ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6276
#ልጄ_ሞተ_ማለት_ሐያዕ_አጣሁ_ማለት_አይደለም
              አሚር ሰይድ

ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ከመዲና ሶሃቢያት አንዷ ነበረች። ልጇን ኸልላድን ሙስሊሞች ከበኒ ቀይኑቃዕ አይሁዳውያን ጋር ባደረጉት ውጊያ እንዲሳተፍ ልካው ነበር፡፡ ከጦርነቱ የተመለሱ የተወሰኑ ተዋጊዎች ኸልላድ ሰማእት (ሸሂድ) ሆኖ መውደቁን ሊነግሯት ወደ ቤቷ ገሰገሱ፡፡ እርሷም የልጇን እጣ ፈንታ ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አፍ ለመስማት የምትለብሰውን መከናነቢያ(ሒጃብ) ስትፈልግ ያስተዋላት አንድ ስው እንዲህ አላት፡-

“ልጅሽ ኸልላድ ሞቷል እየተባልሽ ስለምለብሽዉ ሒጃብ ይህን ያክል ትጨነቂያለሽን?”አላት
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ግን ለዚህ እምነቱ የሳሳበት ሰው ማለፊያና ሁልጊዜም የማይረሳ መልሷን እንዲህ በማለት ሰጠችው፡-
ኸልላድን አጥቻለሁ ማለት ያለኝን ሐያዕ (ዓይን አፋርነት) አጥቻለሁ ማለት አይደለም፡፡"አለችም

ይህ የኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) አነጋገር ለነብዩ ﷺ
ሲነገራቸው እንዲህ አሉ፡- "የኸልላድ ሰማእትነት ሁለት እጥፍ ምንዳ አለው፡፡"

"ለምን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ?" ተባሉ፡፡

“ምክንያቱም እርሱ የተገደለው የመጽሐፉ ሰዎች በሆኑት አይሁዳውያን በመሆኑ ነው፡፡” (ኢብን ሰዓድ፣ ኢብኑ አል-አሲር)

⚠️ዛሬ ላይ ሀያአቸዉን ያጡ ወንድ ጋር እንደፈለገች የምትገላፈጥ ...እቤት ቤተሰቧን የማትታዘዝ..ለዉጭ አልጋ ለቤት ቀጋ የሆኑ እንስቶች እና የለባሽ እርቃን ሙስሊሞች በየመንገዱ በዝተዋል ነገ ኡሙ ኸላድ ጎን ሁነን አሏህ ሲጠይቀን መልስ ይኖረን ይሆን??


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6276
Create:
Last Update:

#ልጄ_ሞተ_ማለት_ሐያዕ_አጣሁ_ማለት_አይደለም
              አሚር ሰይድ

ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ከመዲና ሶሃቢያት አንዷ ነበረች። ልጇን ኸልላድን ሙስሊሞች ከበኒ ቀይኑቃዕ አይሁዳውያን ጋር ባደረጉት ውጊያ እንዲሳተፍ ልካው ነበር፡፡ ከጦርነቱ የተመለሱ የተወሰኑ ተዋጊዎች ኸልላድ ሰማእት (ሸሂድ) ሆኖ መውደቁን ሊነግሯት ወደ ቤቷ ገሰገሱ፡፡ እርሷም የልጇን እጣ ፈንታ ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አፍ ለመስማት የምትለብሰውን መከናነቢያ(ሒጃብ) ስትፈልግ ያስተዋላት አንድ ስው እንዲህ አላት፡-

“ልጅሽ ኸልላድ ሞቷል እየተባልሽ ስለምለብሽዉ ሒጃብ ይህን ያክል ትጨነቂያለሽን?”አላት
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ግን ለዚህ እምነቱ የሳሳበት ሰው ማለፊያና ሁልጊዜም የማይረሳ መልሷን እንዲህ በማለት ሰጠችው፡-
ኸልላድን አጥቻለሁ ማለት ያለኝን ሐያዕ (ዓይን አፋርነት) አጥቻለሁ ማለት አይደለም፡፡"አለችም

ይህ የኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) አነጋገር ለነብዩ ﷺ
ሲነገራቸው እንዲህ አሉ፡- "የኸልላድ ሰማእትነት ሁለት እጥፍ ምንዳ አለው፡፡"

"ለምን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ?" ተባሉ፡፡

“ምክንያቱም እርሱ የተገደለው የመጽሐፉ ሰዎች በሆኑት አይሁዳውያን በመሆኑ ነው፡፡” (ኢብን ሰዓድ፣ ኢብኑ አል-አሲር)

⚠️ዛሬ ላይ ሀያአቸዉን ያጡ ወንድ ጋር እንደፈለገች የምትገላፈጥ ...እቤት ቤተሰቧን የማትታዘዝ..ለዉጭ አልጋ ለቤት ቀጋ የሆኑ እንስቶች እና የለባሽ እርቃን ሙስሊሞች በየመንገዱ በዝተዋል ነገ ኡሙ ኸላድ ጎን ሁነን አሏህ ሲጠይቀን መልስ ይኖረን ይሆን??


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6276

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American