ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6286
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_አላስገባም
               አሚር ሰይድ

በአንድ ውጊያ ላይ ዓሊ (ረ.ዐ) አንድን አይሁድ መሬት ላይ ጥለው ሊገድሉት በተዘጋጁበት ሰዓት ፊታቸው ላይ ምራቁን ተፋባቸው። በዚህ ጊዜ እንዳች ዓይነት የብቀላና ግላዊ ስሜትን የተንተራሰ ንዴት በውስጣቸው ተቀጣጠለ፡፡

የአላህ አንበሳ በመባል ለሚታወቁት ዓሊ (ረ.ዐ) ይህን ሰው በሰይፍ ቆራርጦ መጣል እንደ ህፃን ጨዋታ ቀላል ነበር። ሆኖም ግን ዓሊ (ረ.ዐ) ያን በማድረግ ፈንታ በወደቀበት ትተውት በመነሳት ዘወር አሉ ፡፡ ከዚያም ሰይፋቸውን ወደ ሰገባው መለሱ፡፡

በድንጋጤ ሞቱን ይጠባበቅ የነበረውና በውርደት መሬት ላይ በጀርባው የተንጋለለው ሰው በሁኔታዉ በጣም ተደነቀ፡፡ እርሱ ይጠብቅ የነበረው ዓሊ (ረ.ዐ) መጀመሪያም መሬት ላይ የጣሉት በመሆኑ ምራቁን ሲተፋባቸው የዚያ ንዴትና ለምን ተደፈርኩ ባይነት ተጨምሮ በቅፅበት እንደሚከታትፉት ነበር፡፡ ሆኖም ግን እርሱ እንዳሰበው ሳይሆን ቀረ፡፡ ያ ሰው ያንን የኢስላም ጀግና እንዲሁም በያንዳንዱ ሙስሊም ልብ ውስጥ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠውን ሰው በጉጉት ጠየቀ፡-

⚡️⚡️⚡️“አሊ ሆይ! ልትገድለኝ እየቻልክ ለምን ይሆን የተውከኝ? ሀሳብህን እንድትቀይር ያደረገህ ነገር ምንድን ነው? ያን ከመሰለ አስፈሪ ሁኔታ በአንድ ጊዜ የቀዘቀዝከው ምን ሆነህ ይሆን…?''ብሎ ጠየቀ

ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡት፡-



ይህን የነብዩን ﷺ ሰይፍ የምጠቀምበት በአላህ መንገድ ላይ ብቻ ነው፡፡
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_ላስገባ_አልፈልግም:: አንተ ምራቅህን ስትተፋብኝ ልታናድደኝ ፈልገህ መሆኑን ተረዳሁ፡፡ በዚያ ሁኔታ ላይ እያለሁ ብገድልህ ለአላህ ብዬ ሳይሆን ለነፍሴ በማድላት ይሆንብኛል ብዬ ፈራሁ፡፡ ልጋደልህ የፈለግኩት ለአላህ ብዬ ሲሆን የራሴን ክብር በመከላከል እንዳልገድልህ በመስጋቴ ነበር የተውኩህ"

በዚህ ጊዜ በኢስላም ኃይማኖት ረቂቅ እሳቦትና ሕይወት ባላቸው አስተምህሮቶቹ ልቡ የተነካው ያ ሰው ኢስላምን ተቀበለ።

የዓሊ ረዐ ኢኽላስ ምን ያህል ጥልቀት ቢኖረዉ ነዉ ግን
በእሳቸዉ ኢኽላስ ሰዉየዉ እስከመስለም ድረስ የደረሰዉ??
እኛስ ያለን ኢኽላስ ፈትሸነዉ እናቃለን


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6286
Create:
Last Update:

#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_አላስገባም
               አሚር ሰይድ

በአንድ ውጊያ ላይ ዓሊ (ረ.ዐ) አንድን አይሁድ መሬት ላይ ጥለው ሊገድሉት በተዘጋጁበት ሰዓት ፊታቸው ላይ ምራቁን ተፋባቸው። በዚህ ጊዜ እንዳች ዓይነት የብቀላና ግላዊ ስሜትን የተንተራሰ ንዴት በውስጣቸው ተቀጣጠለ፡፡

የአላህ አንበሳ በመባል ለሚታወቁት ዓሊ (ረ.ዐ) ይህን ሰው በሰይፍ ቆራርጦ መጣል እንደ ህፃን ጨዋታ ቀላል ነበር። ሆኖም ግን ዓሊ (ረ.ዐ) ያን በማድረግ ፈንታ በወደቀበት ትተውት በመነሳት ዘወር አሉ ፡፡ ከዚያም ሰይፋቸውን ወደ ሰገባው መለሱ፡፡

በድንጋጤ ሞቱን ይጠባበቅ የነበረውና በውርደት መሬት ላይ በጀርባው የተንጋለለው ሰው በሁኔታዉ በጣም ተደነቀ፡፡ እርሱ ይጠብቅ የነበረው ዓሊ (ረ.ዐ) መጀመሪያም መሬት ላይ የጣሉት በመሆኑ ምራቁን ሲተፋባቸው የዚያ ንዴትና ለምን ተደፈርኩ ባይነት ተጨምሮ በቅፅበት እንደሚከታትፉት ነበር፡፡ ሆኖም ግን እርሱ እንዳሰበው ሳይሆን ቀረ፡፡ ያ ሰው ያንን የኢስላም ጀግና እንዲሁም በያንዳንዱ ሙስሊም ልብ ውስጥ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠውን ሰው በጉጉት ጠየቀ፡-

⚡️⚡️⚡️“አሊ ሆይ! ልትገድለኝ እየቻልክ ለምን ይሆን የተውከኝ? ሀሳብህን እንድትቀይር ያደረገህ ነገር ምንድን ነው? ያን ከመሰለ አስፈሪ ሁኔታ በአንድ ጊዜ የቀዘቀዝከው ምን ሆነህ ይሆን…?''ብሎ ጠየቀ

ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡት፡-



ይህን የነብዩን ﷺ ሰይፍ የምጠቀምበት በአላህ መንገድ ላይ ብቻ ነው፡፡
#የነፍሴን_ዝንባሌ_ጣልቃ_ላስገባ_አልፈልግም:: አንተ ምራቅህን ስትተፋብኝ ልታናድደኝ ፈልገህ መሆኑን ተረዳሁ፡፡ በዚያ ሁኔታ ላይ እያለሁ ብገድልህ ለአላህ ብዬ ሳይሆን ለነፍሴ በማድላት ይሆንብኛል ብዬ ፈራሁ፡፡ ልጋደልህ የፈለግኩት ለአላህ ብዬ ሲሆን የራሴን ክብር በመከላከል እንዳልገድልህ በመስጋቴ ነበር የተውኩህ"

በዚህ ጊዜ በኢስላም ኃይማኖት ረቂቅ እሳቦትና ሕይወት ባላቸው አስተምህሮቶቹ ልቡ የተነካው ያ ሰው ኢስላምን ተቀበለ።

የዓሊ ረዐ ኢኽላስ ምን ያህል ጥልቀት ቢኖረዉ ነዉ ግን
በእሳቸዉ ኢኽላስ ሰዉየዉ እስከመስለም ድረስ የደረሰዉ??
እኛስ ያለን ኢኽላስ ፈትሸነዉ እናቃለን


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6286

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. Some Telegram Channels content management tips
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American