ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6280
⚡️⚡️⚡️ #የሶፍያ_ረዐ_ሶብር⚡️⚡️⚡️
            አሚር ሰይድ

 
የኡሁድ ጦርነት እንዳበቃ ሶፊያ (ረ.ዐ) በዚያ ውጊያ ሰማእት የሆኑትንና አካላቸውም እጅግ ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የተቆራረጠውን የወንድሟን ሀምዛ አስክሬን ለማግኘት ጓጉታለች፡፡ ይህን እያሰበችም ሰማዕታቱ የወደቁባቸውን ቦታዎች ለማሰስ ፊቷን መለሰች። በዚያው ሰዓት ልጇ ዙቤይር (ረ.ዐ) አገኛትና እንዲህ አላት፡-

......የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ኋላ እንድትመለሺ አዘዋል፡፡”አላት

"ለምን? እንደዚያ ከሆነ ወንድሜን ላየው አልችልም ማለት ነው? አለች። ቀጠል አድርጋም:- "እርግጥ ነው ሰውነቱን በምን ዓይነት አሰቃቂ ሁኔታ እንደሚቦጫጭቁት አውቃለሁ፡፡ ይህን የመሰለ መከራ የወደቀበትም ለአላህ ብሎ ነው፡፡ ይህን ከማሰብና ከመፅናናት ውጭ ሀዘናችንን ልንረሳበት የሚያስችለን ሌላ መንገድ የለም፡፡ አላህ ከሻ እኔም ሀዘኔን ዋጥ በማድረግ ምንዳየን ከእርሱወ እጠብቃለሁ" አለች፡፡

ዙበይር (ረ.ዐ) ወደ አላህ መልዕክተኛ ﷺ ከተመለሰ በኋላ እናቱ ያለችበትን ሁኔታ፣ የተናገረቻቸውንም ነገሮች ዘርዝሮ አስረዳቸው፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ፡-

“እንደዚያ ከሆነ ተዋት፣ ትሄድና የወንድሟን አስክሬን ትመልከት::

ሶፊያ (ረ.ዐ) ከዚያ በኋላ በጀግንነት ተሰውተው የወደቁትን ወንድሟን አካል እያየችና የሰማዕታት ሁሉ አለቃ በመሆናቸው እየተፅናናች ከልቧ ዱዓ አደረገችላቸው.....


ሶብሩም ጀግንነቱም ወኔም ያኔ የነበሩ ሱሀቦች ምን ያህል ተራራ የሆነ ኢማን ቢኖራቸዉ ነዉ??


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6280
Create:
Last Update:

⚡️⚡️⚡️ #የሶፍያ_ረዐ_ሶብር⚡️⚡️⚡️
            አሚር ሰይድ

 
የኡሁድ ጦርነት እንዳበቃ ሶፊያ (ረ.ዐ) በዚያ ውጊያ ሰማእት የሆኑትንና አካላቸውም እጅግ ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የተቆራረጠውን የወንድሟን ሀምዛ አስክሬን ለማግኘት ጓጉታለች፡፡ ይህን እያሰበችም ሰማዕታቱ የወደቁባቸውን ቦታዎች ለማሰስ ፊቷን መለሰች። በዚያው ሰዓት ልጇ ዙቤይር (ረ.ዐ) አገኛትና እንዲህ አላት፡-

......የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ኋላ እንድትመለሺ አዘዋል፡፡”አላት

"ለምን? እንደዚያ ከሆነ ወንድሜን ላየው አልችልም ማለት ነው? አለች። ቀጠል አድርጋም:- "እርግጥ ነው ሰውነቱን በምን ዓይነት አሰቃቂ ሁኔታ እንደሚቦጫጭቁት አውቃለሁ፡፡ ይህን የመሰለ መከራ የወደቀበትም ለአላህ ብሎ ነው፡፡ ይህን ከማሰብና ከመፅናናት ውጭ ሀዘናችንን ልንረሳበት የሚያስችለን ሌላ መንገድ የለም፡፡ አላህ ከሻ እኔም ሀዘኔን ዋጥ በማድረግ ምንዳየን ከእርሱወ እጠብቃለሁ" አለች፡፡

ዙበይር (ረ.ዐ) ወደ አላህ መልዕክተኛ ﷺ ከተመለሰ በኋላ እናቱ ያለችበትን ሁኔታ፣ የተናገረቻቸውንም ነገሮች ዘርዝሮ አስረዳቸው፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ፡-

“እንደዚያ ከሆነ ተዋት፣ ትሄድና የወንድሟን አስክሬን ትመልከት::

ሶፊያ (ረ.ዐ) ከዚያ በኋላ በጀግንነት ተሰውተው የወደቁትን ወንድሟን አካል እያየችና የሰማዕታት ሁሉ አለቃ በመሆናቸው እየተፅናናች ከልቧ ዱዓ አደረገችላቸው.....


ሶብሩም ጀግንነቱም ወኔም ያኔ የነበሩ ሱሀቦች ምን ያህል ተራራ የሆነ ኢማን ቢኖራቸዉ ነዉ??


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6280

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Telegram channels fall into two types: To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American