ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6290
#እራሳችንን_እንሁን

አንድ ቻይናዊ ባለትዳር በ2011 ውድ ባለቤቱን በፍርድ ቤት ፋይል ከፍቶ ከሷታል፡፡

የክሱም መነሻ ትክክለኛ መልኳ አስቀያሚ ነበር ይህንን ሳላቅ ነው ያገባሇት የሚል ሲሆን በሙግቱም ላይ አሸናፊ ሆኖል፡፡ ጉዳዩም እንዲ ነው ፤ ይህች ባለቤቱ በተፈጥሮ አስቀያሚ ነበረች፡፡ ነገር ግን ከእርሱ ጋር ከመተዋወቋ በፊት 100ሺ ዶላር (3ሚሊየን ብር) አውጥታ በሰርጀሪ ፊቷን አስቀይራ ውብ ኮረዳ ሆነች፡፡ በውጫዊ ውበቷና በቁንጅናዋ ተማርኮ በፍቅር ወድቆላት አገባት፡፡ ከፍቅር ወደ ጋብቻ ፤ ከጋብቻም ወደ ልጅ ማፍራት ተሸጋገሩ፡፡

በሶስተኛው ምዕራፍ ላይ ግን አንድ ያልተጠበቀ ችግር ተከሰተ ፤ ከሁለቱ ቆንጆ ባልና ሚስቶች የተወለዱ 3ልጆች የመጨረሻ ፉንጋ ሆኑ፡፡ ባል ወደ ክስ ሄደ የ DNA ምርመራ ሲደረግ ልጆቹ የሱ መሆናቸው ተረጋግጦ ተነገረው፡፡ በመጨረሻም የክሱን ጭብጥ ቀይሮ መሟገት ጀመረ፡፡ ከብዙ ክርክር ቡሀላ ሚስቱ በሰው ሰራሽ ዘዴ መልኳን አስቀይራ ልታማልለው እንደቻለች ተረጋገጠ፡፡ በዚህም ፍቺ አድርገው ሚስትየው የሞራል ካሳ እንድትከፍለው ተወሰነባት!

እራሳችን እንሁን  🙏🙏🙏


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6290
Create:
Last Update:

#እራሳችንን_እንሁን

አንድ ቻይናዊ ባለትዳር በ2011 ውድ ባለቤቱን በፍርድ ቤት ፋይል ከፍቶ ከሷታል፡፡

የክሱም መነሻ ትክክለኛ መልኳ አስቀያሚ ነበር ይህንን ሳላቅ ነው ያገባሇት የሚል ሲሆን በሙግቱም ላይ አሸናፊ ሆኖል፡፡ ጉዳዩም እንዲ ነው ፤ ይህች ባለቤቱ በተፈጥሮ አስቀያሚ ነበረች፡፡ ነገር ግን ከእርሱ ጋር ከመተዋወቋ በፊት 100ሺ ዶላር (3ሚሊየን ብር) አውጥታ በሰርጀሪ ፊቷን አስቀይራ ውብ ኮረዳ ሆነች፡፡ በውጫዊ ውበቷና በቁንጅናዋ ተማርኮ በፍቅር ወድቆላት አገባት፡፡ ከፍቅር ወደ ጋብቻ ፤ ከጋብቻም ወደ ልጅ ማፍራት ተሸጋገሩ፡፡

በሶስተኛው ምዕራፍ ላይ ግን አንድ ያልተጠበቀ ችግር ተከሰተ ፤ ከሁለቱ ቆንጆ ባልና ሚስቶች የተወለዱ 3ልጆች የመጨረሻ ፉንጋ ሆኑ፡፡ ባል ወደ ክስ ሄደ የ DNA ምርመራ ሲደረግ ልጆቹ የሱ መሆናቸው ተረጋግጦ ተነገረው፡፡ በመጨረሻም የክሱን ጭብጥ ቀይሮ መሟገት ጀመረ፡፡ ከብዙ ክርክር ቡሀላ ሚስቱ በሰው ሰራሽ ዘዴ መልኳን አስቀይራ ልታማልለው እንደቻለች ተረጋገጠ፡፡ በዚህም ፍቺ አድርገው ሚስትየው የሞራል ካሳ እንድትከፍለው ተወሰነባት!

እራሳችን እንሁን  🙏🙏🙏


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL




Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6290

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American