረስ አንድ ዓመት ያህል ይፈጅበት ነበር፡፡ ወህብ ኢብን ከብሻህ (ረ.ዐ) ቻይና ከደረሰ በኋላ ኢስላምን እያሥፋፋ ለረዥም ዘመን ቆይቶ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ናፍቆት በጣም ስለበረታበት ዓይናቸውን ለማየት ወደ መዲና ተመለሰ፡፡ አንድ ዓመት ከፈጀ የመከራ ጉዞ በኋላም መዲና ደረስ፡፡ ሆኖም ግን ምን ያደርጋል! ናፍቆት እንዳንገበገበውና ዓይናቸውን ለማየት እንደጓጓ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሳያያቸው ቀረ። ሞተው ነበር የደረሰው😔
አለቀሰ አዘነ ተከዘ ከዱንያ ያጣዉ ነገር ትልቅ ሆኖ ተሰማዉ....ምንም እንኳ ናፍቆቱና ሰቀቀኑ ቢበረታበትም እንደገና ወደ ቻይና መመለስ ነበረበትና ጉዞውን ቀጠለ፡፡ ምክንያቱም ይህንን የተቀደሰ ዓላማ እንዲያራምድ ኃላፊነት የሰጡት የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንደመሆናቸው ትዕዛዛቸው መከበር ነበረበት፡፡ ወሀብ ኢብን ከብሻህ(ረ.ዐ) ቻይና ደርሶ እምነቱን እያስፋፋ እያለ እዚያው አረፈ፡፡ በዚህም ተግባሩ በቻይና የመጀመሪያው የአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አምባሳደር የመሆንን ደረጃ ተጎናፀፈ።
ፈራሽ የሆነው አካሉ በቻይና ቢቀበርም የማትሞተው ነፍሱ ግን ከአላህ መልዕክተኛ ትዕዛዝ ስር ነበር...ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ቢሞቱም ግን ፍቅራቸዉን ሁባቸውን ይገለፀዉ ከአላህ የመጣዉን ኢስላምን ሀይማኖት ነብዩ ﷺ ባዘዙት መሰረት ኢስላምን እያስፋፋ እዛዉ ቻይና ተቀበረ
ፍቅር ማለት ይህ ነዉ ....የወጣት ነሺዳ የሴት ማጥመጃ ነሺዳ እያዳመጡ ነቢይን እወዳለሁ ማለት እራስን ማሞኘት ነዉ፡፡ ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሙሀመድን ከራሳቸዉ በላይ አስበልጠዉ ይወዱ ነበር ﷺ💚💛❤️
እኛም እንደሱሀቦቹ ያለ ወኔ ልብ ባይኖረንም በምንችለዉ ዉዴታችንን እንግለፅ በተመቸን አጋጣሚ ሶሉ አለነቢይ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚💛❤️💞💞💚💛❤️
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
ለእምነቱ ጥልቅ ፍቅር የነበረው ጀግና ወህብ ቢን ከብሻህ (ረ.ዐ) የነብዩ ﷺ ክቡር ሱሀባ መቃብር የሚገኘው በቻይና ነው፡፡ ነብዩﷺ ወህብን ወደ ቻይና ሄዶ ኢስላምን እንዲሰብክ ታላቅ የሆነ ተልዕኮን አሸክመው ላኩት፡፡ ይሁን እንጂ በዚያ ዘመን አንድ ሰው ከመዲና ተነስቶ ቻይና ለመድረስ አንድ ዓመት ያህል ይፈጅበት ነበር፡፡ ወህብ ኢብን ከብሻህ (ረ.ዐ) ቻይና ከደረሰ በኋላ ኢስላምን እያሥፋፋ ለረዥም ዘመን ቆይቶ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ናፍቆት በጣም ስለበረታበት ዓይናቸውን ለማየት ወደ መዲና ተመለሰ፡፡ አንድ ዓመት ከፈጀ የመከራ ጉዞ በኋላም መዲና ደረስ፡፡ ሆኖም ግን ምን ያደርጋል! ናፍቆት እንዳንገበገበውና ዓይናቸውን ለማየት እንደጓጓ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሳያያቸው ቀረ። ሞተው ነበር የደረሰው😔
አለቀሰ አዘነ ተከዘ ከዱንያ ያጣዉ ነገር ትልቅ ሆኖ ተሰማዉ....ምንም እንኳ ናፍቆቱና ሰቀቀኑ ቢበረታበትም እንደገና ወደ ቻይና መመለስ ነበረበትና ጉዞውን ቀጠለ፡፡ ምክንያቱም ይህንን የተቀደሰ ዓላማ እንዲያራምድ ኃላፊነት የሰጡት የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንደመሆናቸው ትዕዛዛቸው መከበር ነበረበት፡፡ ወሀብ ኢብን ከብሻህ(ረ.ዐ) ቻይና ደርሶ እምነቱን እያስፋፋ እያለ እዚያው አረፈ፡፡ በዚህም ተግባሩ በቻይና የመጀመሪያው የአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አምባሳደር የመሆንን ደረጃ ተጎናፀፈ።
ፈራሽ የሆነው አካሉ በቻይና ቢቀበርም የማትሞተው ነፍሱ ግን ከአላህ መልዕክተኛ ትዕዛዝ ስር ነበር...ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ቢሞቱም ግን ፍቅራቸዉን ሁባቸውን ይገለፀዉ ከአላህ የመጣዉን ኢስላምን ሀይማኖት ነብዩ ﷺ ባዘዙት መሰረት ኢስላምን እያስፋፋ እዛዉ ቻይና ተቀበረ
ፍቅር ማለት ይህ ነዉ ....የወጣት ነሺዳ የሴት ማጥመጃ ነሺዳ እያዳመጡ ነቢይን እወዳለሁ ማለት እራስን ማሞኘት ነዉ፡፡ ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሙሀመድን ከራሳቸዉ በላይ አስበልጠዉ ይወዱ ነበር ﷺ💚💛❤️
እኛም እንደሱሀቦቹ ያለ ወኔ ልብ ባይኖረንም በምንችለዉ ዉዴታችንን እንግለፅ በተመቸን አጋጣሚ ሶሉ አለነቢይ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚💛❤️💞💞💚💛❤️
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
የኡሁድ ዘመቻ ከመከሰቱ ከቀናት በፊት አንድ ሙሽሪክ ምናልባት ሙሀመድ ወድቆ ቢሰበር በሚል ጉድጓድ ሲቆፍር ከረመ።
ጦርነቱም ተጀመረ፤ ሀቢቡና ሙሀመድﷺ በተፋፋመ ውግያ ውስጥ ሳሉ ድንገት በአጋጣሚ ከተቆፈረላቸው ጉድጓድ ውስጥ ወደቁ።
ከወደቁበት ጉድጓድ ለመነሳት ሲሞክሩ ዑትባ የተሰኘ እርጉም በያዘው ሰይፍ በተደጋጋሚ ራስ ቅላቸውን እና ፊታቸውን ይደበድብ ጀመር።
ረሱል ደከሙ፣ ደማቸው ከየፊናው መፍሰስ ጀመረ፣ የሰይፍ ስባሪ ከፊታቸው ስር ዘልቆ ገባ'ና ውስጥ ላይ ተሰበረም።
ድንገት ይህን የተመለከተው የልብ ጓደኛ፣ የመንፈስ ወንድም፣ የእውነት ተንከባካቢ አቡበክር፦‹‹ፊዳከ ያ ረሱለሏህ! ነፍሴ ትሰዋልዎ›› እያለ ከጉድጓዱ ገብቶ የተሰካውን ብረት ከፊታቸው ለመንቀል ትግል ጀመረ። አልተሳካም፤ ትግሉም ቀጠሏል።
ሰሀባዎች ተራበሹ...፤ ‹‹ረሱል ﷺ ተገደሉ›› የሚሉ ወሬዎች ከጦር ሜዳው ላይ ይንሸራሸሩ ጀመር።
ይህን ወሬ የሰማው አቡ ኡበይዳ ወዳጁ ሰዐወ ከወደቁበት ጉድጓድ እየተንደረደረ ሂዶ በመግባት፦‹‹አቡ በክር ሆይ! በአላህ ቦታውን ልቀቅልኝ እኔ ልንቀልላቸው›› ብሎ ተማፀነ።
ከፊታቸው የተሰካውን ብረት ለመንቀል አቡ ኡበይዳም በተራው ትግል ጀመረ፤ አልተሳካለትም። የተሰካውን ብረት በጥርሱ ነክሶ መጎተት ሲጀምር በጎተተ ቁጥር ጥርሶቹ ተራ በተራ ይራገፉ ጀመር፤ እሱም መጎተቱን ቀጠለ።
የሚራገፉ ጥርሶቹን ከቆብ ያልቆጠረው ይህ ሰሀቢይ ከብዙ ትግል በኋላ ጥርሶቹን ሰውቶ ብረቱን ነቀለው።
ረሱል ﷺ ቁጭ አሉ። በተከበሩ እጆቻቸው ከፊታቸው የሚፈሰውን ደም መጠራረግ ጀመሩ፤ ያልበሉትን እዳ የሚያስከፍላቸውን ህዝብ እያሰቡ እጃቸውን ወደ መውላ ከፍ አደረጉ።
ይህን ጊዜ አቡበክር ቀልቡ ተሸበረ፤ ህዝቡ በነብይ እርግማን እንደሚቀጠፍም አመነ፣ ስጋት ተቆጣጠረው፤ ዋ! ህዝቤ ጠፋህ ብሎም ተስፋ ቆረጠ።
ሀቡና ሙሀመድ ﷺደማቸው አፈር ላይ እንዳይፈስ እየጠራረጉ፦‹‹ኢላሂ! ህዝቤን ይቅር በል፤ አያውቁም'ና›› እያሉ ሆድ በሚብስ ሁኔታ ዱዓ አደረጉ።
ሀቢቡና💚💚💚
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ጦርነቱም ተጀመረ፤ ሀቢቡና ሙሀመድﷺ በተፋፋመ ውግያ ውስጥ ሳሉ ድንገት በአጋጣሚ ከተቆፈረላቸው ጉድጓድ ውስጥ ወደቁ።
ከወደቁበት ጉድጓድ ለመነሳት ሲሞክሩ ዑትባ የተሰኘ እርጉም በያዘው ሰይፍ በተደጋጋሚ ራስ ቅላቸውን እና ፊታቸውን ይደበድብ ጀመር።
ረሱል ደከሙ፣ ደማቸው ከየፊናው መፍሰስ ጀመረ፣ የሰይፍ ስባሪ ከፊታቸው ስር ዘልቆ ገባ'ና ውስጥ ላይ ተሰበረም።
ድንገት ይህን የተመለከተው የልብ ጓደኛ፣ የመንፈስ ወንድም፣ የእውነት ተንከባካቢ አቡበክር፦‹‹ፊዳከ ያ ረሱለሏህ! ነፍሴ ትሰዋልዎ›› እያለ ከጉድጓዱ ገብቶ የተሰካውን ብረት ከፊታቸው ለመንቀል ትግል ጀመረ። አልተሳካም፤ ትግሉም ቀጠሏል።
ሰሀባዎች ተራበሹ...፤ ‹‹ረሱል ﷺ ተገደሉ›› የሚሉ ወሬዎች ከጦር ሜዳው ላይ ይንሸራሸሩ ጀመር።
ይህን ወሬ የሰማው አቡ ኡበይዳ ወዳጁ ሰዐወ ከወደቁበት ጉድጓድ እየተንደረደረ ሂዶ በመግባት፦‹‹አቡ በክር ሆይ! በአላህ ቦታውን ልቀቅልኝ እኔ ልንቀልላቸው›› ብሎ ተማፀነ።
ከፊታቸው የተሰካውን ብረት ለመንቀል አቡ ኡበይዳም በተራው ትግል ጀመረ፤ አልተሳካለትም። የተሰካውን ብረት በጥርሱ ነክሶ መጎተት ሲጀምር በጎተተ ቁጥር ጥርሶቹ ተራ በተራ ይራገፉ ጀመር፤ እሱም መጎተቱን ቀጠለ።
የሚራገፉ ጥርሶቹን ከቆብ ያልቆጠረው ይህ ሰሀቢይ ከብዙ ትግል በኋላ ጥርሶቹን ሰውቶ ብረቱን ነቀለው።
ረሱል ﷺ ቁጭ አሉ። በተከበሩ እጆቻቸው ከፊታቸው የሚፈሰውን ደም መጠራረግ ጀመሩ፤ ያልበሉትን እዳ የሚያስከፍላቸውን ህዝብ እያሰቡ እጃቸውን ወደ መውላ ከፍ አደረጉ።
ይህን ጊዜ አቡበክር ቀልቡ ተሸበረ፤ ህዝቡ በነብይ እርግማን እንደሚቀጠፍም አመነ፣ ስጋት ተቆጣጠረው፤ ዋ! ህዝቤ ጠፋህ ብሎም ተስፋ ቆረጠ።
ሀቡና ሙሀመድ ﷺደማቸው አፈር ላይ እንዳይፈስ እየጠራረጉ፦‹‹ኢላሂ! ህዝቤን ይቅር በል፤ አያውቁም'ና›› እያሉ ሆድ በሚብስ ሁኔታ ዱዓ አደረጉ።
ሀቢቡና💚💚💚
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጌታየ አትመርምረኝ ማረኝ
ከአሁን ዘመን ሙነሺዶች ነሺዳ... ይቺ ግጥም በጣም ጠቃሚ ልብ የምትገዛ ነች
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_grou
ከአሁን ዘመን ሙነሺዶች ነሺዳ... ይቺ ግጥም በጣም ጠቃሚ ልብ የምትገዛ ነች
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_grou
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_አላስገባም
✍ አሚር ሰይድ
በአንድ ውጊያ ላይ ዓሊ (ረ.ዐ) አንድን አይሁድ መሬት ላይ ጥለው ሊገድሉት በተዘጋጁበት ሰዓት ፊታቸው ላይ ምራቁን ተፋባቸው። በዚህ ጊዜ እንዳች ዓይነት የብቀላና ግላዊ ስሜትን የተንተራሰ ንዴት በውስጣቸው ተቀጣጠለ፡፡
የአላህ አንበሳ በመባል ለሚታወቁት ዓሊ (ረ.ዐ) ይህን ሰው በሰይፍ ቆራርጦ መጣል እንደ ህፃን ጨዋታ ቀላል ነበር። ሆኖም ግን ዓሊ (ረ.ዐ) ያን በማድረግ ፈንታ በወደቀበት ትተውት በመነሳት ዘወር አሉ ፡፡ ከዚያም ሰይፋቸውን ወደ ሰገባው መለሱ፡፡
በድንጋጤ ሞቱን ይጠባበቅ የነበረውና በውርደት መሬት ላይ በጀርባው የተንጋለለው ሰው በሁኔታዉ በጣም ተደነቀ፡፡ እርሱ ይጠብቅ የነበረው ዓሊ (ረ.ዐ) መጀመሪያም መሬት ላይ የጣሉት በመሆኑ ምራቁን ሲተፋባቸው የዚያ ንዴትና ለምን ተደፈርኩ ባይነት ተጨምሮ በቅፅበት እንደሚከታትፉት ነበር፡፡ ሆኖም ግን እርሱ እንዳሰበው ሳይሆን ቀረ፡፡ ያ ሰው ያንን የኢስላም ጀግና እንዲሁም በያንዳንዱ ሙስሊም ልብ ውስጥ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠውን ሰው በጉጉት ጠየቀ፡-
⚡️⚡️⚡️“አሊ ሆይ! ልትገድለኝ እየቻልክ ለምን ይሆን የተውከኝ? ሀሳብህን እንድትቀይር ያደረገህ ነገር ምንድን ነው? ያን ከመሰለ አስፈሪ ሁኔታ በአንድ ጊዜ የቀዘቀዝከው ምን ሆነህ ይሆን…?''ብሎ ጠየቀ
ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡት፡-
ይህን የነብዩን ﷺ ሰይፍ የምጠቀምበት በአላህ መንገድ ላይ ብቻ ነው፡፡
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_ላስገባ_አልፈልግም:: አንተ ምራቅህን ስትተፋብኝ ልታናድደኝ ፈልገህ መሆኑን ተረዳሁ፡፡ በዚያ ሁኔታ ላይ እያለሁ ብገድልህ ለአላህ ብዬ ሳይሆን ለነፍሴ በማድላት ይሆንብኛል ብዬ ፈራሁ፡፡ ልጋደልህ የፈለግኩት ለአላህ ብዬ ሲሆን የራሴን ክብር በመከላከል እንዳልገድልህ በመስጋቴ ነበር የተውኩህ"
በዚህ ጊዜ በኢስላም ኃይማኖት ረቂቅ እሳቦትና ሕይወት ባላቸው አስተምህሮቶቹ ልቡ የተነካው ያ ሰው ኢስላምን ተቀበለ።
የዓሊ ረዐ ኢኽላስ ምን ያህል ጥልቀት ቢኖረዉ ነዉ ግን
በእሳቸዉ ኢኽላስ ሰዉየዉ እስከመስለም ድረስ የደረሰዉ??
እኛስ ያለን ኢኽላስ ፈትሸነዉ እናቃለን❓❓❓
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
በአንድ ውጊያ ላይ ዓሊ (ረ.ዐ) አንድን አይሁድ መሬት ላይ ጥለው ሊገድሉት በተዘጋጁበት ሰዓት ፊታቸው ላይ ምራቁን ተፋባቸው። በዚህ ጊዜ እንዳች ዓይነት የብቀላና ግላዊ ስሜትን የተንተራሰ ንዴት በውስጣቸው ተቀጣጠለ፡፡
የአላህ አንበሳ በመባል ለሚታወቁት ዓሊ (ረ.ዐ) ይህን ሰው በሰይፍ ቆራርጦ መጣል እንደ ህፃን ጨዋታ ቀላል ነበር። ሆኖም ግን ዓሊ (ረ.ዐ) ያን በማድረግ ፈንታ በወደቀበት ትተውት በመነሳት ዘወር አሉ ፡፡ ከዚያም ሰይፋቸውን ወደ ሰገባው መለሱ፡፡
በድንጋጤ ሞቱን ይጠባበቅ የነበረውና በውርደት መሬት ላይ በጀርባው የተንጋለለው ሰው በሁኔታዉ በጣም ተደነቀ፡፡ እርሱ ይጠብቅ የነበረው ዓሊ (ረ.ዐ) መጀመሪያም መሬት ላይ የጣሉት በመሆኑ ምራቁን ሲተፋባቸው የዚያ ንዴትና ለምን ተደፈርኩ ባይነት ተጨምሮ በቅፅበት እንደሚከታትፉት ነበር፡፡ ሆኖም ግን እርሱ እንዳሰበው ሳይሆን ቀረ፡፡ ያ ሰው ያንን የኢስላም ጀግና እንዲሁም በያንዳንዱ ሙስሊም ልብ ውስጥ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠውን ሰው በጉጉት ጠየቀ፡-
⚡️⚡️⚡️“አሊ ሆይ! ልትገድለኝ እየቻልክ ለምን ይሆን የተውከኝ? ሀሳብህን እንድትቀይር ያደረገህ ነገር ምንድን ነው? ያን ከመሰለ አስፈሪ ሁኔታ በአንድ ጊዜ የቀዘቀዝከው ምን ሆነህ ይሆን…?''ብሎ ጠየቀ
ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡት፡-
ይህን የነብዩን ﷺ ሰይፍ የምጠቀምበት በአላህ መንገድ ላይ ብቻ ነው፡፡
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_ላስገባ_አልፈልግም:: አንተ ምራቅህን ስትተፋብኝ ልታናድደኝ ፈልገህ መሆኑን ተረዳሁ፡፡ በዚያ ሁኔታ ላይ እያለሁ ብገድልህ ለአላህ ብዬ ሳይሆን ለነፍሴ በማድላት ይሆንብኛል ብዬ ፈራሁ፡፡ ልጋደልህ የፈለግኩት ለአላህ ብዬ ሲሆን የራሴን ክብር በመከላከል እንዳልገድልህ በመስጋቴ ነበር የተውኩህ"
በዚህ ጊዜ በኢስላም ኃይማኖት ረቂቅ እሳቦትና ሕይወት ባላቸው አስተምህሮቶቹ ልቡ የተነካው ያ ሰው ኢስላምን ተቀበለ።
የዓሊ ረዐ ኢኽላስ ምን ያህል ጥልቀት ቢኖረዉ ነዉ ግን
በእሳቸዉ ኢኽላስ ሰዉየዉ እስከመስለም ድረስ የደረሰዉ??
እኛስ ያለን ኢኽላስ ፈትሸነዉ እናቃለን❓❓❓
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖 #የሱልጣን_አልፐርስላን_የኢኽላስ_ውጤት🎖
✍ አሚር ሰይድ
እ.ኤ.አ በ1071 በቱርኮችና በሮማውያን መካከል ወደተደረገው የማላዝጊርት ጦርነት ከማምራቱ በፊት ሱልጣን አልፐርስላን ነጭ የሆነ ንፁህ ጨርቅ በእጁ ይዞ እንዲህ አለ፡- ሸሂድ ለመሆን ልባዊ ምኞቱን ለማሳካት “ይህ ከፈኔ ነው።” ወደ ጦርነት ልዘመት ነዉ ሁለት መልካም እድሎች እንዱን አላጣም። ወይ አሽንፍና በድል እመለሳለሁ፡፡ ካልሆነም ደግሞ ሰማእት ሆኜ ጀነት እገባለሁ፡፡ ከእኔ ጋር መሆን የምትፈልጉም ይህንን ሀሳብ በልባችሁ አስቀምጡ፡፡
በዚህ ጦርነት መካፈል የማትፈልጉ ደግሞ መሄድ ትችላላችሁ፡፡ ዛሬ ምንም ዓይነት ትዕዛዝ የሚስጣችሁ ሱልጣን እዚህ አይገኝም፡፡ እንዲሁም ለመታዘዝ የሚፈልግ ወታደርም መኖር የለበትም፡፡ ዛሬ እኔ ከእናንተ መካከል እንደ አንዱ ስሆን ከእናንተ ጋር የምዘምት ወታደር ነኝ፡፡ ከእኔ ጋር በመሄድ ስትዋጉ የተገደላችሁ ነፍሳችሁን ለአላህ ሰጥታችኋልና ሰማዕታት ትሆናላችሁ፡፡ ሆኖም ግን ሞት ሳያገኛችሁ ድል በማድረግ የተመለሳችሁ ጀግኖች ናችሁ፡፡ እኛን ትታችሁ ወደ ቤታችሁ የምትግቡ ግን መመለሻችሁ ውርደትና የጀሀነም እሳት መሆኑን እወቁ፡፡”
ይህን የመሰለ ኢኽላስ የነበረው ሱልጣን አልፐርስላን ከእርሱ አምስት እጅ የሚበልጥ ስራዊት ይዞ ይጠብቀው የነበረውን ሮማዊ ጀኔራል ድል አደረገው፡፡
ድል ያደረገዉ ጀነሯሉን አንተ በኔ ቦታ ብትሆን ምን ታደርጋለህ??ብሎ ሱልጣን አልፐርስላን ይጠይቀዋል
....አዉሬጄ ለሰዉ መቀጣጫ አድርጌ እገድልህ ነበር ይለዋል ጀነራሉ
....ሱልጣን አልፐርስላን ግን እኔ ግን ቂም ተበቃይ አይደለሁም ብሎ በነፃ ይለቀዋል፡፡ ግን ሱልጣን አልፐርስላን የሰጠዉን ምህረት የእሱ ወገኖች ግን አልሰጡትም አዋርደህናል ብለዉ አይኑን አጥፍተዉ የሞቱ መንስኤ ሆኑበት፡፡
✨ እውነተኛውን መድህን የሚያገኙት ንያቸውን ከልባቸው አስተካክለው የተነሱና ኢኽላሳቸውን ያሳመሩ ብቻ ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ ኢኽላስ ያላቸው ሰዎች ምንጊዜም ቢሆን ለአደጋ የተጋለጡ ናቸውና፤ ታላቁ የኢስላም አዛዥ ሱልጣን አልፐርስላንም ይህ ዓይነት አደጋ አልቀረለትም ነበር፡፡
በ1072 (እ.ኤ.አ) የማላዝጊርትን ድል ካጣጣመ በኋላ ፊቱን ያዞረው ወደ ማሻሩኒቨር ዘመቻ ነበር፡፡ ከእርሱ ጋር አብረው የተሰለፉ ብዙ ጀግኖች ነበሩ፡፡ አንድ ምሽግ ከበበ፡፡ ግና ዘመቻውን እዳር ማድረስ ሳይችል በአንድ ሙናፊቅ ሸፍጥ በጩቤ ተወጋ፡፡ ገዳዩን የርሱ ወታደሮች ወዲያው ሲገድሉት አልፐርስላን ግን ክፉኛ እንደቆሰለ ለጊዜው ቢተርፍም በ1072 ጥቅምት 25 ቀን በዚሁ አደጋ ሳቢያ ከጌታው ጋር ተገናኘ፡፡ ከመሞቱ በፊት የሚከተሉትን ቃላት ተናግሮ ነበር፡-
✏️✏️ ከጠላት ጋር በምጋጠምበት ጊዜ ልቅና ባለው ጌታዬ አላህ የምጠጋ ስሆን እርዳታውን ይሰጠኝ ዘንድም እለምነዋለሁ፡፡ ትናንት ግን አንድ ተራራ ስወጣ ከሰራዊቴ ብዛት የተነሳ ተራራው ከስሬ ያለ እስኪመስለኝ ድረስ ክፉኛ ኩራት ተሰማኝ። በልቤም ውስጥ እንዲህ የሚል ሀሳብ መጣብኝ፡- 'እኔ የዚህ ዓለም መሪ ነኝ፤ ከእንግዲህ ማን ነው የሚያሸንፈኝ?' በዚህ ሁኔታዬ ምክንያት ኃያሉ አላህ ከባሪያዎቹ መካከል መጥፎ በሆነው ሰው አማካይነት እነሆ! ቅጣቴን ሰጠኝ፡፡ ይህን የመሰለ ሀሳብ በልቤ በማሳደሬ ይምረኝ ዘንድ አላህን እለምነዋለሁ፡፡ እንዲሁም ባለፉት ጊዜያት የስራኋቸውን ስህተቶቼንና ሀጢአቴን ይቅር እንዲለኝ እማፀነዋለሁ፡፡ ከአላህ በስተቀር የሚያመልኩት ጌታ የለም፡፡ ነብዩ ሙሀመድ ﷺየአላህ መልዕክተኛ ናቸው...ብሎ ወደማይቀረዉ አኼራ ሄደ፡፡ አሏህ ኸይር ስራዉንና ሸሂድነቱን ይቀበለዉ፡፡
⚡️⚡️⚡️የኛስ ኢኽላስ መጠኑ ምን ያህል እንደሆነ ፈትሸንዋል???
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
እ.ኤ.አ በ1071 በቱርኮችና በሮማውያን መካከል ወደተደረገው የማላዝጊርት ጦርነት ከማምራቱ በፊት ሱልጣን አልፐርስላን ነጭ የሆነ ንፁህ ጨርቅ በእጁ ይዞ እንዲህ አለ፡- ሸሂድ ለመሆን ልባዊ ምኞቱን ለማሳካት “ይህ ከፈኔ ነው።” ወደ ጦርነት ልዘመት ነዉ ሁለት መልካም እድሎች እንዱን አላጣም። ወይ አሽንፍና በድል እመለሳለሁ፡፡ ካልሆነም ደግሞ ሰማእት ሆኜ ጀነት እገባለሁ፡፡ ከእኔ ጋር መሆን የምትፈልጉም ይህንን ሀሳብ በልባችሁ አስቀምጡ፡፡
በዚህ ጦርነት መካፈል የማትፈልጉ ደግሞ መሄድ ትችላላችሁ፡፡ ዛሬ ምንም ዓይነት ትዕዛዝ የሚስጣችሁ ሱልጣን እዚህ አይገኝም፡፡ እንዲሁም ለመታዘዝ የሚፈልግ ወታደርም መኖር የለበትም፡፡ ዛሬ እኔ ከእናንተ መካከል እንደ አንዱ ስሆን ከእናንተ ጋር የምዘምት ወታደር ነኝ፡፡ ከእኔ ጋር በመሄድ ስትዋጉ የተገደላችሁ ነፍሳችሁን ለአላህ ሰጥታችኋልና ሰማዕታት ትሆናላችሁ፡፡ ሆኖም ግን ሞት ሳያገኛችሁ ድል በማድረግ የተመለሳችሁ ጀግኖች ናችሁ፡፡ እኛን ትታችሁ ወደ ቤታችሁ የምትግቡ ግን መመለሻችሁ ውርደትና የጀሀነም እሳት መሆኑን እወቁ፡፡”
ይህን የመሰለ ኢኽላስ የነበረው ሱልጣን አልፐርስላን ከእርሱ አምስት እጅ የሚበልጥ ስራዊት ይዞ ይጠብቀው የነበረውን ሮማዊ ጀኔራል ድል አደረገው፡፡
ድል ያደረገዉ ጀነሯሉን አንተ በኔ ቦታ ብትሆን ምን ታደርጋለህ??ብሎ ሱልጣን አልፐርስላን ይጠይቀዋል
....አዉሬጄ ለሰዉ መቀጣጫ አድርጌ እገድልህ ነበር ይለዋል ጀነራሉ
....ሱልጣን አልፐርስላን ግን እኔ ግን ቂም ተበቃይ አይደለሁም ብሎ በነፃ ይለቀዋል፡፡ ግን ሱልጣን አልፐርስላን የሰጠዉን ምህረት የእሱ ወገኖች ግን አልሰጡትም አዋርደህናል ብለዉ አይኑን አጥፍተዉ የሞቱ መንስኤ ሆኑበት፡፡
✨ እውነተኛውን መድህን የሚያገኙት ንያቸውን ከልባቸው አስተካክለው የተነሱና ኢኽላሳቸውን ያሳመሩ ብቻ ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ ኢኽላስ ያላቸው ሰዎች ምንጊዜም ቢሆን ለአደጋ የተጋለጡ ናቸውና፤ ታላቁ የኢስላም አዛዥ ሱልጣን አልፐርስላንም ይህ ዓይነት አደጋ አልቀረለትም ነበር፡፡
በ1072 (እ.ኤ.አ) የማላዝጊርትን ድል ካጣጣመ በኋላ ፊቱን ያዞረው ወደ ማሻሩኒቨር ዘመቻ ነበር፡፡ ከእርሱ ጋር አብረው የተሰለፉ ብዙ ጀግኖች ነበሩ፡፡ አንድ ምሽግ ከበበ፡፡ ግና ዘመቻውን እዳር ማድረስ ሳይችል በአንድ ሙናፊቅ ሸፍጥ በጩቤ ተወጋ፡፡ ገዳዩን የርሱ ወታደሮች ወዲያው ሲገድሉት አልፐርስላን ግን ክፉኛ እንደቆሰለ ለጊዜው ቢተርፍም በ1072 ጥቅምት 25 ቀን በዚሁ አደጋ ሳቢያ ከጌታው ጋር ተገናኘ፡፡ ከመሞቱ በፊት የሚከተሉትን ቃላት ተናግሮ ነበር፡-
✏️✏️ ከጠላት ጋር በምጋጠምበት ጊዜ ልቅና ባለው ጌታዬ አላህ የምጠጋ ስሆን እርዳታውን ይሰጠኝ ዘንድም እለምነዋለሁ፡፡ ትናንት ግን አንድ ተራራ ስወጣ ከሰራዊቴ ብዛት የተነሳ ተራራው ከስሬ ያለ እስኪመስለኝ ድረስ ክፉኛ ኩራት ተሰማኝ። በልቤም ውስጥ እንዲህ የሚል ሀሳብ መጣብኝ፡- 'እኔ የዚህ ዓለም መሪ ነኝ፤ ከእንግዲህ ማን ነው የሚያሸንፈኝ?' በዚህ ሁኔታዬ ምክንያት ኃያሉ አላህ ከባሪያዎቹ መካከል መጥፎ በሆነው ሰው አማካይነት እነሆ! ቅጣቴን ሰጠኝ፡፡ ይህን የመሰለ ሀሳብ በልቤ በማሳደሬ ይምረኝ ዘንድ አላህን እለምነዋለሁ፡፡ እንዲሁም ባለፉት ጊዜያት የስራኋቸውን ስህተቶቼንና ሀጢአቴን ይቅር እንዲለኝ እማፀነዋለሁ፡፡ ከአላህ በስተቀር የሚያመልኩት ጌታ የለም፡፡ ነብዩ ሙሀመድ ﷺየአላህ መልዕክተኛ ናቸው...ብሎ ወደማይቀረዉ አኼራ ሄደ፡፡ አሏህ ኸይር ስራዉንና ሸሂድነቱን ይቀበለዉ፡፡
⚡️⚡️⚡️የኛስ ኢኽላስ መጠኑ ምን ያህል እንደሆነ ፈትሸንዋል???
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
<የሰው ልጅ ሕያው ምሳሌ>
ይህ ፎቶ የተነሳው በቱርክ ፎቶግራፍ አንሺ ነው። የፎቶው መልእክት ይች ትንሽ ልጅ በአንድ የቱርክ መንደር የምትኖር ፍየል ጠባቂ(እረኛ) ናት ታዲይ ይች ልጅ ከምትጠብቃቸው ፍየሎች መሀል ድንገት አንዷ ፍየል ትወልዳለች የወለደችውን ፍየል ከምትጠብቅበት ቦታ ወደ ቤቷ ለመውሰድ ትፈልጋለች
ይሁንና መንገዱ በረዶ ስለነበር የወለደችው እናትና ልጇ በቅዝቃዜው ምክንያት ሊጎዱ ይችላሉ ብላ በማሰቧ የፍየሏንና የሕፃኑን ሕይወት ለመታደግ እናቲቱን ፍየል እሷ በትከሻዋ ተሸክማ አዲስ የተወለደውን ግልገል ደግሞ ውሻዋን አሸክማ ወደቤታቸው ለመጓዝ ቀዝቃዛውን ተራራ እየወጡ የሚያሳይ ፎቶ ነው።
እናም ይህ ይህ ፎቶ የሰው ልጅ ሕያው የመልካምነት ምሳሌ ነው ተብሎለታል እኛ ሰው በየ መንገዱ ክረምት ከበጋ ያውም ያለ በቂ ልብስ ውሎ ሲያድር ይበርደው አይመስለንም እሷ ግን ፍየሏ ስለወለደች ብቻ እናቲቱም የወለደችውም ልጅ ሊቀዘቅዛቸው ይችላል በዚህም የተነሳ ጉዳት ላይ ሊወድቁ ይችላሉ ብላ በማሰብ በልጅነት አቅሟ አዝላ ያውም በበረዶ የተሞላውን ተራራ ከቅዝቃዜ ጋር እየታገለች ተጉዛለች።
ልዩነታችን ሰው መሆናችን ላይ ነው ሰው ስትሆን እንኩዋንን ለሰው ልጅ ለእንሰሳትም ታዝናለህ እውነትም የሰው ልጅ የመልካምነት ህያው ምሳሌ !!!
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ይህ ፎቶ የተነሳው በቱርክ ፎቶግራፍ አንሺ ነው። የፎቶው መልእክት ይች ትንሽ ልጅ በአንድ የቱርክ መንደር የምትኖር ፍየል ጠባቂ(እረኛ) ናት ታዲይ ይች ልጅ ከምትጠብቃቸው ፍየሎች መሀል ድንገት አንዷ ፍየል ትወልዳለች የወለደችውን ፍየል ከምትጠብቅበት ቦታ ወደ ቤቷ ለመውሰድ ትፈልጋለች
ይሁንና መንገዱ በረዶ ስለነበር የወለደችው እናትና ልጇ በቅዝቃዜው ምክንያት ሊጎዱ ይችላሉ ብላ በማሰቧ የፍየሏንና የሕፃኑን ሕይወት ለመታደግ እናቲቱን ፍየል እሷ በትከሻዋ ተሸክማ አዲስ የተወለደውን ግልገል ደግሞ ውሻዋን አሸክማ ወደቤታቸው ለመጓዝ ቀዝቃዛውን ተራራ እየወጡ የሚያሳይ ፎቶ ነው።
እናም ይህ ይህ ፎቶ የሰው ልጅ ሕያው የመልካምነት ምሳሌ ነው ተብሎለታል እኛ ሰው በየ መንገዱ ክረምት ከበጋ ያውም ያለ በቂ ልብስ ውሎ ሲያድር ይበርደው አይመስለንም እሷ ግን ፍየሏ ስለወለደች ብቻ እናቲቱም የወለደችውም ልጅ ሊቀዘቅዛቸው ይችላል በዚህም የተነሳ ጉዳት ላይ ሊወድቁ ይችላሉ ብላ በማሰብ በልጅነት አቅሟ አዝላ ያውም በበረዶ የተሞላውን ተራራ ከቅዝቃዜ ጋር እየታገለች ተጉዛለች።
ልዩነታችን ሰው መሆናችን ላይ ነው ሰው ስትሆን እንኩዋንን ለሰው ልጅ ለእንሰሳትም ታዝናለህ እውነትም የሰው ልጅ የመልካምነት ህያው ምሳሌ !!!
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖#ነፍስህ_ልትወጣ_ስትል_ልትሰራዉ_ትችላለህን❓
✍ አሚር ሰይድ
በአንዳንድ ዘገባዎች ተጠቅሶ እንደሚገኘው አንድ ልብስ ሰፊ አንድን ሷሊህ ሰው እንዲህ በማለት ይጠይቃቸዋል፡-
የክብርና የልእልና ባለቤት የሆነው አላህ የባሪያውን ተውበት ነፍሱ ልትወጣ ከጉሮሮው እስካልደረሰች ድረስ ይቀበለዋል ፤ በሚለው ሐዲስ ላይ ያለዎት አስተያየት ምንድን ነው? ብሎ ጠየቃቸዉ
ሷሊሁ ሰው ልብስ ሰፊውን እንዲህ በማለት ጠየቁት፡-
“ይህ እውነት ነው፡፡ ሆኖም ግን አንተ ስራህ ምን እንደሆነ ንገረኝ?
እኔማ ልብስ ሰፊ ነኝ' አለ፡፡
......በልብስ መስፋት ሂደት ውስጥ ቀላሉ ስራ ምንድን ነው?”
.....መቀሴን ይዤ ልብስ መቅደድ” አላቸው፡፡
"ለመሆኑ ይህን ስራ ስትሰራ ምን ያህል ጊዜ ሆነህ?”
"ለ30 ዓመታት ሰፍቻለሁ"
ነፍስህ ልትወጣ አንገትህ ላይ ስትደርስ መቀስህን ይዘህ ልብስ መቁረጥ የምትችል ይመስልሀል?”
"አይ እንደዛ ማድረግ አልችልም፡፡"
በዚህ ጊዜ ሷሊሁ ሰው እንዲህ አሉት፡-
“አንተ ልብስ ሰፊ ሆይ ላለፉት 30 ዓመታት ስታከናውነው የኖርከውን ነገር ነፍስህ ልትወጣ ስትል በቀላሉ ልትሰራው ካልቻልክ ከዚህ በፊት አድርገኸው የማታውቀውን ተውባ ነፍስህ ልትወጣ ስትቃረብ ማድረግ ይሳካልኛል ብለህ እንዴት ታስባለህ? አሁን ጥንካሬና ጉብዝና እያለህ ተውበት አድርግ፡፡ ያ ካልሆነ በመጨረሻው ሰዓትህ ምህረትና መልካም ፍፃሜን አታገኝም: …ለመሆኑ ሞት ከመምጣቱ በፊት ተውባ እንድታደርግ ከዚህ በፊት የነገረህ ሰው የለምን?''
በዚህ ጊዜ ልብስ ሰፊው በፍጥነት ተውበት አድርጎ ከልቡ ወደ ፈጣሪው መመለስ በመቻሉ ራሱም ሷሊህ ለመሆን በቃ፡፡
የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ሲናገሩ፡- “ሰዎች እንዳኗኗራቸው ይሞታሉ፡፡ እንዳሟሟታቸውም ይቀሰቀሳሉ'' ብለዋል፡፡
✨✨✨ተውባን በማዘግየትና የሰይጣንን ጉትጐታ በማስተናገድ በወንጀል ላይ መቆየት ሕይወት በመጥፎ ሁኔታ እንድታልፍ ማድረግ መሆኑን ልብ ማለት ያሻል፡፡ ብልህ የሆነ አማኝ ለኃጢአቶቹ ምህረትን በመጠየቅ እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ ራሱን አዘጋጅቶ ይጠባበቃል።
🌹ረመዷን የተዉበት ወር ነዉና እንጠቀምበት
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
በአንዳንድ ዘገባዎች ተጠቅሶ እንደሚገኘው አንድ ልብስ ሰፊ አንድን ሷሊህ ሰው እንዲህ በማለት ይጠይቃቸዋል፡-
የክብርና የልእልና ባለቤት የሆነው አላህ የባሪያውን ተውበት ነፍሱ ልትወጣ ከጉሮሮው እስካልደረሰች ድረስ ይቀበለዋል ፤ በሚለው ሐዲስ ላይ ያለዎት አስተያየት ምንድን ነው? ብሎ ጠየቃቸዉ
ሷሊሁ ሰው ልብስ ሰፊውን እንዲህ በማለት ጠየቁት፡-
“ይህ እውነት ነው፡፡ ሆኖም ግን አንተ ስራህ ምን እንደሆነ ንገረኝ?
እኔማ ልብስ ሰፊ ነኝ' አለ፡፡
......በልብስ መስፋት ሂደት ውስጥ ቀላሉ ስራ ምንድን ነው?”
.....መቀሴን ይዤ ልብስ መቅደድ” አላቸው፡፡
"ለመሆኑ ይህን ስራ ስትሰራ ምን ያህል ጊዜ ሆነህ?”
"ለ30 ዓመታት ሰፍቻለሁ"
ነፍስህ ልትወጣ አንገትህ ላይ ስትደርስ መቀስህን ይዘህ ልብስ መቁረጥ የምትችል ይመስልሀል?”
"አይ እንደዛ ማድረግ አልችልም፡፡"
በዚህ ጊዜ ሷሊሁ ሰው እንዲህ አሉት፡-
“አንተ ልብስ ሰፊ ሆይ ላለፉት 30 ዓመታት ስታከናውነው የኖርከውን ነገር ነፍስህ ልትወጣ ስትል በቀላሉ ልትሰራው ካልቻልክ ከዚህ በፊት አድርገኸው የማታውቀውን ተውባ ነፍስህ ልትወጣ ስትቃረብ ማድረግ ይሳካልኛል ብለህ እንዴት ታስባለህ? አሁን ጥንካሬና ጉብዝና እያለህ ተውበት አድርግ፡፡ ያ ካልሆነ በመጨረሻው ሰዓትህ ምህረትና መልካም ፍፃሜን አታገኝም: …ለመሆኑ ሞት ከመምጣቱ በፊት ተውባ እንድታደርግ ከዚህ በፊት የነገረህ ሰው የለምን?''
በዚህ ጊዜ ልብስ ሰፊው በፍጥነት ተውበት አድርጎ ከልቡ ወደ ፈጣሪው መመለስ በመቻሉ ራሱም ሷሊህ ለመሆን በቃ፡፡
የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ሲናገሩ፡- “ሰዎች እንዳኗኗራቸው ይሞታሉ፡፡ እንዳሟሟታቸውም ይቀሰቀሳሉ'' ብለዋል፡፡
✨✨✨ተውባን በማዘግየትና የሰይጣንን ጉትጐታ በማስተናገድ በወንጀል ላይ መቆየት ሕይወት በመጥፎ ሁኔታ እንድታልፍ ማድረግ መሆኑን ልብ ማለት ያሻል፡፡ ብልህ የሆነ አማኝ ለኃጢአቶቹ ምህረትን በመጠየቅ እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ ራሱን አዘጋጅቶ ይጠባበቃል።
🌹ረመዷን የተዉበት ወር ነዉና እንጠቀምበት
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
#እራሳችንን_እንሁን
አንድ ቻይናዊ ባለትዳር በ2011 ውድ ባለቤቱን በፍርድ ቤት ፋይል ከፍቶ ከሷታል፡፡
የክሱም መነሻ ትክክለኛ መልኳ አስቀያሚ ነበር ይህንን ሳላቅ ነው ያገባሇት የሚል ሲሆን በሙግቱም ላይ አሸናፊ ሆኖል፡፡ ጉዳዩም እንዲ ነው ፤ ይህች ባለቤቱ በተፈጥሮ አስቀያሚ ነበረች፡፡ ነገር ግን ከእርሱ ጋር ከመተዋወቋ በፊት 100ሺ ዶላር (3ሚሊየን ብር) አውጥታ በሰርጀሪ ፊቷን አስቀይራ ውብ ኮረዳ ሆነች፡፡ በውጫዊ ውበቷና በቁንጅናዋ ተማርኮ በፍቅር ወድቆላት አገባት፡፡ ከፍቅር ወደ ጋብቻ ፤ ከጋብቻም ወደ ልጅ ማፍራት ተሸጋገሩ፡፡
በሶስተኛው ምዕራፍ ላይ ግን አንድ ያልተጠበቀ ችግር ተከሰተ ፤ ከሁለቱ ቆንጆ ባልና ሚስቶች የተወለዱ 3ልጆች የመጨረሻ ፉንጋ ሆኑ፡፡ ባል ወደ ክስ ሄደ የ DNA ምርመራ ሲደረግ ልጆቹ የሱ መሆናቸው ተረጋግጦ ተነገረው፡፡ በመጨረሻም የክሱን ጭብጥ ቀይሮ መሟገት ጀመረ፡፡ ከብዙ ክርክር ቡሀላ ሚስቱ በሰው ሰራሽ ዘዴ መልኳን አስቀይራ ልታማልለው እንደቻለች ተረጋገጠ፡፡ በዚህም ፍቺ አድርገው ሚስትየው የሞራል ካሳ እንድትከፍለው ተወሰነባት!
እራሳችን እንሁን 🙏🙏🙏
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
አንድ ቻይናዊ ባለትዳር በ2011 ውድ ባለቤቱን በፍርድ ቤት ፋይል ከፍቶ ከሷታል፡፡
የክሱም መነሻ ትክክለኛ መልኳ አስቀያሚ ነበር ይህንን ሳላቅ ነው ያገባሇት የሚል ሲሆን በሙግቱም ላይ አሸናፊ ሆኖል፡፡ ጉዳዩም እንዲ ነው ፤ ይህች ባለቤቱ በተፈጥሮ አስቀያሚ ነበረች፡፡ ነገር ግን ከእርሱ ጋር ከመተዋወቋ በፊት 100ሺ ዶላር (3ሚሊየን ብር) አውጥታ በሰርጀሪ ፊቷን አስቀይራ ውብ ኮረዳ ሆነች፡፡ በውጫዊ ውበቷና በቁንጅናዋ ተማርኮ በፍቅር ወድቆላት አገባት፡፡ ከፍቅር ወደ ጋብቻ ፤ ከጋብቻም ወደ ልጅ ማፍራት ተሸጋገሩ፡፡
በሶስተኛው ምዕራፍ ላይ ግን አንድ ያልተጠበቀ ችግር ተከሰተ ፤ ከሁለቱ ቆንጆ ባልና ሚስቶች የተወለዱ 3ልጆች የመጨረሻ ፉንጋ ሆኑ፡፡ ባል ወደ ክስ ሄደ የ DNA ምርመራ ሲደረግ ልጆቹ የሱ መሆናቸው ተረጋግጦ ተነገረው፡፡ በመጨረሻም የክሱን ጭብጥ ቀይሮ መሟገት ጀመረ፡፡ ከብዙ ክርክር ቡሀላ ሚስቱ በሰው ሰራሽ ዘዴ መልኳን አስቀይራ ልታማልለው እንደቻለች ተረጋገጠ፡፡ በዚህም ፍቺ አድርገው ሚስትየው የሞራል ካሳ እንድትከፍለው ተወሰነባት!
እራሳችን እንሁን 🙏🙏🙏
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
>>>>>>>>>>>>>> #ዉዱዕ<<<<<<<<<<<<
✍ አሚር ሰይድ
ሁላችንም ብንሆን በቀጥታ ከፈጣሪያችን ጋር ወደምንገናኝበት የሶላት አምልኮ ከመሄዳችን በፊት የተሟላ ዉዱእ ማድረግ ግዴታችን ነው፡፡ ይህን ጉዳይ ቸል ማለት ወይም እንደነገሩ መያዝ በዋነኛው የአምልኮ ተግባር (በሶላታችን) ላይ አፍራሽ ተፅእኖ ይኖረዋል፡፡
⚡️⚡️⚡️ አንድ ጊዜ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሱብሂን ሶላት እየሰገዱ ነበር፡፡ የሩምን ምዕራፍ እያነበቡ ሳሉ የተወሰነ ቦታ ላይ ተሳሳቱ፡፡ ሶላቱ እንደተጠናቀቀም ወደ ሰጋጆቹ ፊታቸውን አዙረው እንዲህ አሉ፡-
“አንዳንድ ሰዎች ዉዱእ ሳይኖራቸው ወደ መስጊድ ይመጣሉ፡፡ ይህም ሰይጣን በምናነበው የቁርአን አንቀፅ ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርግ በር ይከፍታል፡፡ ወደ መስጊድ ስትመጡ የቻላችሁትን ያክል ተጠንቅቃችሁ ዉዱእ አድርጉ፡፡"አሉ
ስለዚህም አካልን መታጠብና የተሟላ ዉዱእ ማድረግ ሶላታችን ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ መውሰድ የሚገባን ወሳኝ እርምጃ ነው፡፡
>>>>> በተጨማሪም አንድ ሰው የቻለውን ያክል ዉዱእ ያለው ቢሆን ይህ ታላቅ የሆነ ፀጋ ነው፡፡ የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሁሉንም ሥራቸውን ዉዱእ ያላቸው ሆነው መፈፀም ይመርጡና ይወዱም ነበር፡፡
⚡️⚡️⚡️ አቡ ጁሃይም (ረ.ዐ) እንዳስተላለፈው የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ አንድ ጊዜ ከጀመል ግምብ በኩል ሲመጡ አንድ ሰው አገኛቸውና ሰላምታ አቀረበላቸው፡፡ እርሳቸው ግን ለሰላምታው አፀፋ አልመለሱለትም ነበር፡፡ ሰውየው ወዲያው ወደ ግምቡ በመሄድ በመዳፎቹ ግድግዳውን ከመታ በኋላ እጆቹንና ፊቱን በማበስ (ተየሙም በማድረግ) ተመልሶ መጣና ሰላምታ አቀረበላቸው፡፡ እሳቸውም ለሰላምታው አፀፋውን መለሱ፡፡ በዚህ ድርጊታቸው ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ያስተላለፉት መልዕክት አንድ ሰው ምን ጊዜም ቢሆን ዉዱእ ያለው ሆኖ መንቀሳቀስ እንዳለበት ነው: ይህም ማንም ቢሆን የሚሰራውን ስራ ...ያ ሥራ የግዴታ ባይሆ እንኳን ዉዱዕ ካደረገ በኋላ ቢጀምረው ትሩፋቱ የበለጠ እንደሚሆን ያሳያል፡፡
⚡️⚡️⚡️በአንዳንድ ዘገባዎች መሰረት የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ትጥበት በወጀበባቸዉ ጊዜ በግድግዳ ላይ መዳፎቻቸውን በማኖር ተየሙም ያደርጋሉ፡፡ ይህንም ያደርጉ የነበረው ዋናውን ትጥበት ከመፈፀማችው በፊት ያለ ዉዱእ እንዳይሆኑ በመፍራት ነው::(ሀይሰሚ ዘግበዉታል)
💚 የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ይህን በመሰለ ሁኔታ ነበር ሕዝባቸዉን አካላዊና መንፈሳዊ ንፅህናውን እንዲጠብቅ ያስተምሩት የነበረው፡፡
✏️✏️ አንድ ዕለት የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና
ሙሀመድﷺ💚 ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን ወደ አንድ የመቃብር ስፍራ ሄዱ፡፡ ከዚያም እንዲህ በማለት ለሙታን ዱዓ አደረጉ፡-
"እናንተ በዚህ ቦታ የሰፈራችሁ ምእመናን ሆይ! የአላህ ሰላምታ በእናንተ ላይ ይሁን፡፡ በአላህ ፈቃድ እኛም አንድ ቀን እንቀላቀላችኋለን። ወንድሞቼን ለማየት እንዴት ፈልጌያለሁ! እንዴት ነው የናፈቁኝ!”
"እኛ የእርስዎ ወንድሞች አይደለንምን?" በማለት ባልደረቦቻቸውጠየቋቸው፡፡
... እርሳቸውም እንዲህ አሉ፡- “እናንተ ባልደረቦቼ ናችሁ፡፡ ወንድሞቼ እነዚያ ገና ወደዚህች ዓለም ያልመጡት ናቸው፡፡''
ባልደረቦቻቸው አሁንም ጠየቁ፡-
“የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ገና ወደዚህ ዓለም ያልመጡ የሆኑትን ሰዎች ከሕዝቦችዎ ውስጥ እንዴት ለይተው ያውቋቸዋል?'
....ነቢዩ ሙሀመድ ﷺሲመልሱ እንዲህ አሉ፡-
ግምባሩና እግሩ ንፁህ ነጭ የሆነ ፈረስ ያለው ሰው አስቡ፡፡ ይህ ሰው ይህን ፈረሱን ከመንጋ ሙሉ ጥቁር ፈረሶች መካከል ሊለየው አይችልምን?"
በሚገባ ይለየዋል እንጂ የአላህ መልዕክተኛ" በማለት ተከታዮቻቸው መለሱ፡፡ የአላህ ነቢይና የተባረኩት መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ:-
እነዚያ ወንድሞቼ ፊታቸው፣ እጆቻቸውና እግሮቻቸው በሚያደርጉት ዉዱእ ምክንያት እያበሩ ወደእኔ ይመጣሉ፡፡ እኔ ደግሞ በሀውዴ ላይሆኜ የሚፈልጉትን ነገር ልስጣቸው እጠብቃቸዋለሁ። ሆኖም ግን ተጠንቀቁ! ከመንጋው ውስጥ በጥባጭ የሆነ ግመል እየተደበደበ ራቅ ተደርጐ እንደሚባረረው ሁሉ የተወሰኑ ሰዎች ከሀውዴ ይባረራሉ፡፡
....እኔም እንዲህ እያልኩ እጠራቸዋለሁ፡- 'ኑ ወደዚህ! እነርሱ የእኔ ሕዝቦች ናቸው' በዚህ ጊዜ እንዲህ እባላለሁ- 'ከአንተ በኋላ ብዙ ነገሮችን ቀይረዋል፡፡ ያንተን ሱና ትተው የጥመትን መንገድ ተከትለዋል
.... እኔም ይህን እንደሰማሁ እንዲህ እላለሁ፡-
'ከእኔ አርቁልኝ! ከእኔ አርቁልኝ!' " ሙስሊም ዘግበዉታል
🔰ከዚህ በመጠኑ ዘለግ ያለ ሐዲስ ምን ተማርን? አዎን! እነዚያ ዉዱአቸውን አሳምረው የሚያደርጉ የአላህንና የመልዕክተኛዉን ﷺ ውዴታ የሚያገኙ ሲሆን እርሳቸውም ወንድሞቼ' በሚል የቀረቤታ አጠራር ጠርተዋቸዋል፡፡
ከእርሳቸው ሀውድ መራቅና መባረር ምንኛ እድለቢስነት ነው! ምንኛ አዋራጅ ሁኔታ ነው! እርሳቸውም ከእኔ አርቁልኝ' ብለው የመሰከሩበት ሰዉ ከዚያ ቡሀላ ምን እጣ ነዉ የሚገጥመዉ??አሏህ ይህን ከመሰለ ጥፋትና አደጋ ይሰዉረን!!!
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ሁላችንም ብንሆን በቀጥታ ከፈጣሪያችን ጋር ወደምንገናኝበት የሶላት አምልኮ ከመሄዳችን በፊት የተሟላ ዉዱእ ማድረግ ግዴታችን ነው፡፡ ይህን ጉዳይ ቸል ማለት ወይም እንደነገሩ መያዝ በዋነኛው የአምልኮ ተግባር (በሶላታችን) ላይ አፍራሽ ተፅእኖ ይኖረዋል፡፡
⚡️⚡️⚡️ አንድ ጊዜ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሱብሂን ሶላት እየሰገዱ ነበር፡፡ የሩምን ምዕራፍ እያነበቡ ሳሉ የተወሰነ ቦታ ላይ ተሳሳቱ፡፡ ሶላቱ እንደተጠናቀቀም ወደ ሰጋጆቹ ፊታቸውን አዙረው እንዲህ አሉ፡-
“አንዳንድ ሰዎች ዉዱእ ሳይኖራቸው ወደ መስጊድ ይመጣሉ፡፡ ይህም ሰይጣን በምናነበው የቁርአን አንቀፅ ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርግ በር ይከፍታል፡፡ ወደ መስጊድ ስትመጡ የቻላችሁትን ያክል ተጠንቅቃችሁ ዉዱእ አድርጉ፡፡"አሉ
ስለዚህም አካልን መታጠብና የተሟላ ዉዱእ ማድረግ ሶላታችን ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ መውሰድ የሚገባን ወሳኝ እርምጃ ነው፡፡
>>>>> በተጨማሪም አንድ ሰው የቻለውን ያክል ዉዱእ ያለው ቢሆን ይህ ታላቅ የሆነ ፀጋ ነው፡፡ የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሁሉንም ሥራቸውን ዉዱእ ያላቸው ሆነው መፈፀም ይመርጡና ይወዱም ነበር፡፡
⚡️⚡️⚡️ አቡ ጁሃይም (ረ.ዐ) እንዳስተላለፈው የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ አንድ ጊዜ ከጀመል ግምብ በኩል ሲመጡ አንድ ሰው አገኛቸውና ሰላምታ አቀረበላቸው፡፡ እርሳቸው ግን ለሰላምታው አፀፋ አልመለሱለትም ነበር፡፡ ሰውየው ወዲያው ወደ ግምቡ በመሄድ በመዳፎቹ ግድግዳውን ከመታ በኋላ እጆቹንና ፊቱን በማበስ (ተየሙም በማድረግ) ተመልሶ መጣና ሰላምታ አቀረበላቸው፡፡ እሳቸውም ለሰላምታው አፀፋውን መለሱ፡፡ በዚህ ድርጊታቸው ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ያስተላለፉት መልዕክት አንድ ሰው ምን ጊዜም ቢሆን ዉዱእ ያለው ሆኖ መንቀሳቀስ እንዳለበት ነው: ይህም ማንም ቢሆን የሚሰራውን ስራ ...ያ ሥራ የግዴታ ባይሆ እንኳን ዉዱዕ ካደረገ በኋላ ቢጀምረው ትሩፋቱ የበለጠ እንደሚሆን ያሳያል፡፡
⚡️⚡️⚡️በአንዳንድ ዘገባዎች መሰረት የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ትጥበት በወጀበባቸዉ ጊዜ በግድግዳ ላይ መዳፎቻቸውን በማኖር ተየሙም ያደርጋሉ፡፡ ይህንም ያደርጉ የነበረው ዋናውን ትጥበት ከመፈፀማችው በፊት ያለ ዉዱእ እንዳይሆኑ በመፍራት ነው::(ሀይሰሚ ዘግበዉታል)
💚 የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ይህን በመሰለ ሁኔታ ነበር ሕዝባቸዉን አካላዊና መንፈሳዊ ንፅህናውን እንዲጠብቅ ያስተምሩት የነበረው፡፡
✏️✏️ አንድ ዕለት የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና
ሙሀመድﷺ💚 ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን ወደ አንድ የመቃብር ስፍራ ሄዱ፡፡ ከዚያም እንዲህ በማለት ለሙታን ዱዓ አደረጉ፡-
"እናንተ በዚህ ቦታ የሰፈራችሁ ምእመናን ሆይ! የአላህ ሰላምታ በእናንተ ላይ ይሁን፡፡ በአላህ ፈቃድ እኛም አንድ ቀን እንቀላቀላችኋለን። ወንድሞቼን ለማየት እንዴት ፈልጌያለሁ! እንዴት ነው የናፈቁኝ!”
"እኛ የእርስዎ ወንድሞች አይደለንምን?" በማለት ባልደረቦቻቸውጠየቋቸው፡፡
... እርሳቸውም እንዲህ አሉ፡- “እናንተ ባልደረቦቼ ናችሁ፡፡ ወንድሞቼ እነዚያ ገና ወደዚህች ዓለም ያልመጡት ናቸው፡፡''
ባልደረቦቻቸው አሁንም ጠየቁ፡-
“የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ገና ወደዚህ ዓለም ያልመጡ የሆኑትን ሰዎች ከሕዝቦችዎ ውስጥ እንዴት ለይተው ያውቋቸዋል?'
....ነቢዩ ሙሀመድ ﷺሲመልሱ እንዲህ አሉ፡-
ግምባሩና እግሩ ንፁህ ነጭ የሆነ ፈረስ ያለው ሰው አስቡ፡፡ ይህ ሰው ይህን ፈረሱን ከመንጋ ሙሉ ጥቁር ፈረሶች መካከል ሊለየው አይችልምን?"
በሚገባ ይለየዋል እንጂ የአላህ መልዕክተኛ" በማለት ተከታዮቻቸው መለሱ፡፡ የአላህ ነቢይና የተባረኩት መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ:-
እነዚያ ወንድሞቼ ፊታቸው፣ እጆቻቸውና እግሮቻቸው በሚያደርጉት ዉዱእ ምክንያት እያበሩ ወደእኔ ይመጣሉ፡፡ እኔ ደግሞ በሀውዴ ላይሆኜ የሚፈልጉትን ነገር ልስጣቸው እጠብቃቸዋለሁ። ሆኖም ግን ተጠንቀቁ! ከመንጋው ውስጥ በጥባጭ የሆነ ግመል እየተደበደበ ራቅ ተደርጐ እንደሚባረረው ሁሉ የተወሰኑ ሰዎች ከሀውዴ ይባረራሉ፡፡
....እኔም እንዲህ እያልኩ እጠራቸዋለሁ፡- 'ኑ ወደዚህ! እነርሱ የእኔ ሕዝቦች ናቸው' በዚህ ጊዜ እንዲህ እባላለሁ- 'ከአንተ በኋላ ብዙ ነገሮችን ቀይረዋል፡፡ ያንተን ሱና ትተው የጥመትን መንገድ ተከትለዋል
.... እኔም ይህን እንደሰማሁ እንዲህ እላለሁ፡-
'ከእኔ አርቁልኝ! ከእኔ አርቁልኝ!' " ሙስሊም ዘግበዉታል
🔰ከዚህ በመጠኑ ዘለግ ያለ ሐዲስ ምን ተማርን? አዎን! እነዚያ ዉዱአቸውን አሳምረው የሚያደርጉ የአላህንና የመልዕክተኛዉን ﷺ ውዴታ የሚያገኙ ሲሆን እርሳቸውም ወንድሞቼ' በሚል የቀረቤታ አጠራር ጠርተዋቸዋል፡፡
ከእርሳቸው ሀውድ መራቅና መባረር ምንኛ እድለቢስነት ነው! ምንኛ አዋራጅ ሁኔታ ነው! እርሳቸውም ከእኔ አርቁልኝ' ብለው የመሰከሩበት ሰዉ ከዚያ ቡሀላ ምን እጣ ነዉ የሚገጥመዉ??አሏህ ይህን ከመሰለ ጥፋትና አደጋ ይሰዉረን!!!
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
=============== #ሶላት==============
✍አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💚 ስለሶላት አንገብጋቢነት እንዲህ ብለዋል፡-
አንድ ሰው ሩኩኡንና ሱጁዱን አሳምሮ ሶላቱን የሚሰግድ ከሆነ ሶላቱ ሰውየውን እንዲህ ይለዋል፡-
አሳምረህ እንደሰገድከኝ አላህ አንተንም ያሳምርህ!' ይህን ካለ በኋላ ወደ ሰማይ ይወጣል፡፡
ሰውየው ሶላቱን ሳያስተካክልና ሩኩእና ሱጁዱንም በግብር ይውጣ ከሰገደ ሶላቱ እንዲህ ይለዋል፡-
"እንዳበላሸኸኝ አንተንም አላህ ያበላሽህ፡፡'' ከዚያም እንደ አሮጌ ቁራጭጨርቅ ወርዶ ከፊቱ ላይ ይለጠፋል:: ብለዋል፡፡
>>>በቅዱስ ቁርአን እንዲህ የሚል አንቀፅ ተፅፎ እንገኛለን፡-ወዮላቸዉ ሰጋጆች፡ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸዉ ዘንጊዎች ለኾኑት(አል-ማዑን 4-5)
🌙🌙 ሚስወር ቢን መሕረማ (ረ.ዐ) እንዲህ ብሏል፡-
ኡመር ቢን አል ኸጧብ (ረ.ዐ) በጩቤ በተወጉ ጊዜ ህሊናቸውን ስተው መሬት ላይ ተዘረሩ፡፡ ልጠይቃቸው ከተኙበት ክፍል ገባሁ ሰውነታቸውን ሸፍነዋቸው እንደተንጋለሉ ነበር፡፡ ዙሪያቸውን ያሉትን ሰዎች ጠየቅኩ-
"አሁን እንዴት ናቸው?''
.....እንደምታየው ህሊናቸውን ስተዋል" በማለት መለሱልኝ።
“ለሶላት ጥሪ አደረጋችሁላቸውን? በህይወት ካሉ ከሶላት በስተቀር ሊያነቃቸው የሚችል አንድም ነገር የለም፡፡" በዚህ ጊዜ ሰዎቹ እንዲህ
የምእመናን አዛዥ ሆይ! ሶላት፣ ሶላት እየተሰገደ ነው፡፡” ይህን የሰሙት ኡመር (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
እንደዚያ ነው? ወላሂ ሶላትን የተወ፣ ከኢስላም አንዳች ነገር የለውም" ይህን ካሉ በኋላ ከሰውነታቸው ደም እየፈሰሰ ተነስተው ሶላታቸውን ስገዱ።" (ሃይሰሚ፣ ኢብን ሰዓድ፣ መውጦእ) ዘግበዉታል፡፡
🌙🌙 እጅግ በጣም ጠንካራና በአምልኮ ላይ ፅኑ በመሆኑ ታላቅ ምሳሌ ሆኖ ሊጠቀስ የሚችለው የካውካሱ ሙጃሂድ ሸይኽ ሻሚል ሲሆን በብዙ ቦታዎች ላይ በሳንጃ፣ በሰይፍና በጥይት ተመትቶ ቆስሏል፡፡ እኤአ በ1829 በተደረገው የጊርሚ መከላከል ጦርነት በሰይፍ በመወጋቱ በደረቱ በኩል የገባው ሰይፍ ሳንባውን፣ የጎን አጥንቱንና ከአንገቱ አካባቢ ክፉኛ ጐድቶት ነበር፡፡ ለስድስት ወራት ያክል ከታከመ በኋላ ነበር ለማገገም የበቃው፡፡
ይህ ወጣት ሙጃሂድ ከቆስለ በኋላ ለ25 ቀናት ያክል ህሊናውን ስቶ ነበር የቆየው፡፡ በ25ኛው ቀን መጨረሻ ላይ አይኑን ሲገልጥ ከአጠገቡ እናቱን እንዳያት ከአንደበቱ መጀመሪያ ያወጣቸው ቃላት እንዲህ የሚሉ ነበሩ፡-
#የምወድሽ_እናቴ! የሶላት ወቅት አልፎኝ ይሆን?''ነበር ያለዉ .....
🟢 ከፈርድ ሶላት ዉጭ በሱና ሶላት ላይ መጠንከር እንዳለብን የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል-
በፍርዱ ቀን አንድ ባሪያ መጀመሪያ የሚጠየቀው ሶላቱን የተመለከተ ጥያቄ ነው፡፡ ግዴታ የተደረጉበት ሶላቶች የተስተካከሉ ከሆነ የእርሱ ጉዳይ ቀላል ስለሚሆን ሌላ ችግር ሳይገጥመው ፈተናውን ያልፋል፡፡ ሶላቱ ያልተስተካከለ ከሆነ ፈተናውን ስለሚወድቅ ከባድ ችግር ይገጥመዋል፡፡ የሰውዬው ፈርድ ሶላቶች ችግር ካለባቸው ኃያሉና የላቀ የሆነው አላህ እንዲህ ይላል፡-
“ባሪያዬ አንዳች ዓይነት የሱና ሶላት እንዳለው ፈልጉለት፡፡'' ሱና ሶላቶች በፈርድ ሶላት ላይ የተከሰተውን ጉድለት ያካክሳሉ፡፡ በዚህ ዓይነት በሌሎች ጉዳዮቹም ላይ ምርመራው ይቀጥላል፡፡” (ቲርሚዚ)
🔶 በፈርድ እና በሱና ሶላት ላይ ያለንን ቁርኝት እናስተካክል...እራሳችንን እንፈትሽ ሶላት ስንሰግድ የጠፋ እቃ መፈለጊያ አርገንዋል ወይስ በተመስጦት በሁሹዕ እየሰገድነዉ ነዉ ወይ??
🔶የእኛ ሶላት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዳሉት ሶላቱ አሳምረህ እንደሰገድከኝ አላህ ያሳምርህ ከሚለን ዉስጥ ነን ወይስ አበላሽተህ እንደሰገድከኝ አላህ አንተንም ያበላሽህ?? ከሚለዉ ወይስጥ ነን ወይ??
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💚 ስለሶላት አንገብጋቢነት እንዲህ ብለዋል፡-
አንድ ሰው ሩኩኡንና ሱጁዱን አሳምሮ ሶላቱን የሚሰግድ ከሆነ ሶላቱ ሰውየውን እንዲህ ይለዋል፡-
አሳምረህ እንደሰገድከኝ አላህ አንተንም ያሳምርህ!' ይህን ካለ በኋላ ወደ ሰማይ ይወጣል፡፡
ሰውየው ሶላቱን ሳያስተካክልና ሩኩእና ሱጁዱንም በግብር ይውጣ ከሰገደ ሶላቱ እንዲህ ይለዋል፡-
"እንዳበላሸኸኝ አንተንም አላህ ያበላሽህ፡፡'' ከዚያም እንደ አሮጌ ቁራጭጨርቅ ወርዶ ከፊቱ ላይ ይለጠፋል:: ብለዋል፡፡
>>>በቅዱስ ቁርአን እንዲህ የሚል አንቀፅ ተፅፎ እንገኛለን፡-ወዮላቸዉ ሰጋጆች፡ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸዉ ዘንጊዎች ለኾኑት(አል-ማዑን 4-5)
🌙🌙 ሚስወር ቢን መሕረማ (ረ.ዐ) እንዲህ ብሏል፡-
ኡመር ቢን አል ኸጧብ (ረ.ዐ) በጩቤ በተወጉ ጊዜ ህሊናቸውን ስተው መሬት ላይ ተዘረሩ፡፡ ልጠይቃቸው ከተኙበት ክፍል ገባሁ ሰውነታቸውን ሸፍነዋቸው እንደተንጋለሉ ነበር፡፡ ዙሪያቸውን ያሉትን ሰዎች ጠየቅኩ-
"አሁን እንዴት ናቸው?''
.....እንደምታየው ህሊናቸውን ስተዋል" በማለት መለሱልኝ።
“ለሶላት ጥሪ አደረጋችሁላቸውን? በህይወት ካሉ ከሶላት በስተቀር ሊያነቃቸው የሚችል አንድም ነገር የለም፡፡" በዚህ ጊዜ ሰዎቹ እንዲህ
የምእመናን አዛዥ ሆይ! ሶላት፣ ሶላት እየተሰገደ ነው፡፡” ይህን የሰሙት ኡመር (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
እንደዚያ ነው? ወላሂ ሶላትን የተወ፣ ከኢስላም አንዳች ነገር የለውም" ይህን ካሉ በኋላ ከሰውነታቸው ደም እየፈሰሰ ተነስተው ሶላታቸውን ስገዱ።" (ሃይሰሚ፣ ኢብን ሰዓድ፣ መውጦእ) ዘግበዉታል፡፡
🌙🌙 እጅግ በጣም ጠንካራና በአምልኮ ላይ ፅኑ በመሆኑ ታላቅ ምሳሌ ሆኖ ሊጠቀስ የሚችለው የካውካሱ ሙጃሂድ ሸይኽ ሻሚል ሲሆን በብዙ ቦታዎች ላይ በሳንጃ፣ በሰይፍና በጥይት ተመትቶ ቆስሏል፡፡ እኤአ በ1829 በተደረገው የጊርሚ መከላከል ጦርነት በሰይፍ በመወጋቱ በደረቱ በኩል የገባው ሰይፍ ሳንባውን፣ የጎን አጥንቱንና ከአንገቱ አካባቢ ክፉኛ ጐድቶት ነበር፡፡ ለስድስት ወራት ያክል ከታከመ በኋላ ነበር ለማገገም የበቃው፡፡
ይህ ወጣት ሙጃሂድ ከቆስለ በኋላ ለ25 ቀናት ያክል ህሊናውን ስቶ ነበር የቆየው፡፡ በ25ኛው ቀን መጨረሻ ላይ አይኑን ሲገልጥ ከአጠገቡ እናቱን እንዳያት ከአንደበቱ መጀመሪያ ያወጣቸው ቃላት እንዲህ የሚሉ ነበሩ፡-
#የምወድሽ_እናቴ! የሶላት ወቅት አልፎኝ ይሆን?''ነበር ያለዉ .....
🟢 ከፈርድ ሶላት ዉጭ በሱና ሶላት ላይ መጠንከር እንዳለብን የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል-
በፍርዱ ቀን አንድ ባሪያ መጀመሪያ የሚጠየቀው ሶላቱን የተመለከተ ጥያቄ ነው፡፡ ግዴታ የተደረጉበት ሶላቶች የተስተካከሉ ከሆነ የእርሱ ጉዳይ ቀላል ስለሚሆን ሌላ ችግር ሳይገጥመው ፈተናውን ያልፋል፡፡ ሶላቱ ያልተስተካከለ ከሆነ ፈተናውን ስለሚወድቅ ከባድ ችግር ይገጥመዋል፡፡ የሰውዬው ፈርድ ሶላቶች ችግር ካለባቸው ኃያሉና የላቀ የሆነው አላህ እንዲህ ይላል፡-
“ባሪያዬ አንዳች ዓይነት የሱና ሶላት እንዳለው ፈልጉለት፡፡'' ሱና ሶላቶች በፈርድ ሶላት ላይ የተከሰተውን ጉድለት ያካክሳሉ፡፡ በዚህ ዓይነት በሌሎች ጉዳዮቹም ላይ ምርመራው ይቀጥላል፡፡” (ቲርሚዚ)
🔶 በፈርድ እና በሱና ሶላት ላይ ያለንን ቁርኝት እናስተካክል...እራሳችንን እንፈትሽ ሶላት ስንሰግድ የጠፋ እቃ መፈለጊያ አርገንዋል ወይስ በተመስጦት በሁሹዕ እየሰገድነዉ ነዉ ወይ??
🔶የእኛ ሶላት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዳሉት ሶላቱ አሳምረህ እንደሰገድከኝ አላህ ያሳምርህ ከሚለን ዉስጥ ነን ወይስ አበላሽተህ እንደሰገድከኝ አላህ አንተንም ያበላሽህ?? ከሚለዉ ወይስጥ ነን ወይ??
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
>>>>>>🎖🎖#የጀመአ_ሶላት🎖🎖<<<<<
✍ አሚር ሰይድ
💚ሀቡቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-አንድ ሰዉ አዘዉትሮ ወደ መስጊድ ሲመላለስ ካያችሁት ኢማን(እምነት)አለዉ ብላችሁ መስክሩለት ብለዋል፡፡
🟢 ሺፋ ቢንት አብዱላህ (ረ.ዐ) እንዲህ ብላለች፡-
“አንድ ዕለት ኡመር ኢብን ኸጧብ (ረዐ) ሊጠይቁን ወደኛ መጡ። ሁለት የቤተሰባችን አባላት ተኝተው ሲመለከቱ እንዲህ በማለት ጠየቁ
"እነዚህ ሰዎች ምን ችግር ኖሮባቸው ነው በፈጅር ሶላት ላይ ከእኔ ጋር በጀማአ ያልሰገዱት?"
....እኔም የምእመናን አዛዥ ሆይ! ወቅቱ ረመዳን ነበርና እነርሱ የተራዊህን ሶላት በጀመዓ ሲሰግዱ ካነጉ በኋላ የፈጅርን ሶላትም አንድ ላይ ሰግደው ነው ወደ መኝታቸው የሄዱት” አልኳቸው፡
ኡመር ግን እንዲህ በማለት ተናገሩ፡-
እስከ ንጋት ድረስ ከመስገድ ይልቅ መስጂድ መጥተዉ ሱብሂን ሶላት ከእኔ ጋር መስገዳቸው ይበልጥ ያስደስተኛል...ብለዋል፡፡
🟡 ኡሙ ደርዳእ (ረ.ዐ) እንደሚከተለው ብላለች፦
“አቡ ደርዳእ (ረ.ዐ) ወደ እኔ ሲመጣ ተናድዶ ነበር፡፡ እኔም ምንድን ነው እንዲህ ያናደደህ ? በማለት ስጠይቀው የሚከተለውን መልስ ሰጠኝ
እኔ የነብዩ ሙሀመድ ﷺ ኡማ (ሕዝብ) የማውቀው ሶላትን በጀማአ በመስገዱ ነው፡፡ ከመካከላቸው አንዱ ጀማዓ ያመለጠው እንደሆነ የሚቀጥለው የሶላት ወቅት እስኪመጣ ድረስ በተከታታይ ሲሰግድ ይቆያል፡፡ የኢሻን ሶላት በጀማዓ ካልሰገደ ራሱን በይበልጥ ይቀጣል። እስኪነጋ ድረስ ምንም ሳያቋርጥ ሲሰግድ ያድራል፡፡ (ኢብን ሐጀር)
አቡደርዳዕ ያናደደዉ ከጀመአ ሶላት ሰዉ ስለቀነሰ ነበር፡፡
🔴 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ 💚የተባረኩ ባልደረባዎች አንዱ የነበረው ሐሪስ ቢን ሀሰን (ረ.ዐ) ጋብቻ መሠረተ፡፡ በዚያ ጊዜ አንድ ያገባ ሰው ለብዙ ቀናት ከቤቱ አይወጣም ነበር፡፡ ስለሆነም በተለይ በሱብሂ ሶላት ወቅት ወደ መስጊድ አይሄድም ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ሐሪስ (ረ.ዐ) በጫጉላው ሌሊት የፈጅርን ሶላት ሊሰግድ ወደ መስጊድ ሄደ፡፡ ሰዎችም እንዲህ በማለት ጠየቁት፡-
“ባለፈው ምሽት ማግባትህን እናውቃለን፡፡ ታዲያ ቤትህን ለቅቀህ ልትመጣ የቻልከው እንዴት ነው?" እርሱም የሚከተለውን መልስ ሰጣቸው፡-
“በአላህ እምላለሁ! የሱብሂን ሶላት በጀመዓ እንዳልሰግድ የምታግደኝ ሴት ምን የተረገመች ብትሆን ነው''አላቸው (ሀይሰሚ ዘግበዉታል)
🟣 መሐመድ ቢን ሰማድ አላህን በጣም የሚገዛ ሰው ነበር፡፡ በተለይም ደግሞ የጀመዓ ሶላትን በተመለከተ እጅግ በጣም ጠንቃቃ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ እንዲህ ይላል፡-
“ሶላቴን ሁልጊዜም የምሰግደው በጀማዓ ነው፡፡ ለአርባ ዓመታት ያክል የመጀመሪያው የሶላት ተክቢር (ተክቢረተል ኢሕራም) አምልጦኝ አያውቅም፡፡
ግን አንድ ጊዜ ብቻ እናቴን ሳስቀብር የመጀመሪያው ረከዓ አምልጦኛል፡፡ ያችን ያመለጠችኝን ረከዓ ለመተካትና የሙሉ ጀመዓ ሶላትን ምንዳ ለማግኘት አስቤ ያንን ሶላት ሀያ አምስት ጊዜ ያክል ሰገድኩት፡፡ በዚያው ሌሊት በሕልሜ እንዲህ ተባልኩ፡-
“ሙሐመድ ሆይ! ሶላትህን ለሀያ አምስት ጊዜ ያክል ሰገድክ፡፡ ይሁን እንጂ መላእክቶች በጀመዓ ሶላት ጊዜ አሚን' የሚሉትን በምን ታካክሰዋለህ?'' የሚል ህልም አየሁ ብሏል፡፡
🔵 አምር ቢን አብደላህ ሊሞት እያጣጣረ ነበር። ሩሁ ልትወጣ ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ ማለቱን ያስተዋሉት ዙሪያውን ያሉት ዘመዶቹ ማልቀስ ጀመሩ። በዚህ መካከል የመግሪብ ሶላት መድረሱን የሚያበስረው አዛን ሲሰማ አምር በዙሪያው ያሉትን ሰዎች እንዲህ አላቸው፡-
......አንሱኝና ልሂድ!"
......ለምንድን ነው የምትነሳው? የት ለመሄድ ነው?'' አሉት፡፡
......“ወደ መስጊድ” አላቸው፡፡
...........እነርሱም በአግራሞት እያስተዋሉት
በዚህ ሁኔታ ላይ እያለህ?'' አሉት፡፡
......አምር ታላቅ ፅናት በሚታይበት መንፈስ እንዲህ አለ፡-
“ሱብሃነሏህ! ለሶላት ጥሪ ሲደረግ እየሰማችሁ አይደለምን? ከዚያ በኋላ መቅረት ይቻላልን? አንሱኝና ልሂድ እባካችሁ"አላቸዉ
በዚህ ዓይነት ሁኔታ ወደ መስጊድ ተወስዶ አንድ ረከዓ ሶላት ከሰገደ በኋላ በሱጁድ ላይ እያለ ነፍሱ ወጣች፡፡
⚡️⚡️⚡️ #ምን_ያማረ_መጨረሻ ነው፡፡ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ "እንዳኗኗራችሁ ትሞታላችሁ" ያሉትን ሐዲስ በትክክል ተግባራዊ ያደረገ ክስተት ነበር ይህ የአምር አሟሟት፡፡ በኃያሉ አላህ እዝነት በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለጀመዓ ሶላት ታላቅ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ይህ ሰው በሚወደው ሶላት ላይ እያለ ነፍሱ ወጥታለች፡፡
#እኛም የጀመአ ሶላት ያግራልን ...ጀመአ ሶላት እንሂድ እንስገድ የሚል ጓደኛ ወፍቀን ያረብ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
💚ሀቡቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-አንድ ሰዉ አዘዉትሮ ወደ መስጊድ ሲመላለስ ካያችሁት ኢማን(እምነት)አለዉ ብላችሁ መስክሩለት ብለዋል፡፡
🟢 ሺፋ ቢንት አብዱላህ (ረ.ዐ) እንዲህ ብላለች፡-
“አንድ ዕለት ኡመር ኢብን ኸጧብ (ረዐ) ሊጠይቁን ወደኛ መጡ። ሁለት የቤተሰባችን አባላት ተኝተው ሲመለከቱ እንዲህ በማለት ጠየቁ
"እነዚህ ሰዎች ምን ችግር ኖሮባቸው ነው በፈጅር ሶላት ላይ ከእኔ ጋር በጀማአ ያልሰገዱት?"
....እኔም የምእመናን አዛዥ ሆይ! ወቅቱ ረመዳን ነበርና እነርሱ የተራዊህን ሶላት በጀመዓ ሲሰግዱ ካነጉ በኋላ የፈጅርን ሶላትም አንድ ላይ ሰግደው ነው ወደ መኝታቸው የሄዱት” አልኳቸው፡
ኡመር ግን እንዲህ በማለት ተናገሩ፡-
እስከ ንጋት ድረስ ከመስገድ ይልቅ መስጂድ መጥተዉ ሱብሂን ሶላት ከእኔ ጋር መስገዳቸው ይበልጥ ያስደስተኛል...ብለዋል፡፡
🟡 ኡሙ ደርዳእ (ረ.ዐ) እንደሚከተለው ብላለች፦
“አቡ ደርዳእ (ረ.ዐ) ወደ እኔ ሲመጣ ተናድዶ ነበር፡፡ እኔም ምንድን ነው እንዲህ ያናደደህ ? በማለት ስጠይቀው የሚከተለውን መልስ ሰጠኝ
እኔ የነብዩ ሙሀመድ ﷺ ኡማ (ሕዝብ) የማውቀው ሶላትን በጀማአ በመስገዱ ነው፡፡ ከመካከላቸው አንዱ ጀማዓ ያመለጠው እንደሆነ የሚቀጥለው የሶላት ወቅት እስኪመጣ ድረስ በተከታታይ ሲሰግድ ይቆያል፡፡ የኢሻን ሶላት በጀማዓ ካልሰገደ ራሱን በይበልጥ ይቀጣል። እስኪነጋ ድረስ ምንም ሳያቋርጥ ሲሰግድ ያድራል፡፡ (ኢብን ሐጀር)
አቡደርዳዕ ያናደደዉ ከጀመአ ሶላት ሰዉ ስለቀነሰ ነበር፡፡
🔴 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ 💚የተባረኩ ባልደረባዎች አንዱ የነበረው ሐሪስ ቢን ሀሰን (ረ.ዐ) ጋብቻ መሠረተ፡፡ በዚያ ጊዜ አንድ ያገባ ሰው ለብዙ ቀናት ከቤቱ አይወጣም ነበር፡፡ ስለሆነም በተለይ በሱብሂ ሶላት ወቅት ወደ መስጊድ አይሄድም ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ሐሪስ (ረ.ዐ) በጫጉላው ሌሊት የፈጅርን ሶላት ሊሰግድ ወደ መስጊድ ሄደ፡፡ ሰዎችም እንዲህ በማለት ጠየቁት፡-
“ባለፈው ምሽት ማግባትህን እናውቃለን፡፡ ታዲያ ቤትህን ለቅቀህ ልትመጣ የቻልከው እንዴት ነው?" እርሱም የሚከተለውን መልስ ሰጣቸው፡-
“በአላህ እምላለሁ! የሱብሂን ሶላት በጀመዓ እንዳልሰግድ የምታግደኝ ሴት ምን የተረገመች ብትሆን ነው''አላቸው (ሀይሰሚ ዘግበዉታል)
🟣 መሐመድ ቢን ሰማድ አላህን በጣም የሚገዛ ሰው ነበር፡፡ በተለይም ደግሞ የጀመዓ ሶላትን በተመለከተ እጅግ በጣም ጠንቃቃ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ እንዲህ ይላል፡-
“ሶላቴን ሁልጊዜም የምሰግደው በጀማዓ ነው፡፡ ለአርባ ዓመታት ያክል የመጀመሪያው የሶላት ተክቢር (ተክቢረተል ኢሕራም) አምልጦኝ አያውቅም፡፡
ግን አንድ ጊዜ ብቻ እናቴን ሳስቀብር የመጀመሪያው ረከዓ አምልጦኛል፡፡ ያችን ያመለጠችኝን ረከዓ ለመተካትና የሙሉ ጀመዓ ሶላትን ምንዳ ለማግኘት አስቤ ያንን ሶላት ሀያ አምስት ጊዜ ያክል ሰገድኩት፡፡ በዚያው ሌሊት በሕልሜ እንዲህ ተባልኩ፡-
“ሙሐመድ ሆይ! ሶላትህን ለሀያ አምስት ጊዜ ያክል ሰገድክ፡፡ ይሁን እንጂ መላእክቶች በጀመዓ ሶላት ጊዜ አሚን' የሚሉትን በምን ታካክሰዋለህ?'' የሚል ህልም አየሁ ብሏል፡፡
🔵 አምር ቢን አብደላህ ሊሞት እያጣጣረ ነበር። ሩሁ ልትወጣ ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ ማለቱን ያስተዋሉት ዙሪያውን ያሉት ዘመዶቹ ማልቀስ ጀመሩ። በዚህ መካከል የመግሪብ ሶላት መድረሱን የሚያበስረው አዛን ሲሰማ አምር በዙሪያው ያሉትን ሰዎች እንዲህ አላቸው፡-
......አንሱኝና ልሂድ!"
......ለምንድን ነው የምትነሳው? የት ለመሄድ ነው?'' አሉት፡፡
......“ወደ መስጊድ” አላቸው፡፡
...........እነርሱም በአግራሞት እያስተዋሉት
በዚህ ሁኔታ ላይ እያለህ?'' አሉት፡፡
......አምር ታላቅ ፅናት በሚታይበት መንፈስ እንዲህ አለ፡-
“ሱብሃነሏህ! ለሶላት ጥሪ ሲደረግ እየሰማችሁ አይደለምን? ከዚያ በኋላ መቅረት ይቻላልን? አንሱኝና ልሂድ እባካችሁ"አላቸዉ
በዚህ ዓይነት ሁኔታ ወደ መስጊድ ተወስዶ አንድ ረከዓ ሶላት ከሰገደ በኋላ በሱጁድ ላይ እያለ ነፍሱ ወጣች፡፡
⚡️⚡️⚡️ #ምን_ያማረ_መጨረሻ ነው፡፡ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ "እንዳኗኗራችሁ ትሞታላችሁ" ያሉትን ሐዲስ በትክክል ተግባራዊ ያደረገ ክስተት ነበር ይህ የአምር አሟሟት፡፡ በኃያሉ አላህ እዝነት በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለጀመዓ ሶላት ታላቅ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ይህ ሰው በሚወደው ሶላት ላይ እያለ ነፍሱ ወጥታለች፡፡
#እኛም የጀመአ ሶላት ያግራልን ...ጀመአ ሶላት እንሂድ እንስገድ የሚል ጓደኛ ወፍቀን ያረብ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
>>>><<<>> #የሌሊት_ሶላት<<<<<<<<<
✍ አሚር ሰይድ
‹‹ከሌሊቱ ጥቂትን ብቻ ይተኙ ነበሩ:: በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምህረትን ይለምናሉ፡፡›› (አዝ-ዛሪያት: 17-18)
🌙🌙 ፀጥ ባለውና ፍጥረታት ሁሉ በእንቅልፍ በተረቱበት ሌሊት የታላቅ ግርማና የመፈራት ባለቤት ከሆነው አላህ ጋር መገናኘት የሚያስገኘውን ሀሴት በጭራሽ በቃላት መግለፅ አይሞከርም፡፡ የሌሊት ሶላት ፅንፍ አልባ የሆነውን የአላህ እዝነት፣ ይቅርታውን እና ውዴታውንም ለማግኘት በፍጥነቱ ተወዳዳሪ የሌለው ፀጋ ነው፡፡ አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል፡-
እነዚያ ለጌታቸዉ በግንባራቸዉ ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነዉ የሚያድሩት ናቸው(አል ፉርቃን 64)
🩵 #ሀቢቡና_ሰይዱና_ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዉ ሱሀባዎችን መክረዋል፡-
ሌሊት ተነስታችሁ ለመስገድ ጥረት አድርጉ፡፡ ይህ ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች ይስሩት የነበረና ከአላህ ጋር ለመቃረብም ሰበብ ይሆናችኋል፡፡ የሌሊት ሶላት ሀጢያትን ከመፈፀም እንድትቆጠቡ፣ ለሰራችሁትም ሀጥያት ምህረት እንድታገኙ ያደርጋል፡፡ ጭንቀትንም ያስወግዳል፡፡'' (ቲርሚዚ)
📕📕 የነቢዩላህ ሱለይማን (ዐ.ሰ) እናት ልጃቸውን እንዲህ ይሏቸው ነበር… "የምወድህ ልጄ! በሌሊት ብዙ አትተኛ፡፡ ሌሊት ብዙ መተኛት በፍርዱ ቀን አንድን ሰው #የመልካም_ስራ_ድሀ ያደርገዋልና፡፡'' ብለዉ ይመክሩት ነበር(ኢብኑ ማጃህ)
🏅🏅🏅አሊ ረዐ እንዳስተላለፉት ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- በጀነት ውስጥ አንድ ቤተመንግስት አለ፡፡ የውጪውን ከውስጥ ሆኖ የሚያሳይና ውስጡን ደግሞ ከውጪ ሆኖ የሚያሳይ ነው፡፡''
ይህን የሰማ አንድ ገጠሬ (አእራቢይ)፡-
“ይህ ቤተመንግስት ለማን ነው የአላህ መልዕክተኛ?" በማለት ጠየቃቸው
....እርሳቸውም እንዲህ በማለት መልስ ሰጡ፡-
☞ንግግሩን በጥሩና ጣፋጭ በሆነ ሁኔታ ለሚናገር አንደበተ ለስላሳ፣
☞ሰዎችን መመገብ ለሚወድ፣
☞አዘውትሮ ለሚፆምና
☞ ሰዎች ሁሉ በእንቅልፍ በተያዙበት ጊዜ #ለአላህ_ብሎ_ተነስቶ_ለሚሰግድ_ሰው፡፡”ነዉ ብለዉ መለሱ(ቲርሚዚ)
⚡️⚡️⚡️በሌሊት የሚሰገድ ሶላት በጣም ጠቃሚ ነው ሲባል መንፈሳዊውንም ሆነ አካላዊውን ጤንነት ስለሚያጐናፅፍ ነው፡፡ የሌሊት ሶላት በሽታን በማራቅ ከአካላዊና መንፈሳዊ ደዌ ይፈውሳል፡፡ እንዲሁም ብልህነትንና ግርማን ያላበሳል፡፡ የሚከተለው ክስተት ምን ያህል አስጠንቃቂ ነው...
በያርሙክ ጦርነት ሁለቱ ሰራዊቶች እርስበርስ በተፋጠጡ ጊዜ የሮማውያን የጦር አዛዥ የሙስሊሞቹን ሁኔታ በመሰለል አንዳንድ መረጃዎችን ያቀብለው ዘንድ አንድ የአረብ ሰላይ ወደ ሙስሊሞቹ ሰፈር አሰማራ፡፡ ያ ሰላይ አስፈላጊ የሆነውን መረጃ ከሰበሰበ በኋላ ወደ ሮማውያኑ ሰፈር ሲመለስ የሚከተለው ጥያቄ ቀረበለት፡-
"ሙስሊሞቹ ያለብት ሁኔታ ምንድን ነው? አሁን ምን በመፈፀም ላይይገኛሉ? ሰዉየዉ በዓይኑ በብረቱ ያየውን እንዲህ ሲል ተናዘዘ፡-
باليل رهبان وبالنهار فرسان
በለሊት ሰዓቶቸ መናኞች በቀን ደግሞ ፈረሰኛ ተዋጊዎች ናቸው::" አለዉ ሰላዩ
....ይህን የሰማው የጦር አዛዥ የሚከተለውን ተናገረ፡-
"አሁን አንተ ያልከው እውነት ከሆነ በምድር ገፅ ላይ ሆነን ከእነርሱ ጋር ከምንዋጋ ይልቅ ሞተን ብናርፈውና ከምድር ስር ብንቀበር ይሻል ነበር አለ፡፡
✏️✏️✏️ የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ ባልደረቦችን በጦርነት ጊዜ ማንም አያሸንፋቸውም ነበር፡፡ የሮማውያን ንጉስ የነበረው ሂረቅል ሰራዊቱ ክፉኛ ከተደቆሰና ሽንፈትንም ከቀመሰ በኋላ በንዴት እንዲህ በማለት ተዋጊዎቹን ጠየቃቸው፡-
"ለእናንተ አፈርኩ! ከእናንተ ጋር የተዋጉት ሙስሊሞች እንደናንተው ሰዎች አይደሉምን?''
"እርግጥ ነው ሰዎች ናቸው'' አሉ ተዋጊዎቹ፡፡
"መልካም! በቁጥር የምትበልጧቸው እናንተ ናችሁ ወይስ እነርሱ?”
...."ከቁጥር አንፃር ከእነርሱ ይልቅ እኛ በብዙ እጅ የበለጥን ነን” አሉ፡፡
....."ታዲያ ሁልጊዜም ከእነርሱ ጋር ስትጋጠሙ በየጊዜው አስደንጋጭ ሽንፈት የሚገጥማችሁ ለምንድን ነው? በዚህ ጊዜ ከሮማውያኑ ውስጥ አንድ ብልህ የሆኑ አረጋዊ ሰው ከመቀመጫቸው ተነሱና እንዲህ የሚል ማጠቃለያ መልስ ሰጡ፦
ክቡር ሆይ! እነዚያ ሰዎች ሌሊታቸውን የሚያሳልፉት ፈጣሪያቸውን በማምለክ ሶላት እየሰገዱ ሲሆን ቀን ቀን ደግሞ ጿሚዎች ናቸው፡፡
☞ ቃል ኪዳናቸውን አያፈርሱም፣
☞መልካም ነገርን ለመፈፀምና እኩይ ምግባርን ለማስወገድ እርስበርሳቸው ይረዳዳሉ፡፡ ልናሸንፋቸው ያልቻልንበት ምስጢር ይህ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡”አለ
ይህን የሰማው ሂረቅል እንዲህ አለ፡-
“ትክክል ትክክል አንተ እውነቱን ተናግረሀል።አለዉ
🔰🔰 ለማጠቃለል የሌሊት ሶላት አእምሮን፣ መንፈስንና ልብን ለማስማማት ግንዛቤን፣ ስሜትንና የማስታወስ ኃይልን ለማስላት በጣም ምቹና ተመራጭ ነው፡፡
በአካልም ሆነ በመንፈስ ለመጠንከር የሚሻ ሰው የሌሊት ሶላትን ያዘውትር አላህ ይህን ሁሉ በማወቁ ነው በቁርአን እንደሚከተለው በማለት የሌሊት ሶላትን ትሩፋት (ፈዷኢል) የሚገልፀው፡፡
{ إِنَّ نَاشِئَةَ ٱلَّیۡلِ هِیَ أَشَدُّ وَطۡـࣰٔا وَأَقۡوَمُ قِیلًا }
የሌሊት መነሳት እርሷ ህዋሳትንና ልብን ለማስማማት በጣም ብርቱ ናት።ለማንበብም ትክከለኛ ናት::›› (አል-ሙዘሚል: 6)
✨✨አሏህ ያግራልን አሁን የረመዳን መጨረሻ አስርቱ ቀናት ላይ ስለሆን ተጠናክረን የለይል ሶላት ትሩፋት እንጠቀምበት....በዱአችሁ አትርሱኝ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
‹‹ከሌሊቱ ጥቂትን ብቻ ይተኙ ነበሩ:: በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምህረትን ይለምናሉ፡፡›› (አዝ-ዛሪያት: 17-18)
🌙🌙 ፀጥ ባለውና ፍጥረታት ሁሉ በእንቅልፍ በተረቱበት ሌሊት የታላቅ ግርማና የመፈራት ባለቤት ከሆነው አላህ ጋር መገናኘት የሚያስገኘውን ሀሴት በጭራሽ በቃላት መግለፅ አይሞከርም፡፡ የሌሊት ሶላት ፅንፍ አልባ የሆነውን የአላህ እዝነት፣ ይቅርታውን እና ውዴታውንም ለማግኘት በፍጥነቱ ተወዳዳሪ የሌለው ፀጋ ነው፡፡ አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል፡-
እነዚያ ለጌታቸዉ በግንባራቸዉ ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነዉ የሚያድሩት ናቸው(አል ፉርቃን 64)
🩵 #ሀቢቡና_ሰይዱና_ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዉ ሱሀባዎችን መክረዋል፡-
ሌሊት ተነስታችሁ ለመስገድ ጥረት አድርጉ፡፡ ይህ ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች ይስሩት የነበረና ከአላህ ጋር ለመቃረብም ሰበብ ይሆናችኋል፡፡ የሌሊት ሶላት ሀጢያትን ከመፈፀም እንድትቆጠቡ፣ ለሰራችሁትም ሀጥያት ምህረት እንድታገኙ ያደርጋል፡፡ ጭንቀትንም ያስወግዳል፡፡'' (ቲርሚዚ)
📕📕 የነቢዩላህ ሱለይማን (ዐ.ሰ) እናት ልጃቸውን እንዲህ ይሏቸው ነበር… "የምወድህ ልጄ! በሌሊት ብዙ አትተኛ፡፡ ሌሊት ብዙ መተኛት በፍርዱ ቀን አንድን ሰው #የመልካም_ስራ_ድሀ ያደርገዋልና፡፡'' ብለዉ ይመክሩት ነበር(ኢብኑ ማጃህ)
🏅🏅🏅አሊ ረዐ እንዳስተላለፉት ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- በጀነት ውስጥ አንድ ቤተመንግስት አለ፡፡ የውጪውን ከውስጥ ሆኖ የሚያሳይና ውስጡን ደግሞ ከውጪ ሆኖ የሚያሳይ ነው፡፡''
ይህን የሰማ አንድ ገጠሬ (አእራቢይ)፡-
“ይህ ቤተመንግስት ለማን ነው የአላህ መልዕክተኛ?" በማለት ጠየቃቸው
....እርሳቸውም እንዲህ በማለት መልስ ሰጡ፡-
☞ንግግሩን በጥሩና ጣፋጭ በሆነ ሁኔታ ለሚናገር አንደበተ ለስላሳ፣
☞ሰዎችን መመገብ ለሚወድ፣
☞አዘውትሮ ለሚፆምና
☞ ሰዎች ሁሉ በእንቅልፍ በተያዙበት ጊዜ #ለአላህ_ብሎ_ተነስቶ_ለሚሰግድ_ሰው፡፡”ነዉ ብለዉ መለሱ(ቲርሚዚ)
⚡️⚡️⚡️በሌሊት የሚሰገድ ሶላት በጣም ጠቃሚ ነው ሲባል መንፈሳዊውንም ሆነ አካላዊውን ጤንነት ስለሚያጐናፅፍ ነው፡፡ የሌሊት ሶላት በሽታን በማራቅ ከአካላዊና መንፈሳዊ ደዌ ይፈውሳል፡፡ እንዲሁም ብልህነትንና ግርማን ያላበሳል፡፡ የሚከተለው ክስተት ምን ያህል አስጠንቃቂ ነው...
በያርሙክ ጦርነት ሁለቱ ሰራዊቶች እርስበርስ በተፋጠጡ ጊዜ የሮማውያን የጦር አዛዥ የሙስሊሞቹን ሁኔታ በመሰለል አንዳንድ መረጃዎችን ያቀብለው ዘንድ አንድ የአረብ ሰላይ ወደ ሙስሊሞቹ ሰፈር አሰማራ፡፡ ያ ሰላይ አስፈላጊ የሆነውን መረጃ ከሰበሰበ በኋላ ወደ ሮማውያኑ ሰፈር ሲመለስ የሚከተለው ጥያቄ ቀረበለት፡-
"ሙስሊሞቹ ያለብት ሁኔታ ምንድን ነው? አሁን ምን በመፈፀም ላይይገኛሉ? ሰዉየዉ በዓይኑ በብረቱ ያየውን እንዲህ ሲል ተናዘዘ፡-
باليل رهبان وبالنهار فرسان
በለሊት ሰዓቶቸ መናኞች በቀን ደግሞ ፈረሰኛ ተዋጊዎች ናቸው::" አለዉ ሰላዩ
....ይህን የሰማው የጦር አዛዥ የሚከተለውን ተናገረ፡-
"አሁን አንተ ያልከው እውነት ከሆነ በምድር ገፅ ላይ ሆነን ከእነርሱ ጋር ከምንዋጋ ይልቅ ሞተን ብናርፈውና ከምድር ስር ብንቀበር ይሻል ነበር አለ፡፡
✏️✏️✏️ የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ ባልደረቦችን በጦርነት ጊዜ ማንም አያሸንፋቸውም ነበር፡፡ የሮማውያን ንጉስ የነበረው ሂረቅል ሰራዊቱ ክፉኛ ከተደቆሰና ሽንፈትንም ከቀመሰ በኋላ በንዴት እንዲህ በማለት ተዋጊዎቹን ጠየቃቸው፡-
"ለእናንተ አፈርኩ! ከእናንተ ጋር የተዋጉት ሙስሊሞች እንደናንተው ሰዎች አይደሉምን?''
"እርግጥ ነው ሰዎች ናቸው'' አሉ ተዋጊዎቹ፡፡
"መልካም! በቁጥር የምትበልጧቸው እናንተ ናችሁ ወይስ እነርሱ?”
...."ከቁጥር አንፃር ከእነርሱ ይልቅ እኛ በብዙ እጅ የበለጥን ነን” አሉ፡፡
....."ታዲያ ሁልጊዜም ከእነርሱ ጋር ስትጋጠሙ በየጊዜው አስደንጋጭ ሽንፈት የሚገጥማችሁ ለምንድን ነው? በዚህ ጊዜ ከሮማውያኑ ውስጥ አንድ ብልህ የሆኑ አረጋዊ ሰው ከመቀመጫቸው ተነሱና እንዲህ የሚል ማጠቃለያ መልስ ሰጡ፦
ክቡር ሆይ! እነዚያ ሰዎች ሌሊታቸውን የሚያሳልፉት ፈጣሪያቸውን በማምለክ ሶላት እየሰገዱ ሲሆን ቀን ቀን ደግሞ ጿሚዎች ናቸው፡፡
☞ ቃል ኪዳናቸውን አያፈርሱም፣
☞መልካም ነገርን ለመፈፀምና እኩይ ምግባርን ለማስወገድ እርስበርሳቸው ይረዳዳሉ፡፡ ልናሸንፋቸው ያልቻልንበት ምስጢር ይህ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡”አለ
ይህን የሰማው ሂረቅል እንዲህ አለ፡-
“ትክክል ትክክል አንተ እውነቱን ተናግረሀል።አለዉ
🔰🔰 ለማጠቃለል የሌሊት ሶላት አእምሮን፣ መንፈስንና ልብን ለማስማማት ግንዛቤን፣ ስሜትንና የማስታወስ ኃይልን ለማስላት በጣም ምቹና ተመራጭ ነው፡፡
በአካልም ሆነ በመንፈስ ለመጠንከር የሚሻ ሰው የሌሊት ሶላትን ያዘውትር አላህ ይህን ሁሉ በማወቁ ነው በቁርአን እንደሚከተለው በማለት የሌሊት ሶላትን ትሩፋት (ፈዷኢል) የሚገልፀው፡፡
{ إِنَّ نَاشِئَةَ ٱلَّیۡلِ هِیَ أَشَدُّ وَطۡـࣰٔا وَأَقۡوَمُ قِیلًا }
የሌሊት መነሳት እርሷ ህዋሳትንና ልብን ለማስማማት በጣም ብርቱ ናት።ለማንበብም ትክከለኛ ናት::›› (አል-ሙዘሚል: 6)
✨✨አሏህ ያግራልን አሁን የረመዳን መጨረሻ አስርቱ ቀናት ላይ ስለሆን ተጠናክረን የለይል ሶላት ትሩፋት እንጠቀምበት....በዱአችሁ አትርሱኝ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖#ሶላት_አሰጋገድ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
✍አሚር ሰይድ
የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💚 ባልደረባዎች በሶላት ላይ ለአላህ የነበራቸውን ፍራቻና መተናነስ የሚደንቅና የሚገርም ነዉ እስኪ የአሊ ረዐ የገጠመዉን ታሪክ እነሆ
⚡️⚡️⚡️ በአንድ ጦርነት ላይ በዓሊ (ረ.ዐ) እግር የቀስት አረር ተሰካባቸው፡፡ ከዚያም ሰዎች ሊያወጡት ሲሞክሩ ከባድ ህመም ስላስከተለባቸው ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
“ሶላት ስሰግድ ያን ጊዜ ታወጡልኛላችሁ፡፡" ሰዎቹም እንደተባሉት ዓሊ (ረ.ዐ) ሶላት ላይ በቆሙ ጊዜ ያለምንም ችግር መዝዘው አወጡላቸው፡፡ በዚያን ጊዜ ምንም ህመም ያልተሰማቸውና ሶላታቸውን ተረጋግተው
የጨረሱት ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
.....“ምንድን ነው ያደረጋችሁት?'
.........“የቀስቱን አረር መዘን አወጣንልዎ፡፡" አሏቸዉ፡፡ ይሄን ያህል ሶላት ላይ ሲሆኑ ቀጥታ ጌታቸዉ ጋር በኹሹዕ ይሰግዱ ነበር...የእኛስ ሶላት አሰጋገድ አስተዉለንዋልን???
⚡️⚡️⚡️ ዓሊ(ረ.ዐ)እንዲህ የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸዉ ነበር ፡-የምእመናን አዛዥ ሆይ! የሶላት ሰአት ሲቃረብ የፊትዎ ቀለም የሚቀያየረዉና የሚንቀጠቀጡት ለምንድን ነዉ ??
ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡ """ይህ ሰአት ሰማያትና ምድር እንዲሁም ተራሮች ሊሸከሙት እንዳልቻሉ በመግለፅ ያልተቀበሉትን አደራ ወደ ባለቤቱ የመመለሻ ሰአት በመሆኑ ነዉ ፡፡እኔ በትክክል መቻሌን አለመቻሌን አላዉቅም ለዛ ነዉ አሏቸዉ
✏️✏️ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 የልጅ ልጅ የሆነዉ ሀሰን(ረ.ዐ) ምን ጊዜም ዉዱዕ ባደረገ ቁጥር ፊቱ ይገረጣ ነበር
አንድ ዕለት አንድ ሰዉ ሀሰን ሆይ!!! ዉዱዕ ባደረግክ ቁጥር ፊትህ የሚገረጣዉና ወደ ቢጫነት የሚቀየረዉ ለምንድን ነዉ ?? በማለት ጠየቀዉ
ሀሰን (ረ.ዐ) የሚከተለዉን መልስ ሰጠ፡- ብቸኛዉ የሀይል ባለቤት ታላቅና ባለግርማ ከሆነዉ አላህ ፊት የመቅረቢያ ሰአት በመሆኑ ነዉ ""
ሀሰን(ረ.ዐ) ወደ መስጊድ ሲገባ የሚከተለዉን ዱአ ያደርግ ነበር፡-
#ጠባቂየ_ሆይ!!!! ባሪያህ በቤትህ ደጃፍ ላይ ደርሷል፡፡ምህረት ሁሉ በእጅህ የሆነዉ ሆይ!!! ሀጢያተኛዉ ባሪያህ ወደ አንተ መጥቷል ፡፡ ቅን ባሪያዎችህ ሌሎች ሰዎች የሰሩባቸዉን መጥፎ ነገር ይቅር እንዲሉ አዘሀል፡፡ ምክንያቱም አንተ ይቅር ባይና ቸር ነህ፡፡ አላህ ሆይ በተለመደዉ ይቅር ባይነትህና ምህረትህ በደሌን ይቅር በል እዘንልኝም፡፡ ይል ነበር
ለሶላት ክብር ፍራቻ ነበራቸዉ እኛስ ??ብዙዎቻችን የመስጊድ ሙአዚን አዛን ሲል ሳንጠላዉ እንቀራለን ብላችሁ ነዉ?? ከኔ ጀምር ማን ነዉ አላህን ፈርቶ ሶላትን የሚሰግደዉ??? መልሱን ሁሉም በየቤቱ
✏️✏️ #ዘይኑል_አቢዲን ሁልጊዜም ዉዱዕ ሊያደርጉ ሲዘጋጁ ፊታቸው ይገረጣል፤ እንዲሁም ሶላት ሲጀምሩ እግሮቻቸው ይንቀጠቀጣሉ፡ ይህ ሁኔታ የሚታይባቸው ለምን እንደሆነ ተጠይቀው ሲመልሱ እንዲህ አሉ፡-ከማን ፊት ለመቆም እየተዘጋጀሁ እንዳለሁ አትገነዘቡምን?”ብለዉ መለሱላቸዉ
በአንድ ወቅት ዘይኑል አቢዲን ከቤታቸው ውስጥ ሆነው እያሉ ቤታቸው ተቃጠለ🔥🔥🔥፡፡ ይሁን እንጂ ይህን ሁኔታ እርሳቸው አላወቁም ነበር፣ ሶላታቸውን እንደጨረሱ ስለተፈጠረው ሁኔታ ከነገሯቸው በኋላ ሰዎች የሚከተለውን ጥያቄ አቀረቡላቸው።
ቤትዎ በእሳት መያያዙን እንዳይገነዘቡ ያደረገዎት ነገር ምንድን ነው?”
ዘይኑል አቢዲን እንዲህ አሉ፡- "በመጪው ዓለም የሰውን ልጅ የሚጠብቀውና የተደገሰለትን የጀሀነም እሳት🔥🔥🔥 ሳስብ የዚህችን ዓለም እሳት እንድዘነጋው አደረገኝ፡፡"
ብለዉ መለሱላቸዉ
🌟🌟 የሙስሊም ቢን ያሲር ሶላትም ተመሳሳይ ሁኔታ ይንፀባረቅበት ነበር። አንድ ጊዜ በበስራ መስጊድ ውስጥ ይሰግድ ነበር፡ በቅፅበት መስጊዱ ተደርምሶ መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ይሁን እንጂ ሙስሊም ቢን ያሲር ይህን ክስተት ሳይገነዘብ በሶላቱ ላይ እንደተመሰጠ ቀጥሏል፡፡ ሶላቱን እንደጨረሰም ሰዎች ጠየቁት፡-
መስጊድ በላይህ ላይ እየተደረመሰ አንተ ግን አንድ ኢንች እንኳን አልተንቀሳቀስክም ይህ ሁኔታ ምንድን ነዉ?
ብለዉ ጠየቁት
....ሙስሊም ቢን ያሲር በመደነቅ የሚከተለዉን ጥያቄ
ለጠያቂዎች መልሶ አቀረበላቸዉ
...እንዴ! መስጊድ ተደርምሷል ነው የምትሉኝ?''
ጠያቂዎቹ በሙስሊም ቢን ያሲር መልስ ተአጀቡ::
✏️✏️ አንድ የአላህ ወዳጅ እንዲህ ይላል፡- “እኔ የዙህርን ሶላት ከዘኑን መስሪ ኋላ ቆሜ በመስገድ ላይ ነበርኩ፡፡ ያ ብሩክ ሰው 'አላሁ አክበር' ሲል #አላህ የሚለው ቃል በእርሱ ላይ የሚፈጥረውን ተፅእኖ ሳስተውል በአካሉ ውስጥ ነፍስ ያለው እስከማይመስል ድረስ ድርቅ ብሎ ነበር የሚቆመው፡፡ #አክበር የሚለውንም ከአፉ ሲያወጣው ከቃሉ ከባድነት ባለግርማ መሆን የተነሳ ልቤ ፍርስ ልትል ምንም አይቀራትም ነበር::
✏️✏️ አምር ኢብን አብዱሏህ ሶላት ላይ በሚቆምበት ጊዜ ከውጨኛው ዓለም ጋር የሚያስተሳስረው ነገር ሁሉ ይቆረጥና ከአላህ ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያውክ አንዳችም ነገር አይፈጠርበትም ነበር፡፡''
ይህንን ሁኔታ ራሱ በአንደበቱ ሲገልፅ እንዲህ ይል ነበር፡-
“እኔ ሶላት ላይ እያለሁ የሰዎችን ድርጊትና ድምፅ ከምከታተል በቀስት ፍላፃ ሰውነቴን ብወጋ ይሻለኛል፡፡"ይል ነበር...
⚠️⚠️⚠️የእኛስ ሶላት ፈትሸነዉ እናዉቃለን??አሁን ላይ ሰዉ በስራ ቦታ እቤት ሲሰግድ ገና አሰጋጁን ኢና አእጦይናን ለሁለት አድርግ...እየተባለ ከአንገት በላይ እየሰገድን ነዉ ያለነዉ...አንተ አንቺስ ሁላችንም ሶላታችንን ፈትሸንዋልንን???
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💚 ባልደረባዎች በሶላት ላይ ለአላህ የነበራቸውን ፍራቻና መተናነስ የሚደንቅና የሚገርም ነዉ እስኪ የአሊ ረዐ የገጠመዉን ታሪክ እነሆ
⚡️⚡️⚡️ በአንድ ጦርነት ላይ በዓሊ (ረ.ዐ) እግር የቀስት አረር ተሰካባቸው፡፡ ከዚያም ሰዎች ሊያወጡት ሲሞክሩ ከባድ ህመም ስላስከተለባቸው ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
“ሶላት ስሰግድ ያን ጊዜ ታወጡልኛላችሁ፡፡" ሰዎቹም እንደተባሉት ዓሊ (ረ.ዐ) ሶላት ላይ በቆሙ ጊዜ ያለምንም ችግር መዝዘው አወጡላቸው፡፡ በዚያን ጊዜ ምንም ህመም ያልተሰማቸውና ሶላታቸውን ተረጋግተው
የጨረሱት ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
.....“ምንድን ነው ያደረጋችሁት?'
.........“የቀስቱን አረር መዘን አወጣንልዎ፡፡" አሏቸዉ፡፡ ይሄን ያህል ሶላት ላይ ሲሆኑ ቀጥታ ጌታቸዉ ጋር በኹሹዕ ይሰግዱ ነበር...የእኛስ ሶላት አሰጋገድ አስተዉለንዋልን???
⚡️⚡️⚡️ ዓሊ(ረ.ዐ)እንዲህ የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸዉ ነበር ፡-የምእመናን አዛዥ ሆይ! የሶላት ሰአት ሲቃረብ የፊትዎ ቀለም የሚቀያየረዉና የሚንቀጠቀጡት ለምንድን ነዉ ??
ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡ """ይህ ሰአት ሰማያትና ምድር እንዲሁም ተራሮች ሊሸከሙት እንዳልቻሉ በመግለፅ ያልተቀበሉትን አደራ ወደ ባለቤቱ የመመለሻ ሰአት በመሆኑ ነዉ ፡፡እኔ በትክክል መቻሌን አለመቻሌን አላዉቅም ለዛ ነዉ አሏቸዉ
✏️✏️ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 የልጅ ልጅ የሆነዉ ሀሰን(ረ.ዐ) ምን ጊዜም ዉዱዕ ባደረገ ቁጥር ፊቱ ይገረጣ ነበር
አንድ ዕለት አንድ ሰዉ ሀሰን ሆይ!!! ዉዱዕ ባደረግክ ቁጥር ፊትህ የሚገረጣዉና ወደ ቢጫነት የሚቀየረዉ ለምንድን ነዉ ?? በማለት ጠየቀዉ
ሀሰን (ረ.ዐ) የሚከተለዉን መልስ ሰጠ፡- ብቸኛዉ የሀይል ባለቤት ታላቅና ባለግርማ ከሆነዉ አላህ ፊት የመቅረቢያ ሰአት በመሆኑ ነዉ ""
ሀሰን(ረ.ዐ) ወደ መስጊድ ሲገባ የሚከተለዉን ዱአ ያደርግ ነበር፡-
#ጠባቂየ_ሆይ!!!! ባሪያህ በቤትህ ደጃፍ ላይ ደርሷል፡፡ምህረት ሁሉ በእጅህ የሆነዉ ሆይ!!! ሀጢያተኛዉ ባሪያህ ወደ አንተ መጥቷል ፡፡ ቅን ባሪያዎችህ ሌሎች ሰዎች የሰሩባቸዉን መጥፎ ነገር ይቅር እንዲሉ አዘሀል፡፡ ምክንያቱም አንተ ይቅር ባይና ቸር ነህ፡፡ አላህ ሆይ በተለመደዉ ይቅር ባይነትህና ምህረትህ በደሌን ይቅር በል እዘንልኝም፡፡ ይል ነበር
ለሶላት ክብር ፍራቻ ነበራቸዉ እኛስ ??ብዙዎቻችን የመስጊድ ሙአዚን አዛን ሲል ሳንጠላዉ እንቀራለን ብላችሁ ነዉ?? ከኔ ጀምር ማን ነዉ አላህን ፈርቶ ሶላትን የሚሰግደዉ??? መልሱን ሁሉም በየቤቱ
✏️✏️ #ዘይኑል_አቢዲን ሁልጊዜም ዉዱዕ ሊያደርጉ ሲዘጋጁ ፊታቸው ይገረጣል፤ እንዲሁም ሶላት ሲጀምሩ እግሮቻቸው ይንቀጠቀጣሉ፡ ይህ ሁኔታ የሚታይባቸው ለምን እንደሆነ ተጠይቀው ሲመልሱ እንዲህ አሉ፡-ከማን ፊት ለመቆም እየተዘጋጀሁ እንዳለሁ አትገነዘቡምን?”ብለዉ መለሱላቸዉ
በአንድ ወቅት ዘይኑል አቢዲን ከቤታቸው ውስጥ ሆነው እያሉ ቤታቸው ተቃጠለ🔥🔥🔥፡፡ ይሁን እንጂ ይህን ሁኔታ እርሳቸው አላወቁም ነበር፣ ሶላታቸውን እንደጨረሱ ስለተፈጠረው ሁኔታ ከነገሯቸው በኋላ ሰዎች የሚከተለውን ጥያቄ አቀረቡላቸው።
ቤትዎ በእሳት መያያዙን እንዳይገነዘቡ ያደረገዎት ነገር ምንድን ነው?”
ዘይኑል አቢዲን እንዲህ አሉ፡- "በመጪው ዓለም የሰውን ልጅ የሚጠብቀውና የተደገሰለትን የጀሀነም እሳት🔥🔥🔥 ሳስብ የዚህችን ዓለም እሳት እንድዘነጋው አደረገኝ፡፡"
ብለዉ መለሱላቸዉ
🌟🌟 የሙስሊም ቢን ያሲር ሶላትም ተመሳሳይ ሁኔታ ይንፀባረቅበት ነበር። አንድ ጊዜ በበስራ መስጊድ ውስጥ ይሰግድ ነበር፡ በቅፅበት መስጊዱ ተደርምሶ መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ይሁን እንጂ ሙስሊም ቢን ያሲር ይህን ክስተት ሳይገነዘብ በሶላቱ ላይ እንደተመሰጠ ቀጥሏል፡፡ ሶላቱን እንደጨረሰም ሰዎች ጠየቁት፡-
መስጊድ በላይህ ላይ እየተደረመሰ አንተ ግን አንድ ኢንች እንኳን አልተንቀሳቀስክም ይህ ሁኔታ ምንድን ነዉ?
ብለዉ ጠየቁት
....ሙስሊም ቢን ያሲር በመደነቅ የሚከተለዉን ጥያቄ
ለጠያቂዎች መልሶ አቀረበላቸዉ
...እንዴ! መስጊድ ተደርምሷል ነው የምትሉኝ?''
ጠያቂዎቹ በሙስሊም ቢን ያሲር መልስ ተአጀቡ::
✏️✏️ አንድ የአላህ ወዳጅ እንዲህ ይላል፡- “እኔ የዙህርን ሶላት ከዘኑን መስሪ ኋላ ቆሜ በመስገድ ላይ ነበርኩ፡፡ ያ ብሩክ ሰው 'አላሁ አክበር' ሲል #አላህ የሚለው ቃል በእርሱ ላይ የሚፈጥረውን ተፅእኖ ሳስተውል በአካሉ ውስጥ ነፍስ ያለው እስከማይመስል ድረስ ድርቅ ብሎ ነበር የሚቆመው፡፡ #አክበር የሚለውንም ከአፉ ሲያወጣው ከቃሉ ከባድነት ባለግርማ መሆን የተነሳ ልቤ ፍርስ ልትል ምንም አይቀራትም ነበር::
✏️✏️ አምር ኢብን አብዱሏህ ሶላት ላይ በሚቆምበት ጊዜ ከውጨኛው ዓለም ጋር የሚያስተሳስረው ነገር ሁሉ ይቆረጥና ከአላህ ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያውክ አንዳችም ነገር አይፈጠርበትም ነበር፡፡''
ይህንን ሁኔታ ራሱ በአንደበቱ ሲገልፅ እንዲህ ይል ነበር፡-
“እኔ ሶላት ላይ እያለሁ የሰዎችን ድርጊትና ድምፅ ከምከታተል በቀስት ፍላፃ ሰውነቴን ብወጋ ይሻለኛል፡፡"ይል ነበር...
⚠️⚠️⚠️የእኛስ ሶላት ፈትሸነዉ እናዉቃለን??አሁን ላይ ሰዉ በስራ ቦታ እቤት ሲሰግድ ገና አሰጋጁን ኢና አእጦይናን ለሁለት አድርግ...እየተባለ ከአንገት በላይ እየሰገድን ነዉ ያለነዉ...አንተ አንቺስ ሁላችንም ሶላታችንን ፈትሸንዋልንን???
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 #ለቁርአን_ያለን_ቦታ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
አላህ በተከበሩ ቃሉ እንዲህ ይላል
{ وَإِذَا قُرِئَ ٱلۡقُرۡءَانُ فَٱسۡتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمۡ تُرۡحَمُونَ }
ቁርአንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ፀጥም (ዝም) በሉ ይታዘንላችኋልና፡፡(አል-አዕራፍ 204)
✨✨ በሀዲሰል ቁድስ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 እንዲህ ብለዋል፡-
በሌሊት ሁለት ረከዓ ሶላት እየሰገደ ቁርአን ከሚያነብ ሰው የበለጠ አላህ ማንንም አያዳምጥም፡፡ ባሪያው በሶላት ላይ እስካለ ድረስም የአላህ እዝነት በእርሱ ላይ ይሰፍናል፡፡ ባሪያው አላህን ከማንም በላይ ይበልጥ የሚቀርበው ቁርአንን በሚያነብበት ጊዜ ነው፡፡" (ቲርሚዚ)
✨✨ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርዓንን ተማሩ፣ ከዚያም አንብቡት! ሌሎችም እንዲያነቡትና እንዲሰሩበትም ገፋፉ፡፡ ምክንያቱም ቁርአንን የተማረ፣ ያነበበና የሰራበት ሰው በጠርሙስ ውስጥ እንደታሸገና መዓዛው ሁሉንም እንደሚያውድ ሚስክ ብጤ ነው፡፡ #ቁርአንን_ተምሮ_የማይሰራበት የታሸገበት ክዳን ላልቶ እንደተከደነ ሚስክ ማለት ነው፡፡ (ቲርሚዚ)
✏️✏️ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💜 እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርአንን አንብቡ! ምክንያቱም በፍርዱ ቀን እርሱ በሚገባ ላነበበዉ ሰው አማላጅ ሆኖ ይመጣልና፡፡' (ሙስሊም)
📌 በሌላ ዘገባ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
አንድ ሰው በልቡ ውስጥ ምንም አይነት የቁርአን አንቀጽ የማይገኝ ከሆነ እንደ ወና ቤት ይቆጠራል፡፡" (ቲርሚዚ)
📌 በሌላ ሀዲስ ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ልብ ብረትን እንደሚያገኘው ዝገት ብጤ ይዝጋል፡፡"ሲሉ
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ይህን ዝገት በምን ማስለቀቅ ይቻላል?" በማለት ባልደረቦቻቸው ጠየቋቸው፡፡
የአላህን ቁርአን በብዛት በማንበብና አላህንም በብዛት በማውሳት" በማለት መለሱላቸው፡፡ (አሊ አል-ሙተቂ)
⚡️⚡️ አንድ ሰዉ በነብዩ ﷺ ዘመን ቁርአን አጠናቀቀ የሚባለዉ በህይወት ሲኖረዉ ሲተገብረዉ ለሌሎችም
ሲያስተምረዉ ነዉ፡፡
ኡመር ረዐ እንዲህ አሉ፡-እኔ ሱራ አል-በቀራህን በአሥራ ሁለት አመቴ አጠናቀቅኩ፡፡ ለዚህም ምስጋና ይሆን ዘንድ አንድ ግመል አረድኩ፡፡”ብለዋል (ቁርጡቢ)
☞ በተጨማሪ አብደላህ ኢብኑ ኡመር (ረ.ዐ) ሱራ አል-በቀራህን በስምንት ዓመታት አጠናቅቀዋል፡፡ (ሙወጠእ)
✨✨ ኡመር ኢብነልኸጧብ ለቁርአን ለሚቀሩትና ለሀፊዞች እንዲህ ብለዉ መክረዋቸዋል፡-
ቁርአን የክብራችሁ ምንጭና ከፈጣሪ የተሰጣችሁ ሽልማት እንደሆነ እወቁ፡፡ እርሱን ተከተሉ እንጂ እንዲከተላችሁ አታድርጉ፡፡ ቁርአንን ከኋላቸው ለማስከተል የሚሞክሩ ጭንቅላታቸው ተዘቅዝቆ ወደ ጀሀነም እሳት እንደሚጣሉ አትዘንጉ፡፡ ለቁርአን ታማኝ የሆነ በላእላይ ጀነት ፊርደውስ እንደሚሰፍር ተስፋ ያድርግ፡፡ ሁላችሁም አቅማችሁ የቻለውን ያክል የቁርአንን አማላጅነት ለማግኘት ጥረት አድርጉ እንጂ በናንተ ላይ መስካሪ አድርጋችሁ አትያዙት፡፡ ምክንያቱም ቁርአን ያማለደው ሰው ጀነት እንደሚገባና በእርሱ ላይ የመሰከረበት ደግሞ ጀሀነም እንደሚወርድ እሙን ነውና፡፡ ቁርአን ወደ ቀናው መንገድ መመራትና የእውቀት ሁሉ ምንጭ ነው፡፡ ከአዛኙ ፈጣሪ ወደ ሰብአዊው ፍጡር የተላከ የመጨረሻው መፅሐፍ ነው፡፡ እነሆ የታወሩ አይኖች፣ የተደፈኑ ጆሮዎች፣ የተዘጉ ልቦች በእርሱ ይከፈታሉ…” ብለዉ መክረዋቸዋል፡፡
✏️✏️ ኢማሙ ሻፊዒ ረ.ዐ እንዲህ ይሉ ነበር፦
ቁርዓን ያለበት ቤት ውስጥ መተኛት አይቻልም ይላሉ፤ምክንያቱም በመኝታ ሰዓት ራስን መቆጣጠር ስለ ማይቻል የሚጮህ ከሆነ ፣ህልም ላይ መናዘዝ፣ ዉዱዕ የሚያስፈታ ነገር ስለሚፈፅም
ይህ ሁሉ ጥንቃቄ ቁርዓንን ይዞ ሳይሆን ቁርዓን ቤት ውስጥ ካለ ሌላ ቤት ማደር ነው። ይላሉ።
ውዱዕ ካላደረጋችሁ ቁርዓንን እንዳትነኩ ይላሉ።
🌙🌙 የአቡበከር (ረ.ዐ) ልጅ የሆነችው አስማ (ረ.ዐ) አንድ ጊዜ በልጇ ልጅ በአብደላህ የሚከተለው ጥያቄ ቀርቦላት ነበር-
“አያቴ! የነቢዩ ባልደረቦች ቁርዓንን ሲያዳምጡ ምን ያደርጉ ነበር?''
.....አስማ እንዲህ አለች፡- #ከዓይኖቻቸው_እንባ ይፈሳል፡፡ እንዲሁም በቁርዓን እንደተገለፀው መላ አካላቸው ይንዘፈዘፋል፡፡ ኃያሉ አላህ ቁርዓንን በጥልቅ ተመስጦ የሚያነቡ ባሮቹ ምን ሁኔታ እንደሚታይባቸው እንዲህ በማለት ገልጿል፡-
{ وَیَخِرُّونَ لِلۡأَذۡقَانِ یَبۡكُونَ وَیَزِیدُهُمۡ خُشُوعࣰا ۩ }
እያለቀሱም በግንባራቸዉ መሬት ላይ በስግደት ይወድቃሉ አላህን መፍራትንም ይጨምራላቸዋል፡፡
(አል-ኢስራእ 109)
{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحۡسَنَ ٱلۡحَدِیثِ كِتَـٰبࣰا مُّتَشَـٰبِهࣰا مَّثَانِیَ تَقۡشَعِرُّ مِنۡهُ جُلُودُ ٱلَّذِینَ یَخۡشَوۡنَ رَبَّهُمۡ ثُمَّ تَلِینُ جُلُودُهُمۡ وَقُلُوبُهُمۡ إِلَىٰ ذِكۡرِ ٱللَّهِۚ ذَ ٰلِكَ هُدَى ٱللَّهِ یَهۡدِی بِهِۦ مَن یَشَاۤءُۚ وَمَن یُضۡلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُۥ مِنۡ هَادٍ }
አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፡፡ ከእርሱ (ግሣጼ) የእነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፡፡ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ፡፡ ይህ የአላህ መምሪያ ነው፡፡ በእርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፡፡ አላህም የሚያጠመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡
(አዝ ዘሙር 23)
ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከማሳለፍ ቁርአን ያለን ቦታ ያለንን ቁርኝት እንፈትሽ...ከቁርአን ከራቅን ገነ ጀነት የመግቢያ ካርዳችን እንደራቀን ልናቅ ይገባል፡፡
እናም ከዛሬ 6-10 አመት በፊት የነበረን ለቁርአን ቦታ እና አሁን ያለንበት ከቁርአን የራቅንበትን ራሳችንን እንፈትሽ ⚠️
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
አላህ በተከበሩ ቃሉ እንዲህ ይላል
{ وَإِذَا قُرِئَ ٱلۡقُرۡءَانُ فَٱسۡتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمۡ تُرۡحَمُونَ }
ቁርአንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ፀጥም (ዝም) በሉ ይታዘንላችኋልና፡፡(አል-አዕራፍ 204)
✨✨ በሀዲሰል ቁድስ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 እንዲህ ብለዋል፡-
በሌሊት ሁለት ረከዓ ሶላት እየሰገደ ቁርአን ከሚያነብ ሰው የበለጠ አላህ ማንንም አያዳምጥም፡፡ ባሪያው በሶላት ላይ እስካለ ድረስም የአላህ እዝነት በእርሱ ላይ ይሰፍናል፡፡ ባሪያው አላህን ከማንም በላይ ይበልጥ የሚቀርበው ቁርአንን በሚያነብበት ጊዜ ነው፡፡" (ቲርሚዚ)
✨✨ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርዓንን ተማሩ፣ ከዚያም አንብቡት! ሌሎችም እንዲያነቡትና እንዲሰሩበትም ገፋፉ፡፡ ምክንያቱም ቁርአንን የተማረ፣ ያነበበና የሰራበት ሰው በጠርሙስ ውስጥ እንደታሸገና መዓዛው ሁሉንም እንደሚያውድ ሚስክ ብጤ ነው፡፡ #ቁርአንን_ተምሮ_የማይሰራበት የታሸገበት ክዳን ላልቶ እንደተከደነ ሚስክ ማለት ነው፡፡ (ቲርሚዚ)
✏️✏️ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💜 እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርአንን አንብቡ! ምክንያቱም በፍርዱ ቀን እርሱ በሚገባ ላነበበዉ ሰው አማላጅ ሆኖ ይመጣልና፡፡' (ሙስሊም)
📌 በሌላ ዘገባ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
አንድ ሰው በልቡ ውስጥ ምንም አይነት የቁርአን አንቀጽ የማይገኝ ከሆነ እንደ ወና ቤት ይቆጠራል፡፡" (ቲርሚዚ)
📌 በሌላ ሀዲስ ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ልብ ብረትን እንደሚያገኘው ዝገት ብጤ ይዝጋል፡፡"ሲሉ
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ይህን ዝገት በምን ማስለቀቅ ይቻላል?" በማለት ባልደረቦቻቸው ጠየቋቸው፡፡
የአላህን ቁርአን በብዛት በማንበብና አላህንም በብዛት በማውሳት" በማለት መለሱላቸው፡፡ (አሊ አል-ሙተቂ)
⚡️⚡️ አንድ ሰዉ በነብዩ ﷺ ዘመን ቁርአን አጠናቀቀ የሚባለዉ በህይወት ሲኖረዉ ሲተገብረዉ ለሌሎችም
ሲያስተምረዉ ነዉ፡፡
ኡመር ረዐ እንዲህ አሉ፡-እኔ ሱራ አል-በቀራህን በአሥራ ሁለት አመቴ አጠናቀቅኩ፡፡ ለዚህም ምስጋና ይሆን ዘንድ አንድ ግመል አረድኩ፡፡”ብለዋል (ቁርጡቢ)
☞ በተጨማሪ አብደላህ ኢብኑ ኡመር (ረ.ዐ) ሱራ አል-በቀራህን በስምንት ዓመታት አጠናቅቀዋል፡፡ (ሙወጠእ)
✨✨ ኡመር ኢብነልኸጧብ ለቁርአን ለሚቀሩትና ለሀፊዞች እንዲህ ብለዉ መክረዋቸዋል፡-
ቁርአን የክብራችሁ ምንጭና ከፈጣሪ የተሰጣችሁ ሽልማት እንደሆነ እወቁ፡፡ እርሱን ተከተሉ እንጂ እንዲከተላችሁ አታድርጉ፡፡ ቁርአንን ከኋላቸው ለማስከተል የሚሞክሩ ጭንቅላታቸው ተዘቅዝቆ ወደ ጀሀነም እሳት እንደሚጣሉ አትዘንጉ፡፡ ለቁርአን ታማኝ የሆነ በላእላይ ጀነት ፊርደውስ እንደሚሰፍር ተስፋ ያድርግ፡፡ ሁላችሁም አቅማችሁ የቻለውን ያክል የቁርአንን አማላጅነት ለማግኘት ጥረት አድርጉ እንጂ በናንተ ላይ መስካሪ አድርጋችሁ አትያዙት፡፡ ምክንያቱም ቁርአን ያማለደው ሰው ጀነት እንደሚገባና በእርሱ ላይ የመሰከረበት ደግሞ ጀሀነም እንደሚወርድ እሙን ነውና፡፡ ቁርአን ወደ ቀናው መንገድ መመራትና የእውቀት ሁሉ ምንጭ ነው፡፡ ከአዛኙ ፈጣሪ ወደ ሰብአዊው ፍጡር የተላከ የመጨረሻው መፅሐፍ ነው፡፡ እነሆ የታወሩ አይኖች፣ የተደፈኑ ጆሮዎች፣ የተዘጉ ልቦች በእርሱ ይከፈታሉ…” ብለዉ መክረዋቸዋል፡፡
✏️✏️ ኢማሙ ሻፊዒ ረ.ዐ እንዲህ ይሉ ነበር፦
ቁርዓን ያለበት ቤት ውስጥ መተኛት አይቻልም ይላሉ፤ምክንያቱም በመኝታ ሰዓት ራስን መቆጣጠር ስለ ማይቻል የሚጮህ ከሆነ ፣ህልም ላይ መናዘዝ፣ ዉዱዕ የሚያስፈታ ነገር ስለሚፈፅም
ይህ ሁሉ ጥንቃቄ ቁርዓንን ይዞ ሳይሆን ቁርዓን ቤት ውስጥ ካለ ሌላ ቤት ማደር ነው። ይላሉ።
ውዱዕ ካላደረጋችሁ ቁርዓንን እንዳትነኩ ይላሉ።
🌙🌙 የአቡበከር (ረ.ዐ) ልጅ የሆነችው አስማ (ረ.ዐ) አንድ ጊዜ በልጇ ልጅ በአብደላህ የሚከተለው ጥያቄ ቀርቦላት ነበር-
“አያቴ! የነቢዩ ባልደረቦች ቁርዓንን ሲያዳምጡ ምን ያደርጉ ነበር?''
.....አስማ እንዲህ አለች፡- #ከዓይኖቻቸው_እንባ ይፈሳል፡፡ እንዲሁም በቁርዓን እንደተገለፀው መላ አካላቸው ይንዘፈዘፋል፡፡ ኃያሉ አላህ ቁርዓንን በጥልቅ ተመስጦ የሚያነቡ ባሮቹ ምን ሁኔታ እንደሚታይባቸው እንዲህ በማለት ገልጿል፡-
{ وَیَخِرُّونَ لِلۡأَذۡقَانِ یَبۡكُونَ وَیَزِیدُهُمۡ خُشُوعࣰا ۩ }
እያለቀሱም በግንባራቸዉ መሬት ላይ በስግደት ይወድቃሉ አላህን መፍራትንም ይጨምራላቸዋል፡፡
(አል-ኢስራእ 109)
{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحۡسَنَ ٱلۡحَدِیثِ كِتَـٰبࣰا مُّتَشَـٰبِهࣰا مَّثَانِیَ تَقۡشَعِرُّ مِنۡهُ جُلُودُ ٱلَّذِینَ یَخۡشَوۡنَ رَبَّهُمۡ ثُمَّ تَلِینُ جُلُودُهُمۡ وَقُلُوبُهُمۡ إِلَىٰ ذِكۡرِ ٱللَّهِۚ ذَ ٰلِكَ هُدَى ٱللَّهِ یَهۡدِی بِهِۦ مَن یَشَاۤءُۚ وَمَن یُضۡلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُۥ مِنۡ هَادٍ }
አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፡፡ ከእርሱ (ግሣጼ) የእነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፡፡ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ፡፡ ይህ የአላህ መምሪያ ነው፡፡ በእርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፡፡ አላህም የሚያጠመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡
(አዝ ዘሙር 23)
ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከማሳለፍ ቁርአን ያለን ቦታ ያለንን ቁርኝት እንፈትሽ...ከቁርአን ከራቅን ገነ ጀነት የመግቢያ ካርዳችን እንደራቀን ልናቅ ይገባል፡፡
እናም ከዛሬ 6-10 አመት በፊት የነበረን ለቁርአን ቦታ እና አሁን ያለንበት ከቁርአን የራቅንበትን ራሳችንን እንፈትሽ ⚠️
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 #ለሞት_ምን_ያህል_ተዘጋጅተናል?🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
{ كُلُّ نَفۡسࣲ ذَاۤىِٕقَةُ ٱلۡمَوۡتِۗ وَنَبۡلُوكُم بِٱلشَّرِّ وَٱلۡخَیۡرِ فِتۡنَةࣰۖ وَإِلَیۡنَا
تُرۡجَعُونَ }
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንሞክራችኋለን፡፡ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡(አል አንቢያእ 35)
🟢 አሊ (ረ.ዐ) እንዲህ ይሉ ነበር፡-
“ይህች ዓለም ጀርባዋን እየሰጠችንና እያለፈች ነው፡፡ መጪው ዓለም ደግሞ ከፊት ለፊታችን ሆኖ ይጠብቀናል፡፡ ሁለቱም የየራሳቸው ልጆች (ተከታዮች) አሏቸው፡፡ እናንተ የመጪው ዓለም ልጆች (ተከታዮች) እንጂ የዚህች አለም ተከታዮች አትሁኑ፡፡ ዛሬ የስራ ጊዜ ሲሆን ሒሳብ የለም፡፡ ነገ ደግሞ ሂሳብ እንጂ ለስራ የሚሆን ጊዜ የለም፡፡"ብለዋል (ቡኻሪ)
🔴 ሱፍያን አስ-ሰውሪ ገና በወጣትነት ዕድሜው ጀርባው ጐብጧል ፀጉሩም ሸብቷል፡፡ ይህ ለምን ሊሆን እንደቻለ ተጠይቆ ሲመልስ እንዲህ ብሏል፡-
“ብዙ እውቀት ያስገበየኝ አንድ መምህር (ኡስታዝ) ነበረኝ፡፡ ሊሞት በጣእር ላይ እያለ የእምነት ማረጋገጫ የሆነውን ከሊማ እንዲል ደጋግመን ብንወተውተውም ያንን ከሊማ ከአንደበቱ ሊያወጣ ሳይችል ሞተ። ይህ ክስተት ካየሁ በኋላ በሀሳብና በትካዜ ጐበጥኩ ፀጉሬም ሸበተ፡፡”ብሎ መለሰላቸዉ፡፡
🟣 የአላህ ወዳጅ የነበሩት ረቢእ ኢብን ሀይሰም (አላህ ይዘንላቸውና) ንግግርና ተግባር አንድ ሰው ለሞትና ለመጪው ዓለም ሕይወቱ ምን ያክል ማሰብና መጨነቅ እንዳለበት ያስገነዝባል፡-
“ረቢእ ኢብን ሀይሰም አንድ ጊዜ ከቤታቸው ጓሮ የመቃብር ጉድጓድ ቆፈሩ፡፡ ከዚያ በኋላ ቀልባቸው የደረቀና ከአላህ የራቁ በመሰላቸው ጊዜ ሁሉ እዚያ ጉድጓድ ውስጥ እየሄዱ በመጋደም ፍፃሜያቸውን ያስታውሱ ነበር፡፡ ይህን የሚያደርጉት አንድ ወቅት የሚገቡበት ቤታቸው ስለሚሆነዉ ቀብር እያሰቡ ስራቸውን ለማስተንተንና አካሄዳቸውን ለማሳመር ነው፡፡ እዚያ ውስጥ ገብተውም እያለቀሱ አላህን ምሕረት ይጠይቁት ነበር፡፡ የሚከተለውንም የቁርአን አንቀፅ ያነብባሉ፡-
{ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَهُمُ ٱلۡمَوۡتُ قَالَ رَبِّ ٱرۡجِعُونِ }
{ لَعَلِّیۤ أَعۡمَلُ صَـٰلِحࣰا فِیمَا تَرَكۡتُۚ كَلَّاۤۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَاۤىِٕلُهَاۖ وَمِن وَرَاۤىِٕهِم بَرۡزَخٌ إِلَىٰ یَوۡمِ یُبۡعَثُونَ }
አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሰኝ፡፡
በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡»
(አል ሙዕሚኑን99-100)
ከዚያ ራላቸው ከማሱት የቀብር ጉድጓዳቸው ሲወጡም እንዲህ ይሉ ነበር-
“ረቢዕ ሆይ! ተመልከት! ዛሬ ወደ ሕይወት የመመለስ እድል አግኝተሀል፡፡ ሆኖም ግን ይህ ምኞትህ ፈፅሞ ተቀባይነት የማያገኝበት የምር ቀን ይመጣል፡፡ ስለዚህ ግሳፄህን ያዝ፡፡ ከዚያም መልካም ስራዎችን ለማብዛት ተጣደፍ፡፡ በአላህYy መንገድ የምታደርገውን ትግልህንና ለሞት የምታደርገውንም ዝግጅት አጧጡፍ፡፡”እያሉ ራሳቸዉን ይመክሩ ነበር፡፡
🟢 አቡ ዘር (ረ.ዐ) ለሞትና ከዚያ በሆላ የሚጠብቀን ፈተናን ሲገልፅ፡-
“በማንኛውም ንብረትህ (ሀብትህ) ይገባኛል ባዮች የሆኑ ሶስት አካላት አሉ፡፡
➊ የመጀመሪያው አንተ ራስህ ነህ፡፡
➋ሁለተኛው እድልህ ወይም እጣህ ነው፡፡ ይህም ጥሩ ይሁን መጥፎ፤ መከራ ወይም ሞት አንተን ሳያማክር ከች የሚል ነው፡፡
➌ ሶስተኛው ደግሞ ወራሽህ ሲሆን ባፍጢምህ እስክትደፋና ውርስ እስኪያገኝ ድረስ ትእግስት በማጣት የሚጠባበቅ ነው፡፡ ከሞትክለት ወዲያውኑ አንተ አላህ ፊት የምትጠየቅበትን ሀብትህን መንትፎ ዘወር ይላል፡፡ ስለሆነም አቅምህ ከቻለ በእነዚህ ሶስት ባለጋራዎችህ ላይ ክንድህ እንዳይዝል ቶሎ ቶሎ ብለህ ገንዘብህን ለመጪው ዓለም ሕይወትህ አሻግር፡፡ ብሏል
🔵 ኡመር (ረ.ዐ) በአንድ ወቅት አንዱን አገልጋያቸውን በየዕለቱ የሚከተለውን አረፍተ ነገር እንዲደግምላቸው አዘውት ነበር-
“ኡመር ሆይ! ሞትን አትርሳ!" አገልጋዩም ቀን በቀን ኡመር ሆይ ሞትን አትርሳ ይላቸዉ ነበር....ይሁን እንጂ በፂማቸው ላይ የተወሰኑ ነጫጭ ፀጉሮች መታየት ከጀመሩ በኋላ አገልጋያቸውን እንዲህ አሉት፡-
"ከእንግዲህ ማስታወሱ ይበቃሀል፡፡ እነዚህ በፂሜ ላይ የበቀሉት ነጫጭ ፀጉሮች በያንዳንዱ ቅፅበት ሞትን ያስታውሱኛልና፡፡''አሉት፡፡
እኛስ ሞትን እናስታዉሳለን ወይ??ዛሬ ላይ ወጣቱ የሚሰራዉ በስሜት ነዉ ነገ መሞትን እና አላህ ፊት መቅረብን ዘንግተናል ወገን!!!
ነገ ሞት ሳይቀድመን ዛሬ ለአላህ ቤታችን ሀብት ንብረት እናሻግር....
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
{ كُلُّ نَفۡسࣲ ذَاۤىِٕقَةُ ٱلۡمَوۡتِۗ وَنَبۡلُوكُم بِٱلشَّرِّ وَٱلۡخَیۡرِ فِتۡنَةࣰۖ وَإِلَیۡنَا
تُرۡجَعُونَ }
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንሞክራችኋለን፡፡ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡(አል አንቢያእ 35)
🟢 አሊ (ረ.ዐ) እንዲህ ይሉ ነበር፡-
“ይህች ዓለም ጀርባዋን እየሰጠችንና እያለፈች ነው፡፡ መጪው ዓለም ደግሞ ከፊት ለፊታችን ሆኖ ይጠብቀናል፡፡ ሁለቱም የየራሳቸው ልጆች (ተከታዮች) አሏቸው፡፡ እናንተ የመጪው ዓለም ልጆች (ተከታዮች) እንጂ የዚህች አለም ተከታዮች አትሁኑ፡፡ ዛሬ የስራ ጊዜ ሲሆን ሒሳብ የለም፡፡ ነገ ደግሞ ሂሳብ እንጂ ለስራ የሚሆን ጊዜ የለም፡፡"ብለዋል (ቡኻሪ)
🔴 ሱፍያን አስ-ሰውሪ ገና በወጣትነት ዕድሜው ጀርባው ጐብጧል ፀጉሩም ሸብቷል፡፡ ይህ ለምን ሊሆን እንደቻለ ተጠይቆ ሲመልስ እንዲህ ብሏል፡-
“ብዙ እውቀት ያስገበየኝ አንድ መምህር (ኡስታዝ) ነበረኝ፡፡ ሊሞት በጣእር ላይ እያለ የእምነት ማረጋገጫ የሆነውን ከሊማ እንዲል ደጋግመን ብንወተውተውም ያንን ከሊማ ከአንደበቱ ሊያወጣ ሳይችል ሞተ። ይህ ክስተት ካየሁ በኋላ በሀሳብና በትካዜ ጐበጥኩ ፀጉሬም ሸበተ፡፡”ብሎ መለሰላቸዉ፡፡
🟣 የአላህ ወዳጅ የነበሩት ረቢእ ኢብን ሀይሰም (አላህ ይዘንላቸውና) ንግግርና ተግባር አንድ ሰው ለሞትና ለመጪው ዓለም ሕይወቱ ምን ያክል ማሰብና መጨነቅ እንዳለበት ያስገነዝባል፡-
“ረቢእ ኢብን ሀይሰም አንድ ጊዜ ከቤታቸው ጓሮ የመቃብር ጉድጓድ ቆፈሩ፡፡ ከዚያ በኋላ ቀልባቸው የደረቀና ከአላህ የራቁ በመሰላቸው ጊዜ ሁሉ እዚያ ጉድጓድ ውስጥ እየሄዱ በመጋደም ፍፃሜያቸውን ያስታውሱ ነበር፡፡ ይህን የሚያደርጉት አንድ ወቅት የሚገቡበት ቤታቸው ስለሚሆነዉ ቀብር እያሰቡ ስራቸውን ለማስተንተንና አካሄዳቸውን ለማሳመር ነው፡፡ እዚያ ውስጥ ገብተውም እያለቀሱ አላህን ምሕረት ይጠይቁት ነበር፡፡ የሚከተለውንም የቁርአን አንቀፅ ያነብባሉ፡-
{ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَهُمُ ٱلۡمَوۡتُ قَالَ رَبِّ ٱرۡجِعُونِ }
{ لَعَلِّیۤ أَعۡمَلُ صَـٰلِحࣰا فِیمَا تَرَكۡتُۚ كَلَّاۤۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَاۤىِٕلُهَاۖ وَمِن وَرَاۤىِٕهِم بَرۡزَخٌ إِلَىٰ یَوۡمِ یُبۡعَثُونَ }
አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሰኝ፡፡
በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡»
(አል ሙዕሚኑን99-100)
ከዚያ ራላቸው ከማሱት የቀብር ጉድጓዳቸው ሲወጡም እንዲህ ይሉ ነበር-
“ረቢዕ ሆይ! ተመልከት! ዛሬ ወደ ሕይወት የመመለስ እድል አግኝተሀል፡፡ ሆኖም ግን ይህ ምኞትህ ፈፅሞ ተቀባይነት የማያገኝበት የምር ቀን ይመጣል፡፡ ስለዚህ ግሳፄህን ያዝ፡፡ ከዚያም መልካም ስራዎችን ለማብዛት ተጣደፍ፡፡ በአላህYy መንገድ የምታደርገውን ትግልህንና ለሞት የምታደርገውንም ዝግጅት አጧጡፍ፡፡”እያሉ ራሳቸዉን ይመክሩ ነበር፡፡
🟢 አቡ ዘር (ረ.ዐ) ለሞትና ከዚያ በሆላ የሚጠብቀን ፈተናን ሲገልፅ፡-
“በማንኛውም ንብረትህ (ሀብትህ) ይገባኛል ባዮች የሆኑ ሶስት አካላት አሉ፡፡
➊ የመጀመሪያው አንተ ራስህ ነህ፡፡
➋ሁለተኛው እድልህ ወይም እጣህ ነው፡፡ ይህም ጥሩ ይሁን መጥፎ፤ መከራ ወይም ሞት አንተን ሳያማክር ከች የሚል ነው፡፡
➌ ሶስተኛው ደግሞ ወራሽህ ሲሆን ባፍጢምህ እስክትደፋና ውርስ እስኪያገኝ ድረስ ትእግስት በማጣት የሚጠባበቅ ነው፡፡ ከሞትክለት ወዲያውኑ አንተ አላህ ፊት የምትጠየቅበትን ሀብትህን መንትፎ ዘወር ይላል፡፡ ስለሆነም አቅምህ ከቻለ በእነዚህ ሶስት ባለጋራዎችህ ላይ ክንድህ እንዳይዝል ቶሎ ቶሎ ብለህ ገንዘብህን ለመጪው ዓለም ሕይወትህ አሻግር፡፡ ብሏል
🔵 ኡመር (ረ.ዐ) በአንድ ወቅት አንዱን አገልጋያቸውን በየዕለቱ የሚከተለውን አረፍተ ነገር እንዲደግምላቸው አዘውት ነበር-
“ኡመር ሆይ! ሞትን አትርሳ!" አገልጋዩም ቀን በቀን ኡመር ሆይ ሞትን አትርሳ ይላቸዉ ነበር....ይሁን እንጂ በፂማቸው ላይ የተወሰኑ ነጫጭ ፀጉሮች መታየት ከጀመሩ በኋላ አገልጋያቸውን እንዲህ አሉት፡-
"ከእንግዲህ ማስታወሱ ይበቃሀል፡፡ እነዚህ በፂሜ ላይ የበቀሉት ነጫጭ ፀጉሮች በያንዳንዱ ቅፅበት ሞትን ያስታውሱኛልና፡፡''አሉት፡፡
እኛስ ሞትን እናስታዉሳለን ወይ??ዛሬ ላይ ወጣቱ የሚሰራዉ በስሜት ነዉ ነገ መሞትን እና አላህ ፊት መቅረብን ዘንግተናል ወገን!!!
ነገ ሞት ሳይቀድመን ዛሬ ለአላህ ቤታችን ሀብት ንብረት እናሻግር....
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group