#ቀዕቃዕ_ኢብኑ_ዓምር
✍አሚር ሰይድ
ታላቁ የኢስላም የጦር መሪ ኻሊድ ኢብኑል ወሊድ የፋርስ ሙሽሪኮችን ለመዋጋት 10ሺህ ሙጃሂዶችን አዘጋጅቶ ወደ ጦር ሜዳ ዘመተ። የጦር ሜዳው ላይ የተሰለፉትን የፋርስ ወታደሮች ሲመለከት ከሙስሊሞች ሠራዊት በቁጥርና በትጥቅ የበለጡ እጅግ ግዙፍ ሆነው አገኛቸው። ሙጃሂዶቹን ማማከር የዘ።
“ወደ መዲና እንመሰስ? ወይንስ ሸሂድ እስከምንሆን ድረስ እንዋጋ?" በማለት ጠየቀ። ሁሉም በአንድ ድምፅ ተክቢራ አሰሙና አንዲህ በማለት መለሱ
.....“ከሀገራችን የወጣነው ሸሂድ ሆነን ለመሞትና በስሮቿ ጅረቶች በሚፈሱባት ጀነት ለመግባት አይደልን?!” አሉ።
ኻለድ የወታደሮቹ መልስ አስደሰተው። ግዙፉን የኪስራን ጦር ለመፋለም በቂ ሠራዊት አልነበረውምና ከመዲና ተጨማሪ ኃይል እንዲላክበት ለኸሊፋው አቡበከር ደብዳቤ ላከ።
የኻሊድ ሠራዊት ከሰፈረበት ርቀት የበረሀውን አሸዋ እያቆራረጠ የሚመጣን ፈረሰኛ ተመለከቱ። የሚያነሳው አቧራ የሚመጣውን ሰው በቅጡ እንዳያዩ ጋርዷቸዋል። የኸሊፋው አቡበከር አጋዥ ጦር እንደሆነ ግን ገምተዋል። በትኩረት ሲመለከቱት አጓድ ፊቱን የሸፈነ ፈረሰኛ ነበር። ለማረጋገጥ ወደ ኋላው ተመለከቱ። ምንም ነገር የለም። ኸሊፋው ምን ነክቷቸው ነው የኪስራን ግዙፍ ሠራዊት ለመግጠም አንድ ፈረሰኛ የሚልኩት! አንድ ሰው? አዎ! እስላም በብዛት አያምንም። ወደሠራዊቱ ተጠጋና ኸሊፋው አቡበከር የሰጠውን ደብዳቤ ይዞ ወደ ፊት አመራ። ፊቱን ገለጠና ስሙን አስተዋወቀ “እኔ አሚሩል ሙእሚኒን የላኩኝ ትጥቅና ሠራዊት ነኝ" አለ። አቡበክር የላኩለትን ደብዳቤ ለኻሊድ ሰጠ። ደብዳቤውን ማንበብ ጀመረ።
"የአላህ ባሪያ ከሆነው አቡበከር ለኻለድ የተላከ:-
ወንድሜ! የላኩልክ አንድ ሰው ብቻ እንዳይመስልህ የቃዕቃዕ ድምፅ ከአንድ ሺህ ፈረሰኞች ይበልጣል ቃዕቃዕ ያለበት ሠራዊት ፈፅሞ አይሸነፍም" ይላል። የኻሊድ ፊት በፈገግታ ደመቀ "የአላህ ሠራዊቶች ሆይ! ፋርሶችን ለመግጠም ተዘጋጁ! ተጨማሪ ኃይል ደርሶናል” አለ።
ጦርነቱ ተጀመረ። የጠላት ጦር መሪ ሁርሙዝ ወታደሮቹን አዘዘ “ከኻለድ ጋር ብቻ ለብቻ
በምንገጥምበት ሰዐት ከጀርባ መጥታችሁ ግደሉት" አለ።
የመሪዎቹ ግጥሚያ ተጀመረ። ኻለድ ሁርሙዝንን በመግጠም ተዘናግቶ ሳለ የጠላት ወታደሮች በጀርባው በኩል መጡ። ጀግናው ቃዕቃዕ እንደ አንበሳ የጦር ሜዳውን ተቀላቀለ። አንድ በአጓድ ሁሉንም አንገታቸውን በጠሰ። ጦርነቱንም ሙስሊሞች አሸነፉ።
አቡበክር ሲዲቅ ይህን ሲሰሙ ለኻሊድ አንዲህ በማለት ደብዳቤ ላኩ “ቀዕቃዕ ያለበት ሠራዊት አንደማይሸነፍ አሁን ያወቅክ ይመስለኛ"
ያ የቀድሞው የድልና የክብር ታሪካችን የተገነባው አንደ ቃዕቃዕ አብኑ ዓምር ባሉ ጀግና ወጣቶች ነበር
ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
ታላቁ የኢስላም የጦር መሪ ኻሊድ ኢብኑል ወሊድ የፋርስ ሙሽሪኮችን ለመዋጋት 10ሺህ ሙጃሂዶችን አዘጋጅቶ ወደ ጦር ሜዳ ዘመተ። የጦር ሜዳው ላይ የተሰለፉትን የፋርስ ወታደሮች ሲመለከት ከሙስሊሞች ሠራዊት በቁጥርና በትጥቅ የበለጡ እጅግ ግዙፍ ሆነው አገኛቸው። ሙጃሂዶቹን ማማከር የዘ።
“ወደ መዲና እንመሰስ? ወይንስ ሸሂድ እስከምንሆን ድረስ እንዋጋ?" በማለት ጠየቀ። ሁሉም በአንድ ድምፅ ተክቢራ አሰሙና አንዲህ በማለት መለሱ
.....“ከሀገራችን የወጣነው ሸሂድ ሆነን ለመሞትና በስሮቿ ጅረቶች በሚፈሱባት ጀነት ለመግባት አይደልን?!” አሉ።
ኻለድ የወታደሮቹ መልስ አስደሰተው። ግዙፉን የኪስራን ጦር ለመፋለም በቂ ሠራዊት አልነበረውምና ከመዲና ተጨማሪ ኃይል እንዲላክበት ለኸሊፋው አቡበከር ደብዳቤ ላከ።
የኻሊድ ሠራዊት ከሰፈረበት ርቀት የበረሀውን አሸዋ እያቆራረጠ የሚመጣን ፈረሰኛ ተመለከቱ። የሚያነሳው አቧራ የሚመጣውን ሰው በቅጡ እንዳያዩ ጋርዷቸዋል። የኸሊፋው አቡበከር አጋዥ ጦር እንደሆነ ግን ገምተዋል። በትኩረት ሲመለከቱት አጓድ ፊቱን የሸፈነ ፈረሰኛ ነበር። ለማረጋገጥ ወደ ኋላው ተመለከቱ። ምንም ነገር የለም። ኸሊፋው ምን ነክቷቸው ነው የኪስራን ግዙፍ ሠራዊት ለመግጠም አንድ ፈረሰኛ የሚልኩት! አንድ ሰው? አዎ! እስላም በብዛት አያምንም። ወደሠራዊቱ ተጠጋና ኸሊፋው አቡበከር የሰጠውን ደብዳቤ ይዞ ወደ ፊት አመራ። ፊቱን ገለጠና ስሙን አስተዋወቀ “እኔ አሚሩል ሙእሚኒን የላኩኝ ትጥቅና ሠራዊት ነኝ" አለ። አቡበክር የላኩለትን ደብዳቤ ለኻሊድ ሰጠ። ደብዳቤውን ማንበብ ጀመረ።
"የአላህ ባሪያ ከሆነው አቡበከር ለኻለድ የተላከ:-
ወንድሜ! የላኩልክ አንድ ሰው ብቻ እንዳይመስልህ የቃዕቃዕ ድምፅ ከአንድ ሺህ ፈረሰኞች ይበልጣል ቃዕቃዕ ያለበት ሠራዊት ፈፅሞ አይሸነፍም" ይላል። የኻሊድ ፊት በፈገግታ ደመቀ "የአላህ ሠራዊቶች ሆይ! ፋርሶችን ለመግጠም ተዘጋጁ! ተጨማሪ ኃይል ደርሶናል” አለ።
ጦርነቱ ተጀመረ። የጠላት ጦር መሪ ሁርሙዝ ወታደሮቹን አዘዘ “ከኻለድ ጋር ብቻ ለብቻ
በምንገጥምበት ሰዐት ከጀርባ መጥታችሁ ግደሉት" አለ።
የመሪዎቹ ግጥሚያ ተጀመረ። ኻለድ ሁርሙዝንን በመግጠም ተዘናግቶ ሳለ የጠላት ወታደሮች በጀርባው በኩል መጡ። ጀግናው ቃዕቃዕ እንደ አንበሳ የጦር ሜዳውን ተቀላቀለ። አንድ በአጓድ ሁሉንም አንገታቸውን በጠሰ። ጦርነቱንም ሙስሊሞች አሸነፉ።
አቡበክር ሲዲቅ ይህን ሲሰሙ ለኻሊድ አንዲህ በማለት ደብዳቤ ላኩ “ቀዕቃዕ ያለበት ሠራዊት አንደማይሸነፍ አሁን ያወቅክ ይመስለኛ"
ያ የቀድሞው የድልና የክብር ታሪካችን የተገነባው አንደ ቃዕቃዕ አብኑ ዓምር ባሉ ጀግና ወጣቶች ነበር
ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🎖🎖አይሁዶች ለምን የነብዩሏህ የሱፍን ቀብር በመፈለግ ጊዜያቸዉንና ገንዘባቸዉን ያፈሳሉ??
መቃብሩንስ አግኝተዉ ከከፈቱት ቡሀላ ምን ተፈጠረ??
#ያዳምጡት
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
መቃብሩንስ አግኝተዉ ከከፈቱት ቡሀላ ምን ተፈጠረ??
#ያዳምጡት
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
💚
#ለሰረሱል_ክብር_ገድዬ_ለመሞት_ራሴን_አዘጋጀሁ
✍አሚር ሰይድ
አንደ አውሮፓውያን የዘመን ቀመር 1910 በቤሩት ምድር በአንድ የገበያ አዳራሽ ውስጥ የሚርመሰመስ ሰው የአላህ መልእክተኛ ሙሀመድ ﷺድምፁን ከፍ አድርጎ ይሳደባል።
አንድ መንገደኛ ውስጡ በግኖና በንዴት ጦፎ ከኋላ ኋላው ይከተለዋል፡፡ ቢላዋ በሚሸጥበት ሱቅ በኩል ሲያልፍ አንዱን ቢለዋ መዞ በተሰዳቢው ጉሮሮ ላይ ሰካው። በኃይል ሰምጥጦ ደምስሩን በጥሶ ገደለው።
ገዳዩም እስር ቤት ገባ፡፡
ጉዳዩን ሲመረምር የነበረው የቤሩት ከፍተኛ ወንጀል ችሎት ከሁለት ዓመታት በኋላ ወንጀለኛው ለውሳኔ ይቀርብ ዘንድ አስጠራው። ተከሳሹ ችሎት ፊት ቆመ። አዳራሹ ከአፍ አስከ ገደፉ በሰው ተሞልቷል።
“ሰውየውን ለምን ገደልከው?" የዳኛው ጥያቄ ነበር
“የአላህን መልእክተኛ ﷺ ሲሳደብ በእጅጉ ተናደድኩ #ለረሱል_ክብር_ገድዬ_ለመሞት_ራሴን_አዘጋጀሁ ስለሳቸው ክብር ጉሮሮውን በጠስኩት" ሲል መሰሰ።
ዳኞቹ ከተወያዩ በኋላ የሚከተለውን ውሳኔ አስተሳሰፋ
...."ሆን ብለህ የግድያ ወንጀል ፈፅመሀል ድርጊቱን የፈፀምከው ለረሱል ክብር መሆኑም ተጋግጧል፡፡ ፍርድ ቤቱ በነፃ ይለቀቅ ዘንድ ወስኗል መዝገቡ ተዘግቷል፡፡
ከውሳኔው በኋላ የታሰረበት ካቴና አንዲፈታለት ፖሊሱን አዘዘው ፡፡የመሀል ዳኛው ዩሱፍ አን-ነብሀኒ ከፍርድ ቤቱ የመቀመጫ ወንበር ወርዶ። ወደ ሰውዬው ቀረብ አለና “ልጄ ሆይ የምንወዳቸው ነቢን የተሳደበውን ሰው በየትኛው አጅህ ነው የገደልከው?" ሲል ጠየቀው
"በቀኝ አጄ" አለ
"አጅህን ዘርጋልኝ" እያለ በለቅሶ 😢 እጁን አቅፎ ይስመው ጀመር።
በአዳራሹ ውስጥ የተሰበሰቡት አቀርቅረው ተላቀሱ። የቤሩት ፍትሕ ሚኒስትር የፍርድ ቤቶች ዋና ሀላፊ የገዳዩን አጅ የሳመውን ዳኛ ወደ መዲና ላኩት። የዘወትር ህልሙ ተፈፀመ።
" #ጌታዬ_ሆይ! የህይወቴን የመጨረሻ ቀናት ረሱል ባሉበት ከተማ ላይ አድርግልኝ ከሳቸው ጋርም አጎራብተኝ" በማለት ዱዓ ያደርግ ነበርና አላህ ዱዓውን ተቀበለው።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
💞💞💚 ጠዋትም ማታም ሶሉ አላሀቢቡና ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ ﷺ
#ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
#ለሰረሱል_ክብር_ገድዬ_ለመሞት_ራሴን_አዘጋጀሁ
✍አሚር ሰይድ
አንደ አውሮፓውያን የዘመን ቀመር 1910 በቤሩት ምድር በአንድ የገበያ አዳራሽ ውስጥ የሚርመሰመስ ሰው የአላህ መልእክተኛ ሙሀመድ ﷺድምፁን ከፍ አድርጎ ይሳደባል።
አንድ መንገደኛ ውስጡ በግኖና በንዴት ጦፎ ከኋላ ኋላው ይከተለዋል፡፡ ቢላዋ በሚሸጥበት ሱቅ በኩል ሲያልፍ አንዱን ቢለዋ መዞ በተሰዳቢው ጉሮሮ ላይ ሰካው። በኃይል ሰምጥጦ ደምስሩን በጥሶ ገደለው።
ገዳዩም እስር ቤት ገባ፡፡
ጉዳዩን ሲመረምር የነበረው የቤሩት ከፍተኛ ወንጀል ችሎት ከሁለት ዓመታት በኋላ ወንጀለኛው ለውሳኔ ይቀርብ ዘንድ አስጠራው። ተከሳሹ ችሎት ፊት ቆመ። አዳራሹ ከአፍ አስከ ገደፉ በሰው ተሞልቷል።
“ሰውየውን ለምን ገደልከው?" የዳኛው ጥያቄ ነበር
“የአላህን መልእክተኛ ﷺ ሲሳደብ በእጅጉ ተናደድኩ #ለረሱል_ክብር_ገድዬ_ለመሞት_ራሴን_አዘጋጀሁ ስለሳቸው ክብር ጉሮሮውን በጠስኩት" ሲል መሰሰ።
ዳኞቹ ከተወያዩ በኋላ የሚከተለውን ውሳኔ አስተሳሰፋ
...."ሆን ብለህ የግድያ ወንጀል ፈፅመሀል ድርጊቱን የፈፀምከው ለረሱል ክብር መሆኑም ተጋግጧል፡፡ ፍርድ ቤቱ በነፃ ይለቀቅ ዘንድ ወስኗል መዝገቡ ተዘግቷል፡፡
ከውሳኔው በኋላ የታሰረበት ካቴና አንዲፈታለት ፖሊሱን አዘዘው ፡፡የመሀል ዳኛው ዩሱፍ አን-ነብሀኒ ከፍርድ ቤቱ የመቀመጫ ወንበር ወርዶ። ወደ ሰውዬው ቀረብ አለና “ልጄ ሆይ የምንወዳቸው ነቢን የተሳደበውን ሰው በየትኛው አጅህ ነው የገደልከው?" ሲል ጠየቀው
"በቀኝ አጄ" አለ
"አጅህን ዘርጋልኝ" እያለ በለቅሶ 😢 እጁን አቅፎ ይስመው ጀመር።
በአዳራሹ ውስጥ የተሰበሰቡት አቀርቅረው ተላቀሱ። የቤሩት ፍትሕ ሚኒስትር የፍርድ ቤቶች ዋና ሀላፊ የገዳዩን አጅ የሳመውን ዳኛ ወደ መዲና ላኩት። የዘወትር ህልሙ ተፈፀመ።
" #ጌታዬ_ሆይ! የህይወቴን የመጨረሻ ቀናት ረሱል ባሉበት ከተማ ላይ አድርግልኝ ከሳቸው ጋርም አጎራብተኝ" በማለት ዱዓ ያደርግ ነበርና አላህ ዱዓውን ተቀበለው።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
💞💞💚 ጠዋትም ማታም ሶሉ አላሀቢቡና ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ ﷺ
#ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
⚡️⚡️በቅርቡ የወጣ ሙዚቃ የሚያተኩረዉ ስለሚሲሁል ደጃል ነዉ፡፡
ትንታኔዉን ያዳምጡት
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ትንታኔዉን ያዳምጡት
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖✨ #የሚኒስትሩ_ጠባቂ_ጀብድ✨🎖
✍ አሚር ሰይድ
ከወደ ፓኪስታን የአሜሪካ ድጋፍ የተቸራት የረሱልንﷺ
ስም የሚያንቋሽሽ የአሲያ ቤቢ ድምፅ ተሰማ። እንደ አውሮፓዉያን የዘመን ቀመር ኦክቶበር 2011 አሜሪካ ወዳጅ ብላ ያወደሰችው የፓኪስታን ሚኒስትር የሀገረ ፑንጃብ ገዥ ሰልማን ተይሲር የአላህን ነቢይ
ሙሀመድ ﷺ ለተሳደበችው ለአሲያ ቤቢ ከለላን ሰጠ። የመናገር መብቷ ሊነፈግ አይገባውም ሲል ተደመጠ። ረሱልን መስደብ ወንጀለኛ የሚያደርገው የሀገሪቱ ህግ መሻሻል አለበት ሲልም ተናገረ።
በዚህ ጊዜ የሚኒስትሩ ጠባቂ ይህን መሸከም ከበደው። መሳርያውን ጥይት አጉርሶ እየተንደረደረ ወደ ቢሮው አቀና። ከ20 በላይ ጥይት በሰውነቱ ላይ አርከፍክፎ ላይመለስ ወደ ቀብር ሸኘው፡፡
“ #ሙምታዝ_ቃዲሪ" ይሰኛል። በቁጥጥር ስር ውሎ የሞት ፍርድ ተወሰነበት። ከመሰቀያው ገመድ ላይ ተንጠልጥሎ ውሳኔው ተተገበረበት። ጀናዛው ለቤተሰቦቹ ሲሰጥ ታጥቦና ተከፍኖ ጀናዛ ተሰገደበት።
#ነፍሱን ለረሱል ﷺ ክብር ቤዛ ያደረገውን የዚህን ጀግና ጀናዛ ለመሸኘት የፓኪስታን ጦር አባላትን ጨምሮ ከ12 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ተሰበሰበ።
#አላህ_ቀብሩን_ኑር_ማረፊያውን_ጀነተል_ፊርደውስ_ያድርግለት።
#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ከወደ ፓኪስታን የአሜሪካ ድጋፍ የተቸራት የረሱልንﷺ
ስም የሚያንቋሽሽ የአሲያ ቤቢ ድምፅ ተሰማ። እንደ አውሮፓዉያን የዘመን ቀመር ኦክቶበር 2011 አሜሪካ ወዳጅ ብላ ያወደሰችው የፓኪስታን ሚኒስትር የሀገረ ፑንጃብ ገዥ ሰልማን ተይሲር የአላህን ነቢይ
ሙሀመድ ﷺ ለተሳደበችው ለአሲያ ቤቢ ከለላን ሰጠ። የመናገር መብቷ ሊነፈግ አይገባውም ሲል ተደመጠ። ረሱልን መስደብ ወንጀለኛ የሚያደርገው የሀገሪቱ ህግ መሻሻል አለበት ሲልም ተናገረ።
በዚህ ጊዜ የሚኒስትሩ ጠባቂ ይህን መሸከም ከበደው። መሳርያውን ጥይት አጉርሶ እየተንደረደረ ወደ ቢሮው አቀና። ከ20 በላይ ጥይት በሰውነቱ ላይ አርከፍክፎ ላይመለስ ወደ ቀብር ሸኘው፡፡
“ #ሙምታዝ_ቃዲሪ" ይሰኛል። በቁጥጥር ስር ውሎ የሞት ፍርድ ተወሰነበት። ከመሰቀያው ገመድ ላይ ተንጠልጥሎ ውሳኔው ተተገበረበት። ጀናዛው ለቤተሰቦቹ ሲሰጥ ታጥቦና ተከፍኖ ጀናዛ ተሰገደበት።
#ነፍሱን ለረሱል ﷺ ክብር ቤዛ ያደረገውን የዚህን ጀግና ጀናዛ ለመሸኘት የፓኪስታን ጦር አባላትን ጨምሮ ከ12 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ተሰበሰበ።
#አላህ_ቀብሩን_ኑር_ማረፊያውን_ጀነተል_ፊርደውስ_ያድርግለት።
#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የማስመሰል ዘመን || ሙሀመድ አሊ ቡርሃን
አሁን ላይ በሚባል ደረጃ የሚፈልገው የሆንከውን ትተህ ያልሆንከውን ስትነግረው ይቀርብሃል ፣ የሆነውን ሳይሆን ያልሆነውን እንድትነግረው ይፈልጋል።
ሁሉም ተመሳስለህ ኑር ይልኃል ፣ ያላመኑበትን እና ያልሆኑትን ተናግሮ ሰዎች ጋር እንደመኖር ከባድ ነገር የለም!! አስመሳዮች ጋር በህብረት ከመጓዝ በሀቅ መንገድ ላይ ለብቻ መጓዝ የተሻለ ሰላም አለው።
ይህ ችግር ኡማችን ላይ በጣም እየተስፋፋ ይገኛል።
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
አሁን ላይ በሚባል ደረጃ የሚፈልገው የሆንከውን ትተህ ያልሆንከውን ስትነግረው ይቀርብሃል ፣ የሆነውን ሳይሆን ያልሆነውን እንድትነግረው ይፈልጋል።
ሁሉም ተመሳስለህ ኑር ይልኃል ፣ ያላመኑበትን እና ያልሆኑትን ተናግሮ ሰዎች ጋር እንደመኖር ከባድ ነገር የለም!! አስመሳዮች ጋር በህብረት ከመጓዝ በሀቅ መንገድ ላይ ለብቻ መጓዝ የተሻለ ሰላም አለው።
ይህ ችግር ኡማችን ላይ በጣም እየተስፋፋ ይገኛል።
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
አልሀምዱሊላህ😍😍😍
ዛሬ ደስ የሚል ዜና ሰማን ይህን ዜና ለመስማት ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ነበር ያደርኩት የበሽር አሳድ መንግስት መፍረስ ለመስማት አልሀምዱሊላህ ይሄን ለማየት በቃን፡፡ አሏህ ደግሞ የፍልስጤሞችን ዋይታ ለቅሶ በቃችሁ ብሎ ደስታቸዉን የምንሰማ ያድርገን ያረብ
በነገራችን ላይ ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር የነጠለው የአላሳድ ሥርወ-መንግስት ነበር፡፡
ከግብፅ በመቀጠል ኢትዮጵያ ከቀይ ባህር እንድትነጠል የአንበሳውን ድርሻ የተጫወተችው ሶሪያ ናት። የጀብሃ (ELF) ጽ/ቤት በመክፈት፣ ዲፕሎማት ፓስፖርት በማቅረብ፣ ትጥቅና ስንቅ እንዲሁም ፖለቲካዊ ድጋፍ በማቅረብ የሶሪያ አጥፊነት ወደር አልነበረውም።
እ.ኤ.አ ከ 1971 እስከ እለተ ሞቱ 2000 የሶሪያ 18ኛ ፕ/ት የነበረውና በፀረ-ኢትዮጵያ አቋሙ ተስተካካይ ያልነበረው አሁን የተሰናበተው የበሽር አላሳድ አባት ሀፌዝ አላሳድ ኢትዮጵያን ለሚያደሙ ቅጥረኞች ሁሉ ዋነኛ ደጋፊ ነበር። ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር ለመነጠል በመጀመሪያ የተደራጀው ጀብሃ ከግብፅ በመቀጠል ሁለተኛ ቢሮው ደማስቆ (ሶሪያ) ነበር። የጀብሃ አባላት ፍልስጤም ውስጥ ወታደራዊ ስልጠና እንዲያገኙ ያስቻለው ይህ ሰው ነበር። በኋላ አሁን በስልጣን ላይ ያለው ሻዕቢያ ጀብሃን አክስ'ሞ ሲመሰረት በመጀመሪያ አካባቢ የክርስቲያን ድርጅት ነው በማለት ድጋፍ ለማቋረጥ አንገራግሮ የነበር ቢሆንም ከእራሱ አልፎ ለህወሓትና ለሌሎች ፀረ-ኢትዮጵያ ድርጅቶች የሚለገስ የተትረፈረፈ ወታደራዊ ድጋፍ (ትጥቅ፣ ስንቅና ስልጠና) በማቅረብ ኢትዮጵያን ያደ'ማ በመጨረሻም ከቀይ ባህር የነጠለ የክፋት ብልቃጥ ነበር። የዚያድባሬ ደጋፊ ሆኖ Elite force የላከ ወራዳ ሰው ነበር።
☞ ከሀዲነቱ ወደር አልነበረዉም በሽር አላሳድ ሲያምነው የነበረውን የሊቢያ ፕሬዝዳንት ሙአመር ጋዳፊ የሳተላይት ስልክ ቁጥር ለፈረንሳይ ደህንነት (DGSE) አሳልፎ በመስጠት በቁጥሩ መሰረት ጋዳፊ ያለበት ትክክለኛ ቦታ ተለይቶ ለአማጺያን እንዲሰጥ ያደረገ ከሃዲ ሰው ነው። ከግብፅ ጋር ባላቸው ቂም ጋዳፊ የኢትዮጵያ ወዳጅ ነበሩ።
ከአመታት በፊት ሊቢያውያንን በወግ በማእረግ ፡ አስተዳድረው ህዝባቸውን በምቾት ፡ በደስታ ያኖሩ የነበሩት ታላቁ የሊቢያ መሪ ፡ ሙአመር አል ገዳፊ የሊቢያን ወርቅና ነዳጅ ፈልገው ጥርስ ውስጥ በከተቷቸው ምእራባውያን ሴራ በራሳቸው ህዝብ ተቃውሞ ተነሳባቸው ።
............
የአረብ አብዮት እሳት ሊቢያንና ህዝቦቿን ሊበላ ጫፍ ደረሰ ።
በመጨረሻም ደጉ መሪ ሙሀመድ አል ጋዳፊ ቤተመንግስታቸውን ትተው ወደተወለዱበት ከተማ ሲርጥ በመሄድ በሚስጥር ተቀመጡ ።
...................
ምእራባውያንና አሜሪካ ዋና ጠላታቸው የሆነውን ጋዳፊን ፈልጎ ማግኘት አቃታቸው ።
እና የጋዳፊን አድራሻ ማፈላለግ ጀመሩ ። ያሉበትን ቦታ ወይም ይህን ለማወቅ የሚረዳ መረጃ አጥተው በተቸገሩበት ወቅት አንድ ሰው ለፈረንሳይ የፀጥታ ሰወች የሚነግረው ሚስጥር እንዳለ አሳወቃቸው ።
....
ይህ ሰው በጋዳፊ ይታመን የነበረ እና የሳተላይት ስልካቸውን ቁጥር የሚያውቅ ነው ።
ጋዳፊን የሚፈልጉ ሀገራት ይህን ቁጥር ካገኙ ፡ በሲግናል አማካኝነት ያሉበት ቦታ እንደሚታወቅ ያውቃል ።
እናም ይህን በእምነት የተሰጠውን ትልቅ መረጃ ፡ አሳልፎ ለፈረንሳይ የስለላ ድርጅት ሰጠ ።
......
ይህ መረጃ ከተገኘ በኋላ የጋዳፊን መወገድ የሚፈልጉት ምእራባውያን ፡ በዘመናዊ መሳሪያ ታግዘው ጋዳፊ ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ አወቁ ።
ይህንንም መረጃ ጋዳፊ ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ ፡ ለጋዳፊ ተቃዋሚዎች ሰጧቸው ። ጋዳፊ , ከድህነት አውጥተው ባበለፀጉት የሀገራቸው ህዝብ በተነሳባቸው ተቃውሞ ፡ በገዛ ሊቢያውያን ተገኝተው በግፍ ተገደሉ ።
....
ጋዳፊን ማን አሳልፎ ሰጣቸው የሚለው ነገር ጥያቄ ሆኖ ከቆየ በኋላ ግን. . የሰውየው ማንነት ታወቀ ። ይህ ሰው ፡ ይህ ጋዳፊ ከመሸጉበት ቦታ እንዲገኙ ስልክ ቁጥራቸውን አሳልፎ የሰጠው ከሀዲ ሰው ፡ የሶሪያው ፕሬዝደንት በሽር አልአሳድ ነበር ።
.............
አልአሳድ ፡ ይህንን መረጃ የሰጠው የስልጣን ዘመኑን ለማቆየት የሚያስችል ድጋፍ ከፈረንሳይ መንግስት ለማግኘት በማሰብ ነበር ።
.....
አልሀምዱሊላህ ታሪካዊዋ ሶሪያ ደማስቆ የእዉቀት የጀግኖች የሙስሊሞች መስፋፊያ የሆነችዉ ነፃ ሁናለች ኢንሻ አላህ ወደፊት የሙስሊሞች ድል ቅርብ ነዉ💪
ሀያሉ ፈጣሪያችን አላህ ለሶሪያ ህዝብ ፍትሀዊ መሪ እንድሰጣቸውና የተረጋጋች ሀገር ከመሆንም ባሻገር ደማስቆ ወደገናና ኢስላማዊ ታሪኳ ትመለስ ዘንድ ምኞታችንም ዱዓችንም ነው።
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ዛሬ ደስ የሚል ዜና ሰማን ይህን ዜና ለመስማት ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ነበር ያደርኩት የበሽር አሳድ መንግስት መፍረስ ለመስማት አልሀምዱሊላህ ይሄን ለማየት በቃን፡፡ አሏህ ደግሞ የፍልስጤሞችን ዋይታ ለቅሶ በቃችሁ ብሎ ደስታቸዉን የምንሰማ ያድርገን ያረብ
በነገራችን ላይ ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር የነጠለው የአላሳድ ሥርወ-መንግስት ነበር፡፡
ከግብፅ በመቀጠል ኢትዮጵያ ከቀይ ባህር እንድትነጠል የአንበሳውን ድርሻ የተጫወተችው ሶሪያ ናት። የጀብሃ (ELF) ጽ/ቤት በመክፈት፣ ዲፕሎማት ፓስፖርት በማቅረብ፣ ትጥቅና ስንቅ እንዲሁም ፖለቲካዊ ድጋፍ በማቅረብ የሶሪያ አጥፊነት ወደር አልነበረውም።
እ.ኤ.አ ከ 1971 እስከ እለተ ሞቱ 2000 የሶሪያ 18ኛ ፕ/ት የነበረውና በፀረ-ኢትዮጵያ አቋሙ ተስተካካይ ያልነበረው አሁን የተሰናበተው የበሽር አላሳድ አባት ሀፌዝ አላሳድ ኢትዮጵያን ለሚያደሙ ቅጥረኞች ሁሉ ዋነኛ ደጋፊ ነበር። ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር ለመነጠል በመጀመሪያ የተደራጀው ጀብሃ ከግብፅ በመቀጠል ሁለተኛ ቢሮው ደማስቆ (ሶሪያ) ነበር። የጀብሃ አባላት ፍልስጤም ውስጥ ወታደራዊ ስልጠና እንዲያገኙ ያስቻለው ይህ ሰው ነበር። በኋላ አሁን በስልጣን ላይ ያለው ሻዕቢያ ጀብሃን አክስ'ሞ ሲመሰረት በመጀመሪያ አካባቢ የክርስቲያን ድርጅት ነው በማለት ድጋፍ ለማቋረጥ አንገራግሮ የነበር ቢሆንም ከእራሱ አልፎ ለህወሓትና ለሌሎች ፀረ-ኢትዮጵያ ድርጅቶች የሚለገስ የተትረፈረፈ ወታደራዊ ድጋፍ (ትጥቅ፣ ስንቅና ስልጠና) በማቅረብ ኢትዮጵያን ያደ'ማ በመጨረሻም ከቀይ ባህር የነጠለ የክፋት ብልቃጥ ነበር። የዚያድባሬ ደጋፊ ሆኖ Elite force የላከ ወራዳ ሰው ነበር።
☞ ከሀዲነቱ ወደር አልነበረዉም በሽር አላሳድ ሲያምነው የነበረውን የሊቢያ ፕሬዝዳንት ሙአመር ጋዳፊ የሳተላይት ስልክ ቁጥር ለፈረንሳይ ደህንነት (DGSE) አሳልፎ በመስጠት በቁጥሩ መሰረት ጋዳፊ ያለበት ትክክለኛ ቦታ ተለይቶ ለአማጺያን እንዲሰጥ ያደረገ ከሃዲ ሰው ነው። ከግብፅ ጋር ባላቸው ቂም ጋዳፊ የኢትዮጵያ ወዳጅ ነበሩ።
ከአመታት በፊት ሊቢያውያንን በወግ በማእረግ ፡ አስተዳድረው ህዝባቸውን በምቾት ፡ በደስታ ያኖሩ የነበሩት ታላቁ የሊቢያ መሪ ፡ ሙአመር አል ገዳፊ የሊቢያን ወርቅና ነዳጅ ፈልገው ጥርስ ውስጥ በከተቷቸው ምእራባውያን ሴራ በራሳቸው ህዝብ ተቃውሞ ተነሳባቸው ።
............
የአረብ አብዮት እሳት ሊቢያንና ህዝቦቿን ሊበላ ጫፍ ደረሰ ።
በመጨረሻም ደጉ መሪ ሙሀመድ አል ጋዳፊ ቤተመንግስታቸውን ትተው ወደተወለዱበት ከተማ ሲርጥ በመሄድ በሚስጥር ተቀመጡ ።
...................
ምእራባውያንና አሜሪካ ዋና ጠላታቸው የሆነውን ጋዳፊን ፈልጎ ማግኘት አቃታቸው ።
እና የጋዳፊን አድራሻ ማፈላለግ ጀመሩ ። ያሉበትን ቦታ ወይም ይህን ለማወቅ የሚረዳ መረጃ አጥተው በተቸገሩበት ወቅት አንድ ሰው ለፈረንሳይ የፀጥታ ሰወች የሚነግረው ሚስጥር እንዳለ አሳወቃቸው ።
....
ይህ ሰው በጋዳፊ ይታመን የነበረ እና የሳተላይት ስልካቸውን ቁጥር የሚያውቅ ነው ።
ጋዳፊን የሚፈልጉ ሀገራት ይህን ቁጥር ካገኙ ፡ በሲግናል አማካኝነት ያሉበት ቦታ እንደሚታወቅ ያውቃል ።
እናም ይህን በእምነት የተሰጠውን ትልቅ መረጃ ፡ አሳልፎ ለፈረንሳይ የስለላ ድርጅት ሰጠ ።
......
ይህ መረጃ ከተገኘ በኋላ የጋዳፊን መወገድ የሚፈልጉት ምእራባውያን ፡ በዘመናዊ መሳሪያ ታግዘው ጋዳፊ ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ አወቁ ።
ይህንንም መረጃ ጋዳፊ ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ ፡ ለጋዳፊ ተቃዋሚዎች ሰጧቸው ። ጋዳፊ , ከድህነት አውጥተው ባበለፀጉት የሀገራቸው ህዝብ በተነሳባቸው ተቃውሞ ፡ በገዛ ሊቢያውያን ተገኝተው በግፍ ተገደሉ ።
....
ጋዳፊን ማን አሳልፎ ሰጣቸው የሚለው ነገር ጥያቄ ሆኖ ከቆየ በኋላ ግን. . የሰውየው ማንነት ታወቀ ። ይህ ሰው ፡ ይህ ጋዳፊ ከመሸጉበት ቦታ እንዲገኙ ስልክ ቁጥራቸውን አሳልፎ የሰጠው ከሀዲ ሰው ፡ የሶሪያው ፕሬዝደንት በሽር አልአሳድ ነበር ።
.............
አልአሳድ ፡ ይህንን መረጃ የሰጠው የስልጣን ዘመኑን ለማቆየት የሚያስችል ድጋፍ ከፈረንሳይ መንግስት ለማግኘት በማሰብ ነበር ።
.....
አልሀምዱሊላህ ታሪካዊዋ ሶሪያ ደማስቆ የእዉቀት የጀግኖች የሙስሊሞች መስፋፊያ የሆነችዉ ነፃ ሁናለች ኢንሻ አላህ ወደፊት የሙስሊሞች ድል ቅርብ ነዉ💪
ሀያሉ ፈጣሪያችን አላህ ለሶሪያ ህዝብ ፍትሀዊ መሪ እንድሰጣቸውና የተረጋጋች ሀገር ከመሆንም ባሻገር ደማስቆ ወደገናና ኢስላማዊ ታሪኳ ትመለስ ዘንድ ምኞታችንም ዱዓችንም ነው።
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
⚡️⚡️ከአምልኮ በተጨማሪ ሳይንቲስቶች ያረጋገጡት የሱጁድ ጥቅሞች
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ጀናዛ ማዳመጥ እና ማየት ይችላልን?
ለቅሶው፣ ኡኡታው፣ ሙሾው፣ ትርምሱ... ይህ ሁሉ ሲከሰት ጀናዛው ያዳምጠዋል። አይን ከዳኝ ገናዦች አይኑን ባይከድኑት ኖሮ በዙርያው የሚሆነውን ሁሉ በግልፅ ይከታተል ነበር።
መቀመጫውን ኒውዮርክ ያደረገው አንድ እውቅ ዩኒቨርሲቲ በሙታኖች ላይ ባካኼደው ጥናት አያሌ እውነታዎችን አረጋግጧል።
ሟች ነፍሱ ከወጣች በኋላ አዕምሮው ስራውን በ 95% የሚያቋርጥ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ ትንፋሽ፣ የልብ ምት፣ የደም ዝውውር፣ የአካላት እንቅስቃሴ እና ሌሎች በርካታ ስራዎች ይቋረጣሉ።
ነገር ግን የእይታን እና የድማጤን መልዕክቶች የሚያስተናግደው የአዕምሮ ማዕከላዊው ክፍል ለተወሰኑ ሰአዐታት መረጃ በማስተላለፍ አክቲቭ ሁኖ ይቆያል።
ሁለቱ የመረጃ አቀባይ ስሜቶች መረጃውን ለማዕከላዊው የአዕምሮ ክፍል የሚያስተላልፉበት ሂደት በህይወት ላለ ሰው በሚያስተላልፉት መልኩ ነው።
እፊቱ ያለውን በሙሉ ይመለከታል፣ ከዙርያው የሚስተናገዱ ድምፆችን በሙሉ ያዳምጣል፣ ለሚያዳምጠው እና ለሚመለከተው ምላሽ ሊሰጥ ይመኛል ነገር ግን የ reaction/ግብረ-መልስ አቅሙ ሙሉ ለሙሉ ስለተቋረጠ የራሱ እስረኛ ይሆናል።
ከዚህ ጥናት ጎን ለጎን ነቢ ሰዐወ በአንድ ዘመቻ ላይ ሙታኖቹን እያጠሩ ሲወቅሷቸው ያለው ክስተት ትዝ ይለኛል።
ጦርነቱ ተጠናቅቆ ሜዳውን የሙሽሪኮቹ አስክሬን ሞልቶታል። ከዝያ መሀል ነቢ ሰዐወ ቁመው፦«ዑትባ ሆይ! ሸይባ ሆይ! ኡመያ ሆይ! አባ ጃህል ሆይ! ጌታችሁ ቃል የገባላችሁን አገኛችሁ...? እኔ እንኳን ጌታዬ ቃል የገባልኝን አግኝቻለሁ» እያሉ ይጣራሉ።
ይህን ሲመለከት የነበረው ዑመርም ረዐ፦«የደረቁ አስክሬኖችን እንዴት ያወሯቸዋል አንቱ የአላህ መልዕክተኛ!?» አለ።
ነቢም ሰዐወ፦«በአላህ እምላለሁ እነሱ የሚሰሙኝን ያህል እናንተ እንኳን አትሰሙኝም» ብለው አረጋገጡለት።
ጀናዛ በዙርያው ያለውን ብቻ ነው የሚያየው?
ሟቸ ነፍሱ ስትለየው በዙርያው ያለውን ብቻ ሳይሆን ምንነታቸው ያልታወቁ እና ወጥ ነገራትን እንደሚመለከት የአለማችን ትልቁ የምርምር ማዕከል የሆነው University of Michigan ጥናት ያመለክታል።
ሰው ለመሞት በሚያጣጥርበት ሰአት በሚያስተናግደው መርበትበት እና መፈራገጥ ላይ ጥናት ያካኼደው ይህ ዩኒቨርሲቲ ለመፈራገጡ እና ለመርበትበቱ ምክንያት የሰውዬው አይን ለማዕከላዊው የአዕምሮ ክፍል በሚልከው አስፈሪ መረጃ አማካይነት መሆኑን ይጠቅሳሉ።
ሰዎች በሚያጣጥሩበት ቅፅበት በአዕምሮ አካባቢ ያለውን Activity የሚቆጣጠረው Electrode የተሰኘው መለክያ መሳርያ አይኖች የሚልኩትን መረጃ ለመሰብሰብ ቢሞክርም ከፍተኛ ብልጭታ በመሆኑ ምክንያት አይን ምንነቱ የማይታወቅ አካለ-ምስል መረጃ ወደ አዕምሮ ማዕከላዊ ክፍል እንደሚልክ ለማረጋገጥ ችለዋል። (መላኢካ)
ይህንንም በ Magnetic resonance imaging/ የምስል ስበተ- አስተጋብኦ አማካይነት አይን ሊያየው የማይቋቋመውን ምስል እንደሚመለከት ጥናቶች ያመለክታሉ።
ሟች የሚመለከተውም ይህ የብርሀን ሞገድ አይን የማይቋቋመው ቢሆንም መረጃው በጥራት እና በግልፅ ለአዕምሮ ማዕከላዊ ክፍል የሚላክ መሆኑም የጥናቱ ውጤት ነው
እኛም ተራችን ሲደርስ ወደ አዕምሮአችን የሚላከው የብርሀን ሞገድ የነቢ ሰዐወ ኑር እንዲሆን አላህን እንጠይቀዋለን
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ለቅሶው፣ ኡኡታው፣ ሙሾው፣ ትርምሱ... ይህ ሁሉ ሲከሰት ጀናዛው ያዳምጠዋል። አይን ከዳኝ ገናዦች አይኑን ባይከድኑት ኖሮ በዙርያው የሚሆነውን ሁሉ በግልፅ ይከታተል ነበር።
መቀመጫውን ኒውዮርክ ያደረገው አንድ እውቅ ዩኒቨርሲቲ በሙታኖች ላይ ባካኼደው ጥናት አያሌ እውነታዎችን አረጋግጧል።
ሟች ነፍሱ ከወጣች በኋላ አዕምሮው ስራውን በ 95% የሚያቋርጥ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ ትንፋሽ፣ የልብ ምት፣ የደም ዝውውር፣ የአካላት እንቅስቃሴ እና ሌሎች በርካታ ስራዎች ይቋረጣሉ።
ነገር ግን የእይታን እና የድማጤን መልዕክቶች የሚያስተናግደው የአዕምሮ ማዕከላዊው ክፍል ለተወሰኑ ሰአዐታት መረጃ በማስተላለፍ አክቲቭ ሁኖ ይቆያል።
ሁለቱ የመረጃ አቀባይ ስሜቶች መረጃውን ለማዕከላዊው የአዕምሮ ክፍል የሚያስተላልፉበት ሂደት በህይወት ላለ ሰው በሚያስተላልፉት መልኩ ነው።
እፊቱ ያለውን በሙሉ ይመለከታል፣ ከዙርያው የሚስተናገዱ ድምፆችን በሙሉ ያዳምጣል፣ ለሚያዳምጠው እና ለሚመለከተው ምላሽ ሊሰጥ ይመኛል ነገር ግን የ reaction/ግብረ-መልስ አቅሙ ሙሉ ለሙሉ ስለተቋረጠ የራሱ እስረኛ ይሆናል።
ከዚህ ጥናት ጎን ለጎን ነቢ ሰዐወ በአንድ ዘመቻ ላይ ሙታኖቹን እያጠሩ ሲወቅሷቸው ያለው ክስተት ትዝ ይለኛል።
ጦርነቱ ተጠናቅቆ ሜዳውን የሙሽሪኮቹ አስክሬን ሞልቶታል። ከዝያ መሀል ነቢ ሰዐወ ቁመው፦«ዑትባ ሆይ! ሸይባ ሆይ! ኡመያ ሆይ! አባ ጃህል ሆይ! ጌታችሁ ቃል የገባላችሁን አገኛችሁ...? እኔ እንኳን ጌታዬ ቃል የገባልኝን አግኝቻለሁ» እያሉ ይጣራሉ።
ይህን ሲመለከት የነበረው ዑመርም ረዐ፦«የደረቁ አስክሬኖችን እንዴት ያወሯቸዋል አንቱ የአላህ መልዕክተኛ!?» አለ።
ነቢም ሰዐወ፦«በአላህ እምላለሁ እነሱ የሚሰሙኝን ያህል እናንተ እንኳን አትሰሙኝም» ብለው አረጋገጡለት።
ጀናዛ በዙርያው ያለውን ብቻ ነው የሚያየው?
ሟቸ ነፍሱ ስትለየው በዙርያው ያለውን ብቻ ሳይሆን ምንነታቸው ያልታወቁ እና ወጥ ነገራትን እንደሚመለከት የአለማችን ትልቁ የምርምር ማዕከል የሆነው University of Michigan ጥናት ያመለክታል።
ሰው ለመሞት በሚያጣጥርበት ሰአት በሚያስተናግደው መርበትበት እና መፈራገጥ ላይ ጥናት ያካኼደው ይህ ዩኒቨርሲቲ ለመፈራገጡ እና ለመርበትበቱ ምክንያት የሰውዬው አይን ለማዕከላዊው የአዕምሮ ክፍል በሚልከው አስፈሪ መረጃ አማካይነት መሆኑን ይጠቅሳሉ።
ሰዎች በሚያጣጥሩበት ቅፅበት በአዕምሮ አካባቢ ያለውን Activity የሚቆጣጠረው Electrode የተሰኘው መለክያ መሳርያ አይኖች የሚልኩትን መረጃ ለመሰብሰብ ቢሞክርም ከፍተኛ ብልጭታ በመሆኑ ምክንያት አይን ምንነቱ የማይታወቅ አካለ-ምስል መረጃ ወደ አዕምሮ ማዕከላዊ ክፍል እንደሚልክ ለማረጋገጥ ችለዋል። (መላኢካ)
ይህንንም በ Magnetic resonance imaging/ የምስል ስበተ- አስተጋብኦ አማካይነት አይን ሊያየው የማይቋቋመውን ምስል እንደሚመለከት ጥናቶች ያመለክታሉ።
ሟች የሚመለከተውም ይህ የብርሀን ሞገድ አይን የማይቋቋመው ቢሆንም መረጃው በጥራት እና በግልፅ ለአዕምሮ ማዕከላዊ ክፍል የሚላክ መሆኑም የጥናቱ ውጤት ነው
እኛም ተራችን ሲደርስ ወደ አዕምሮአችን የሚላከው የብርሀን ሞገድ የነቢ ሰዐወ ኑር እንዲሆን አላህን እንጠይቀዋለን
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
⚡️⚡️⚡️ፈረንሳይ አገር የምትገኝ ጠበቃ ቀጥታ በሚታይ ቲቪ ጣቢያ ታዋቂ ሰዉ የሆነ ግን ሙስሊም እና ሒጃብ ጠል የሆን በጥያቄ ስታፋጠዉ የሚመልሰዉ ሲያጣ የሚያሳይ video
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“ተነስ! ተነስ ልጄ! ተነስ ባክህ ልጄ!”
ይላል አንድ የጋ *ዛ አባት ዛሬ በጠዋቱ በእስራ *ል የአየር ድብደባ ሸ ሂድ የሆነ ልጁን ይዞ።
ሀዘኑን መቆጣጠር አልቻለም በጣም ተፈትኖዋል።
کوڕەکەی
ሀስቡነሏህ ወኒእመል ወኪል😭😭😭
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ይላል አንድ የጋ *ዛ አባት ዛሬ በጠዋቱ በእስራ *ል የአየር ድብደባ ሸ ሂድ የሆነ ልጁን ይዞ።
ሀዘኑን መቆጣጠር አልቻለም በጣም ተፈትኖዋል።
کوڕەکەی
ሀስቡነሏህ ወኒእመል ወኪል😭😭😭
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
#ነቢዩ_የተቀበሩበትን_ስፍራ_ውዱዕ_ለሌለዉ ካፊር አሳልፌ አልሰጥም
✍ አሚር ሰይድ
መዲና ከተማን ለጠላት ላለማስረከብ አንበጣዎችን ለ 90 ቀናት እየበሉ የጠበቁ የኢስላም ወታደሮች "
ይህ ታሪክ የማይረሳው ቃል "የበረሀው ነበር" በሚል ስያሜ የሚታወቀው የፈኽረዲን ባሻ ንግግር ነው፡፡
የዑስማኒያ (ኦቶማን) ኢምፓየር በእንግሊዝ ጦር ተሸንፎ ከሻም እና ከሂጃዝ ጓዛቸውን ሸክፈው ሲወጡ ፈኽረዲን ባሻና ሰራዊቱ የአላህ መልእክተኛ ﷺ
ከተማ ለቀው ላለመውጣት ወሰኑ። ነቢዩ የተቀበሩበትን ስፍራ ውዱዕ ለሌለዉ ካፊር አሳልፌ አልሰጥም በማለት ወታደሮቹን ይዞ መዲና ከተማ ውስጥ ከተመ፡፡ የእንግሊዝ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጄኔራል ዊንጌት ለፈኽረዲን ባሻ የማስፈራሪያ ደብዳቤን ላከ።
“ቱርኮች ተሸንፈዋል ሻምንም ተቆጣጥረናል መዲናን አሳልፈህ ካልሰጠህን ከአሁን በኋላ የሚፈሰው ደም በአንተ ጫንቃ ላይ የተንጠለጠለ ነው" ብሎ ላከለት
......የበረሃው አንበሳ ደብዳቤውን አንብቦ እንደጨረሰ ብዕርና ወረቀት አስመጣና የሚከተለውን ፃፈ “እኔ የባሊ ቤይ ልጅ የኦቶማን ወታደር ነኝ" በማለት ለመዋጋት እና ለመዲና ከተማ ለመከላከል እስክ ሞት ድረስ ዝግጁ መሆኑን የሚገልፅ ደብዳቤ ላከ፡፡
ከተማዋን አሳልፎ ላለመስጠት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ለ7 ወራት ያህል ያለ ምንም እገዛ ተጋድሎውን ቀጠለ። ከተማውን ለጠላት ላለማስረከብ ምግብ ሲያልቅባቸው አንበጣዎችን ለ90 ቀናት ያህል አየበሉ መዋጋቱን ተያያዙት። ነገር ግን ረዥም መጓዝ ስላልቻሉ እጅ ለመስጠት ተገደዱ። ፈኽረዲን ባሻ መዲናን ለመልቀቅ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ መስጂድ ውስጥ ለመቆየት ቢወስንም መኮንኖቹ ግን ከከተማው ውጭ ወደ ተዘጋጀበት ድንኳን አስገድደው ወሰዱት።
አላህ ይዘንለት
ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
መዲና ከተማን ለጠላት ላለማስረከብ አንበጣዎችን ለ 90 ቀናት እየበሉ የጠበቁ የኢስላም ወታደሮች "
ይህ ታሪክ የማይረሳው ቃል "የበረሀው ነበር" በሚል ስያሜ የሚታወቀው የፈኽረዲን ባሻ ንግግር ነው፡፡
የዑስማኒያ (ኦቶማን) ኢምፓየር በእንግሊዝ ጦር ተሸንፎ ከሻም እና ከሂጃዝ ጓዛቸውን ሸክፈው ሲወጡ ፈኽረዲን ባሻና ሰራዊቱ የአላህ መልእክተኛ ﷺ
ከተማ ለቀው ላለመውጣት ወሰኑ። ነቢዩ የተቀበሩበትን ስፍራ ውዱዕ ለሌለዉ ካፊር አሳልፌ አልሰጥም በማለት ወታደሮቹን ይዞ መዲና ከተማ ውስጥ ከተመ፡፡ የእንግሊዝ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጄኔራል ዊንጌት ለፈኽረዲን ባሻ የማስፈራሪያ ደብዳቤን ላከ።
“ቱርኮች ተሸንፈዋል ሻምንም ተቆጣጥረናል መዲናን አሳልፈህ ካልሰጠህን ከአሁን በኋላ የሚፈሰው ደም በአንተ ጫንቃ ላይ የተንጠለጠለ ነው" ብሎ ላከለት
......የበረሃው አንበሳ ደብዳቤውን አንብቦ እንደጨረሰ ብዕርና ወረቀት አስመጣና የሚከተለውን ፃፈ “እኔ የባሊ ቤይ ልጅ የኦቶማን ወታደር ነኝ" በማለት ለመዋጋት እና ለመዲና ከተማ ለመከላከል እስክ ሞት ድረስ ዝግጁ መሆኑን የሚገልፅ ደብዳቤ ላከ፡፡
ከተማዋን አሳልፎ ላለመስጠት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ለ7 ወራት ያህል ያለ ምንም እገዛ ተጋድሎውን ቀጠለ። ከተማውን ለጠላት ላለማስረከብ ምግብ ሲያልቅባቸው አንበጣዎችን ለ90 ቀናት ያህል አየበሉ መዋጋቱን ተያያዙት። ነገር ግን ረዥም መጓዝ ስላልቻሉ እጅ ለመስጠት ተገደዱ። ፈኽረዲን ባሻ መዲናን ለመልቀቅ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ መስጂድ ውስጥ ለመቆየት ቢወስንም መኮንኖቹ ግን ከከተማው ውጭ ወደ ተዘጋጀበት ድንኳን አስገድደው ወሰዱት።
አላህ ይዘንለት
ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🎖🎖 እነዚህ 16 ሙስሊም ሳይንቲስቶች ባይኖሩ ዛሬ ሳይንስ የሚባል አይኖሮም ነበር፡፡አሁን ዘመን ላይ ያሉ ግኝቶች በሙሉ መጀመሪያ ሙስሊም ሳይንቲስቶች ያገኟቸዉ ናቸዉ
✨✨ሙሉዉን ያዳምጡ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✨✨ሙሉዉን ያዳምጡ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
⚡️⚡️⚡️ #ጫማህን_ታሪክ_ስራበት⚡️⚡️⚡️
✍አሚር ሰይድ
አሜሪካውያን “ኢራቅ” ላይ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ደገፉ፣ ዋና ዋና የሚባሉት የሚድያ ተቋማት በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ጦርነቱ እንዲጀመር ቆሰቆሱ። በመጨረሻም የአሜሪካ ኮንግረስ ጦርነቱን (ወረራውን) አፀደቀ።
በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ አውስትራሊያ እና ፖላንድ ወታደሮች ወደ “አራቅ" ዘመቱ። ጦርነቱም ተጀመረ። “ኢራቅ” ላይ ቦንብ ዘነበ፣ ጥይት ተርከፈከፈ....
☞ከ189 ሺህ በላይ የሚሆን የንፁሀን ዜጎች ሕይወት ተቀጠፈ፣
☞ከ 4 ሺህ በላይ የአሜሪካ ወታደሮች ሞቱ፣
☞ከ 32 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ክፉኛ ቆሰሉ።
☞ ከ 3 ሚልዮን በላይ ኢራቃውያን ከቀያቸው ተፈናቀሉ።
☞ ጦርነቱን ለመዘገብ የሄዱ 154 ጋዜጠኞች ተገደሉ፣ በታሪክ ብዙ ጋዜጠኞች የሞቱበት ጦርነትም ሆነ።
የሰዎች ሀብት ንብረት ተዘረፈ፣ ወደመ፣ መሠረተ ልማቶች አመድ ሆኑ። ፕሬዝዳንት "ቡሽ" ጦርነቱ "cakewalk" ነው ብለው አቅለውት የነበረ ቢሆንም 9 ዓመት ሙሉ ፈጀ (ከ2003 አስከ 2011 ድረስ) ።
መጨረሻ ላይ "ሳዳም ሑሴን” ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው ተገኙ። በአሰቃቂ ሁኔታም ተገደሉ። አሜሪካውያን ለመንግስት በታክስ መልክ የከፈሉት "1 ትሪልዮን ዶላር" በቀጥታ ለጦርነቱ ውሏል። ይህ ማለት እያንዳንዱ አሜሪካዊ በአማካይ ለጦርነቱ 3200 ዶላር አዋጥቷል። በዚህ አሰቃቂ ጦርነት የወጣው ገንዘብ ለውሀ መሰረተ ልማት ቢውል ዓለም ላይ ለሚገኙ እያንዳንዱ መንደሮች አስከወድያኛው ውሀን ማቅረብ ይችል ነበር።
ብዙ ሚድያዎች ጦርነቱ እንዲጀመር በመገፋፋታቸው ተፀፀቱ። ዓለም አፈረች፣ ተሸማቀቀች። እነዚህ ሰዎች ሳዳም ሑሴንን ከስልጣን አንስተው፣ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለውና ሀገሪቷን እንደዛ አንኮታኩተው ሄዱ።
ጊዜው በፈረንጆቹ አቆጣጠር ታህሣስ 14, 2008 ነው። የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት “ጆርጅ ቡሽ” ስልጣኑን ሊለቅ ጥቂት ሳምንታት ነበር የቀረው። ቡሽ ወደ “ኢራቅ” ተጉዞ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር በነበሩት "ኑር -አል መሊክ” ቤተ-መንግስት ውስጥ በጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጠ ነው። ቤተ መንግስቱ ውስጥ ብዙ ጋዜጠኞች ተሰይመዋል።
ጆርጅ ቡሽ ወሬውን መቅደድ ጀመረ። በዚህ መሐል አንድ አስደንጋጭ ነገር ተከሰተ። "ሙንተዘር አልዘይድ" የተባለ የ28 ዓመት ኢራቃዊ ጋዜጠኛ ጫማውን አውልቆ ፕሬዝዳንት “ቡሽ” ላይ
هذا هدية الوداع من شعب العراق ياكلب
" #ይህ_ከኢራቅ_ሕዝቦች_የተላከልህ_የስንብት_ሰላምታ_ነው_አንተ_ውሻ..." ብሎ ወረወረው፡፡ ወድያውኑ የቤተ መንግስቱ ጥበቃዎች ጋዜጠኛውን እየመቱና መሬት ላይ እየጎተቱ ወሰዱት።
....ፍርድ ቤት ቀርቦም የሶስት ዓመት እስራት ተፈረደበት። ነገር ግን በእስር ቆይታው ጥሩ ፀባይ በማሳየቱ በዘጠኝ ወሩ ተለቀቀ።
ይህ ልጅ በዓለም ሙስሊሞች ዘንድ “ጀግና” ተባለ። ብዙ ዐረቦች ልጆቻቸውን ሊድሩለት እንደሚፈልጉም ጭምር ተናገሩ። ስጦታዎች ተዥጎደጎዱለት።
አንድ የሳዑዲ ባለሀብት ጫማውን 10 ሚልዮን ዶላር ከፍለው ገዙት። ኢራቃውያን እነዚህን ታሪካዊ ጫማዎች የሀገሪቱ ሙዝየም ውስጥ በክብር እንዲቀመጡ አደረጉ።
ይህን ጋዜጠኛ ጫማውን ፕሬዝዳንቱ ላይ ለምን እንደወረወረ ሲጠየቅ እንዲህ ይላል : -
"... ፕሬዝዳንቱ የኢራቃውያንን ደም ጠጥቷል። ለዚህ ሁሉ ምስቅልቅል የዳረገን እሱ ነው። ወደ ኢራቅ ሲመጣ የአበባ ጉንጉን ይዘን እንድንቀበለው ነበር አንዴ የጠበቀው? ጫማዬን ያስወረወረኝ ውስጤ የነበረው የተከማቸ ንዴት ነበር። ይህንን በማድረጌ ልገደል እንደምችል አውቃለው። በኛ ባህል ጫማን መወርወር የመጨረሻው የጥላቻ ማሳያ ነው። ጥላቻዬን የምገልፅበት ብቸኛው መሳርያዬ ጫማዬ ነበር! ይህንን በማድረጌ ብዙ ስቃይ ደርሶብኛል። እስር ቤት ውስጥ ተደብድቤያለሁ፡ ቶርች ተደርግያለሁ ጥርሴን አውልቀውታል። ነገር ግን ድጋሜ እድሉን ባገኝ እንኳን አሁንም ጫማዬን እዚህ ግፈኛ ሰው ላይ ከመወርወር ወደ ኃላ አልልም፡፡ ብሎ መለሰላቸዉ
ምን ለማለት ነው ወንድሜ አንተም ጫማህን ታሪክ ስራበት!
#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
አሜሪካውያን “ኢራቅ” ላይ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ደገፉ፣ ዋና ዋና የሚባሉት የሚድያ ተቋማት በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ጦርነቱ እንዲጀመር ቆሰቆሱ። በመጨረሻም የአሜሪካ ኮንግረስ ጦርነቱን (ወረራውን) አፀደቀ።
በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ አውስትራሊያ እና ፖላንድ ወታደሮች ወደ “አራቅ" ዘመቱ። ጦርነቱም ተጀመረ። “ኢራቅ” ላይ ቦንብ ዘነበ፣ ጥይት ተርከፈከፈ....
☞ከ189 ሺህ በላይ የሚሆን የንፁሀን ዜጎች ሕይወት ተቀጠፈ፣
☞ከ 4 ሺህ በላይ የአሜሪካ ወታደሮች ሞቱ፣
☞ከ 32 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ክፉኛ ቆሰሉ።
☞ ከ 3 ሚልዮን በላይ ኢራቃውያን ከቀያቸው ተፈናቀሉ።
☞ ጦርነቱን ለመዘገብ የሄዱ 154 ጋዜጠኞች ተገደሉ፣ በታሪክ ብዙ ጋዜጠኞች የሞቱበት ጦርነትም ሆነ።
የሰዎች ሀብት ንብረት ተዘረፈ፣ ወደመ፣ መሠረተ ልማቶች አመድ ሆኑ። ፕሬዝዳንት "ቡሽ" ጦርነቱ "cakewalk" ነው ብለው አቅለውት የነበረ ቢሆንም 9 ዓመት ሙሉ ፈጀ (ከ2003 አስከ 2011 ድረስ) ።
መጨረሻ ላይ "ሳዳም ሑሴን” ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው ተገኙ። በአሰቃቂ ሁኔታም ተገደሉ። አሜሪካውያን ለመንግስት በታክስ መልክ የከፈሉት "1 ትሪልዮን ዶላር" በቀጥታ ለጦርነቱ ውሏል። ይህ ማለት እያንዳንዱ አሜሪካዊ በአማካይ ለጦርነቱ 3200 ዶላር አዋጥቷል። በዚህ አሰቃቂ ጦርነት የወጣው ገንዘብ ለውሀ መሰረተ ልማት ቢውል ዓለም ላይ ለሚገኙ እያንዳንዱ መንደሮች አስከወድያኛው ውሀን ማቅረብ ይችል ነበር።
ብዙ ሚድያዎች ጦርነቱ እንዲጀመር በመገፋፋታቸው ተፀፀቱ። ዓለም አፈረች፣ ተሸማቀቀች። እነዚህ ሰዎች ሳዳም ሑሴንን ከስልጣን አንስተው፣ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለውና ሀገሪቷን እንደዛ አንኮታኩተው ሄዱ።
ጊዜው በፈረንጆቹ አቆጣጠር ታህሣስ 14, 2008 ነው። የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት “ጆርጅ ቡሽ” ስልጣኑን ሊለቅ ጥቂት ሳምንታት ነበር የቀረው። ቡሽ ወደ “ኢራቅ” ተጉዞ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር በነበሩት "ኑር -አል መሊክ” ቤተ-መንግስት ውስጥ በጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጠ ነው። ቤተ መንግስቱ ውስጥ ብዙ ጋዜጠኞች ተሰይመዋል።
ጆርጅ ቡሽ ወሬውን መቅደድ ጀመረ። በዚህ መሐል አንድ አስደንጋጭ ነገር ተከሰተ። "ሙንተዘር አልዘይድ" የተባለ የ28 ዓመት ኢራቃዊ ጋዜጠኛ ጫማውን አውልቆ ፕሬዝዳንት “ቡሽ” ላይ
هذا هدية الوداع من شعب العراق ياكلب
" #ይህ_ከኢራቅ_ሕዝቦች_የተላከልህ_የስንብት_ሰላምታ_ነው_አንተ_ውሻ..." ብሎ ወረወረው፡፡ ወድያውኑ የቤተ መንግስቱ ጥበቃዎች ጋዜጠኛውን እየመቱና መሬት ላይ እየጎተቱ ወሰዱት።
....ፍርድ ቤት ቀርቦም የሶስት ዓመት እስራት ተፈረደበት። ነገር ግን በእስር ቆይታው ጥሩ ፀባይ በማሳየቱ በዘጠኝ ወሩ ተለቀቀ።
ይህ ልጅ በዓለም ሙስሊሞች ዘንድ “ጀግና” ተባለ። ብዙ ዐረቦች ልጆቻቸውን ሊድሩለት እንደሚፈልጉም ጭምር ተናገሩ። ስጦታዎች ተዥጎደጎዱለት።
አንድ የሳዑዲ ባለሀብት ጫማውን 10 ሚልዮን ዶላር ከፍለው ገዙት። ኢራቃውያን እነዚህን ታሪካዊ ጫማዎች የሀገሪቱ ሙዝየም ውስጥ በክብር እንዲቀመጡ አደረጉ።
ይህን ጋዜጠኛ ጫማውን ፕሬዝዳንቱ ላይ ለምን እንደወረወረ ሲጠየቅ እንዲህ ይላል : -
"... ፕሬዝዳንቱ የኢራቃውያንን ደም ጠጥቷል። ለዚህ ሁሉ ምስቅልቅል የዳረገን እሱ ነው። ወደ ኢራቅ ሲመጣ የአበባ ጉንጉን ይዘን እንድንቀበለው ነበር አንዴ የጠበቀው? ጫማዬን ያስወረወረኝ ውስጤ የነበረው የተከማቸ ንዴት ነበር። ይህንን በማድረጌ ልገደል እንደምችል አውቃለው። በኛ ባህል ጫማን መወርወር የመጨረሻው የጥላቻ ማሳያ ነው። ጥላቻዬን የምገልፅበት ብቸኛው መሳርያዬ ጫማዬ ነበር! ይህንን በማድረጌ ብዙ ስቃይ ደርሶብኛል። እስር ቤት ውስጥ ተደብድቤያለሁ፡ ቶርች ተደርግያለሁ ጥርሴን አውልቀውታል። ነገር ግን ድጋሜ እድሉን ባገኝ እንኳን አሁንም ጫማዬን እዚህ ግፈኛ ሰው ላይ ከመወርወር ወደ ኃላ አልልም፡፡ ብሎ መለሰላቸዉ
ምን ለማለት ነው ወንድሜ አንተም ጫማህን ታሪክ ስራበት!
#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ሩሲያ ውስጥ ያለ ህክምና ነው ። ይህ ህክምና መድሀኒት ሚሰጠው የወሲብ የመጠጥ የሀሺሽ የሌሎችም እፆች ሱሰኛ የሆኑትን ነው ። ህክምናውም ሚሰጠው ጀርባን በደንብ በመግረፍ አእምሮን ካለበት ስጋዊ ሱስ ነፃ እንዲወጣ ማድረግ ነው ።
ወደቁምነገሩ ስንገባ ..
ውዱ ዲናችን የዝሙተኛ ግርፊያ 100 የመጠጥ ጠጪን ደሞ 80 ጂራፍ ያደረገበት ሚስጥር ለቅጣት ብቻ ሳይሆን .. ውስጡ ያለው ከባእድ ሰው ጋ መዋሰብን ከአእምሮው ለማስወጣት የእፅ ሱስንም ፍቆ የማውጣት አቅም ስላለው ነው !
እንደሚታወቀው ከሺርክ ቀጥሎ ትልቁ ወንጀል አንድ ሰው በማይፈቀድለት ማህፀን ውስጥ የሚያሳርፈው ፍትወት ነው ።
ከ7 አጥፊ ወንጀሎች ውስጥ ኸምር መሆኑም እንዲሁ ግልፅ ነው ። ለነዚ ከባባድ ሱሶች እና መጫረሻ የሚያበላሹ አደጋ ነገሮች መፍትሄው እና ቅጣቱን ሸሪአ ማበጀቱ ድንቅ ነው ።
الحمد لله على نعمة الإسلام
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ወደቁምነገሩ ስንገባ ..
ውዱ ዲናችን የዝሙተኛ ግርፊያ 100 የመጠጥ ጠጪን ደሞ 80 ጂራፍ ያደረገበት ሚስጥር ለቅጣት ብቻ ሳይሆን .. ውስጡ ያለው ከባእድ ሰው ጋ መዋሰብን ከአእምሮው ለማስወጣት የእፅ ሱስንም ፍቆ የማውጣት አቅም ስላለው ነው !
እንደሚታወቀው ከሺርክ ቀጥሎ ትልቁ ወንጀል አንድ ሰው በማይፈቀድለት ማህፀን ውስጥ የሚያሳርፈው ፍትወት ነው ።
ከ7 አጥፊ ወንጀሎች ውስጥ ኸምር መሆኑም እንዲሁ ግልፅ ነው ። ለነዚ ከባባድ ሱሶች እና መጫረሻ የሚያበላሹ አደጋ ነገሮች መፍትሄው እና ቅጣቱን ሸሪአ ማበጀቱ ድንቅ ነው ።
الحمد لله على نعمة الإسلام
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሳይንሱ አለም ድንጋጤ
የሀጀረል አስወድ ሚስጥር
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
የሀጀረል አስወድ ሚስጥር
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
#ኢኽላስ_ጋ_የተጣመረ_ርዕስ_የሌለው_ጀግንነት
✍ አሚር ሰይድ
ለእስልምና መስፋፋትና ማበብ ሕይወታቸውን የገበሩ አያሌ ሙጃሂዶች በኢስላም ታሪክ ላይ በደማቁ ሰፍረዋል። ስማቸው ተዘክሯል፣ገድላቸው ተወስቷል፣ ጀብዳቸው ተተርኳል። ግን ከነዚህ ሙጃሂዶች ባሻገር የአዕላፍ ሙጃሂዶች ገድል ተቀብሯል። ያለእነሱ ያ! ድል ምኞት ነበር። እነርሱም ሙስሊሞች ዘንድ የሚታወሱበትን ስም አልተውም። ራሳቸውን ደብቀው ለነገው ቤታቸው ሰንቀዋል።
ታላቁ የጦር መሪ መስለማ አብኑ ዐብዱል መሊክ ወደ አንድ የሮማ ከተማ ዘመተ። ከተማዋ ባላት ጠንካራና ብርቱ ምሽግ ምክንያት ለሙስሊሞች ከባድ ሆነች። እንደከበቡ ብዙ ጊዜያት አለፉ። ሮሞች ከምሽጋቸው በስተጀርባ ሆነው ቀስት በመወርወር በሙስሊሞች ላይ ሌላ ራስ ምታት ሆኑ።
መስለማ ከተማዋን የሚከፍትበትን ዘዴ በማሰላሰል እንቅልፍ ከዓይኑ ጠፋ። ጠብ የሚል ሀሳብ ፍለጋ ብዙ ደከመ። ሙስሊሞችም የከበባው ርዝመት፣ የምሽጉ ብርታትና የከሀዲያኑ ቀስት ሞራላቸውን አያላሸቀው መጣ።
እንዲህ ጭንቀቱ በበረታበት አንድ ለሊት ነበር ፊቱን በጨርቅ የሸፈነ ሙጃሂድ ከሙስሊሞች ጦር በድብቅ ተነስቶ ወደ ምሽጉ ያመራው። ፍፁም ጀግንነት የተላበሰ ብቻውን ወደ ምሽጉ ሄደ። እንደደረሰም የምሽጉን ግንብ መቦርቦር ጀመረ። በስተመጨረሻም ተሳካለትና ክፍተት መፍጠር ቻለ ይህ ሙጃሂድ ስራውን እንዳጠናቀቀ ለማንም ሳያሳውቅ ወደማረፊያው አመራ።
በማግስቱ ሮሞች ቀስት ለመወርወር ተዘጋጅተዋል ያ ሙጃሂድ ወደ ቦረቦረው ክፍተት ብቻዉን በመሄድ ወደ ከተማው በስውር ዘለቀ። ቀጥታ ወደ በሩ በመሄድ የበሩን ዘበኞች ብቻውን ተፋልሞ በመዘረር ካስወገደ በኋላ በሩን ከፈተ፡፡
ሙስሊሞች የሚያዩትን ማመን አቃታቸው። ለወራት መግቢያ የሌለው አስኪመስላቸው ያለፋቸው የምሽግ በሩ ተከፈተ። ያ ሙጃሂድ ከውስጥ በኩል ብቅ ብሎ “አሏሁ አክበር" በማለት አድማሱን ሲያቀልጠው ሙስሊሞች የሱን ድምፅ ተከትለው “አሏሁ አክበር" እያሉ አስተጋቡ። ሮሞች በድንጋጤ ተሸበሩ። ሙስሊሞችን የሚፋለሙበት ወኔ ከቶውንም ሸሻቸው። የድል ፀሀይ በሙስሊሞች ላይ ፈነጠቀች።
ከድሉ በኋላ የሙስሊሞች መሪ መስለማ ሙጃሂዶቹን ሰበሰበ። “ምሽጉን ከፍቶ የገባው ማነው? ይውጣና ሽልማቱን እንስጠው" በማለት አሳወጀ።
.....ሁሉም በፀጥታ ያን ጀግና ለማየት በጉጉት ይጠባበቃል።ያ! ሙጃሂድ ግን ሽልማቱን በዱንያ ሳይሆን በአኼራ ነበር ማጣጣም ያለመዉና በመስለማ ጥሪ ምሳሹን ነፈገው።
.....መስለማ ዳግም ተጣራ የሚወጣ ግን ማንም አልነበረም። መስለማ ጥሪውን ደጋገመ። በማግስቱ ተጣራ። አሁንም የወጣ የለም።
"በሽንቁሩ የገባውን ሰው በፈለገበት ሰአት ማረፊያዬ አንዲመጣ በአላህ ስም እጠይቀዋለሁ" አለ አንዲመጣና እንዲያየው ከልቡ እየተመኘ።
ከቀትር በኋላ ሰዎች ሲያርፉ ያ ሙጃሂድ ፊቱን እንደሸፈነ ወደ መስለማ ማረፊያ መጣ።
.... መስለማም “አንተ ነህ? " አለው
“አኔ አውቀዋለሁ ግን አንድታውቀወው ከፈለክ ሶስት መስፈርቶች አሉት" አለ መጃሂዱ። መስለማ "ምንድን ናቸው መስፈርቶቹ ? " ሲል ጠየቀ፡፡
☞ ስሙን ላትጠይቀው
☞ ፊቱን ላይገልጥና
☞ ሽልማት ላትሰጠው" አለ። መስለማ ተስማማ። ሙጀሂዱም “እኔ ነኝ” አለና ሌላ ተጨማሪ ቃል ሳይናገር ወጥቶ ሄደ።
መስለማ አይኑ በእምባ ተሞላ። የዚህ ሙጃሂድ ልዕልና የእንባ ከረጢቱን ለመቆጣጠር አቅም አልሰጠውም።
ያ አላህ! ምን ያማረ ኢኽላስ! ከዚያን ቀን ጀምሮ ታዲያ መስለማ ዱዓ ሲያደርግ “ጌታዬ ሆይ! ከዚያ ሰው ጋር ቀስቅሰኝ" እያለ ነበር።
#ምንጭ ☞ ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ለእስልምና መስፋፋትና ማበብ ሕይወታቸውን የገበሩ አያሌ ሙጃሂዶች በኢስላም ታሪክ ላይ በደማቁ ሰፍረዋል። ስማቸው ተዘክሯል፣ገድላቸው ተወስቷል፣ ጀብዳቸው ተተርኳል። ግን ከነዚህ ሙጃሂዶች ባሻገር የአዕላፍ ሙጃሂዶች ገድል ተቀብሯል። ያለእነሱ ያ! ድል ምኞት ነበር። እነርሱም ሙስሊሞች ዘንድ የሚታወሱበትን ስም አልተውም። ራሳቸውን ደብቀው ለነገው ቤታቸው ሰንቀዋል።
ታላቁ የጦር መሪ መስለማ አብኑ ዐብዱል መሊክ ወደ አንድ የሮማ ከተማ ዘመተ። ከተማዋ ባላት ጠንካራና ብርቱ ምሽግ ምክንያት ለሙስሊሞች ከባድ ሆነች። እንደከበቡ ብዙ ጊዜያት አለፉ። ሮሞች ከምሽጋቸው በስተጀርባ ሆነው ቀስት በመወርወር በሙስሊሞች ላይ ሌላ ራስ ምታት ሆኑ።
መስለማ ከተማዋን የሚከፍትበትን ዘዴ በማሰላሰል እንቅልፍ ከዓይኑ ጠፋ። ጠብ የሚል ሀሳብ ፍለጋ ብዙ ደከመ። ሙስሊሞችም የከበባው ርዝመት፣ የምሽጉ ብርታትና የከሀዲያኑ ቀስት ሞራላቸውን አያላሸቀው መጣ።
እንዲህ ጭንቀቱ በበረታበት አንድ ለሊት ነበር ፊቱን በጨርቅ የሸፈነ ሙጃሂድ ከሙስሊሞች ጦር በድብቅ ተነስቶ ወደ ምሽጉ ያመራው። ፍፁም ጀግንነት የተላበሰ ብቻውን ወደ ምሽጉ ሄደ። እንደደረሰም የምሽጉን ግንብ መቦርቦር ጀመረ። በስተመጨረሻም ተሳካለትና ክፍተት መፍጠር ቻለ ይህ ሙጃሂድ ስራውን እንዳጠናቀቀ ለማንም ሳያሳውቅ ወደማረፊያው አመራ።
በማግስቱ ሮሞች ቀስት ለመወርወር ተዘጋጅተዋል ያ ሙጃሂድ ወደ ቦረቦረው ክፍተት ብቻዉን በመሄድ ወደ ከተማው በስውር ዘለቀ። ቀጥታ ወደ በሩ በመሄድ የበሩን ዘበኞች ብቻውን ተፋልሞ በመዘረር ካስወገደ በኋላ በሩን ከፈተ፡፡
ሙስሊሞች የሚያዩትን ማመን አቃታቸው። ለወራት መግቢያ የሌለው አስኪመስላቸው ያለፋቸው የምሽግ በሩ ተከፈተ። ያ ሙጃሂድ ከውስጥ በኩል ብቅ ብሎ “አሏሁ አክበር" በማለት አድማሱን ሲያቀልጠው ሙስሊሞች የሱን ድምፅ ተከትለው “አሏሁ አክበር" እያሉ አስተጋቡ። ሮሞች በድንጋጤ ተሸበሩ። ሙስሊሞችን የሚፋለሙበት ወኔ ከቶውንም ሸሻቸው። የድል ፀሀይ በሙስሊሞች ላይ ፈነጠቀች።
ከድሉ በኋላ የሙስሊሞች መሪ መስለማ ሙጃሂዶቹን ሰበሰበ። “ምሽጉን ከፍቶ የገባው ማነው? ይውጣና ሽልማቱን እንስጠው" በማለት አሳወጀ።
.....ሁሉም በፀጥታ ያን ጀግና ለማየት በጉጉት ይጠባበቃል።ያ! ሙጃሂድ ግን ሽልማቱን በዱንያ ሳይሆን በአኼራ ነበር ማጣጣም ያለመዉና በመስለማ ጥሪ ምሳሹን ነፈገው።
.....መስለማ ዳግም ተጣራ የሚወጣ ግን ማንም አልነበረም። መስለማ ጥሪውን ደጋገመ። በማግስቱ ተጣራ። አሁንም የወጣ የለም።
"በሽንቁሩ የገባውን ሰው በፈለገበት ሰአት ማረፊያዬ አንዲመጣ በአላህ ስም እጠይቀዋለሁ" አለ አንዲመጣና እንዲያየው ከልቡ እየተመኘ።
ከቀትር በኋላ ሰዎች ሲያርፉ ያ ሙጃሂድ ፊቱን እንደሸፈነ ወደ መስለማ ማረፊያ መጣ።
.... መስለማም “አንተ ነህ? " አለው
“አኔ አውቀዋለሁ ግን አንድታውቀወው ከፈለክ ሶስት መስፈርቶች አሉት" አለ መጃሂዱ። መስለማ "ምንድን ናቸው መስፈርቶቹ ? " ሲል ጠየቀ፡፡
☞ ስሙን ላትጠይቀው
☞ ፊቱን ላይገልጥና
☞ ሽልማት ላትሰጠው" አለ። መስለማ ተስማማ። ሙጀሂዱም “እኔ ነኝ” አለና ሌላ ተጨማሪ ቃል ሳይናገር ወጥቶ ሄደ።
መስለማ አይኑ በእምባ ተሞላ። የዚህ ሙጃሂድ ልዕልና የእንባ ከረጢቱን ለመቆጣጠር አቅም አልሰጠውም።
ያ አላህ! ምን ያማረ ኢኽላስ! ከዚያን ቀን ጀምሮ ታዲያ መስለማ ዱዓ ሲያደርግ “ጌታዬ ሆይ! ከዚያ ሰው ጋር ቀስቅሰኝ" እያለ ነበር።
#ምንጭ ☞ ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
እናትነት😘😘
በጃፓን የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ቀዝቀዝ ካለ በኋላ የነብስ አድን ሰራተኞች በአንድ ፍርስራሽ ቤት ሲገቡ የአንዲት ሴትን እሬሳ ተመለከቱ።
ሴትየዋ በጉልበቷ ተንበርክካለች፤ ሰውነቷ ወደ ፊት ዘንበል ብሎ ነበር፣ ሁለቱ እጆቿ በአንድ ነገር ተደግፎ ነበረ። የፈራረሰው ቤት ጀርባዋ እና ጭንቅላቷ ላይ ወድቋል።
የነፍስ አድን ቡድን መሪው እጁን ወደ ሴቲቱ አካል ለመድረስ በግድግዳው ላይ ባለው ጠባብ ክፍተት ውስጥ እጁን ሴትየዋ ላይ አደረገው።
ሴትየዋ አሁንም በሕይወት ልትኖር እንደምትችል ተስፋ አድርጎ ነበር። ይሁን እንጂ ቀዝቃዛው እና ግትር ሰውነቷ በእርግጠኝነት እንደሞተች ነገረው።
እሱና የተቀሩት የቡድኑ አባላት ከሴትየዋ ቤት ወጥተው ቀጣዩን የፈራረሰውን ሕንፃ ለመፈተሽ ሄዱ።
የቡድን መሪው ግን የሆነ ነገር ተጠራጠረና ወደ ሟቾ ሴት ፍርስራሽ ቤት እንደገና ተመለሰ።
አሁንም ተንበርክኮ ከሬሳው በታች ያለውን ትንሽ ቦታ በእጁ ሲፈትሽ የሆነ ነገር አገኘ።
የነብስ አድን የቡድን መሪው በድንገት እየጮኸ ፣ “ሕፃን! ልጅ አለ! "
አንድ የ3 ወር ሕፃን ልጅ በእናቱ ሬሳ ሥር በአበባማ ብርድ ልብስ ተጠቅልሎ ነበር።
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ሴትየዋ ልጇን ለማዳን የመጨረሻውን መሥዋዕትነት ከፍላ ነበረ።.
ቤቷ በሚፈርስበት ጊዜ ልጇን ለመጠበቅ ስትል ሰውነቷን ሙሉ ለሙሉ ህፃኑ ልጇ ላይ አድርጋው ነበረ።
የቡድኑ መሪው ህፃኑን ልጅ አንስቶ ሲያየው ህፃኑ በሰላም ተኝቷል።
የሕክምና ቡድን ህፃኑን ልጅ ለመመርመር በፍጥነት ደርሶ ብርድ ልብሱን ሲከፍቱት ብርድ ልብሱ ውስጥ የሞባይል ስልክ ተመለከቱ።
በሞባይል ስክሪኑ ላይ እንዲህ የሚል የጽሑፍ መልእክት አነበቡ።
“ከሞት ከተረፍክ እኔ እንደምወድህ ሁል ግዜም አስታውስ”😔 ይላል።
እንዲህ ነው እናት ለልጇ ያላት ፍቅር !!
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
በጃፓን የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ቀዝቀዝ ካለ በኋላ የነብስ አድን ሰራተኞች በአንድ ፍርስራሽ ቤት ሲገቡ የአንዲት ሴትን እሬሳ ተመለከቱ።
ሴትየዋ በጉልበቷ ተንበርክካለች፤ ሰውነቷ ወደ ፊት ዘንበል ብሎ ነበር፣ ሁለቱ እጆቿ በአንድ ነገር ተደግፎ ነበረ። የፈራረሰው ቤት ጀርባዋ እና ጭንቅላቷ ላይ ወድቋል።
የነፍስ አድን ቡድን መሪው እጁን ወደ ሴቲቱ አካል ለመድረስ በግድግዳው ላይ ባለው ጠባብ ክፍተት ውስጥ እጁን ሴትየዋ ላይ አደረገው።
ሴትየዋ አሁንም በሕይወት ልትኖር እንደምትችል ተስፋ አድርጎ ነበር። ይሁን እንጂ ቀዝቃዛው እና ግትር ሰውነቷ በእርግጠኝነት እንደሞተች ነገረው።
እሱና የተቀሩት የቡድኑ አባላት ከሴትየዋ ቤት ወጥተው ቀጣዩን የፈራረሰውን ሕንፃ ለመፈተሽ ሄዱ።
የቡድን መሪው ግን የሆነ ነገር ተጠራጠረና ወደ ሟቾ ሴት ፍርስራሽ ቤት እንደገና ተመለሰ።
አሁንም ተንበርክኮ ከሬሳው በታች ያለውን ትንሽ ቦታ በእጁ ሲፈትሽ የሆነ ነገር አገኘ።
የነብስ አድን የቡድን መሪው በድንገት እየጮኸ ፣ “ሕፃን! ልጅ አለ! "
አንድ የ3 ወር ሕፃን ልጅ በእናቱ ሬሳ ሥር በአበባማ ብርድ ልብስ ተጠቅልሎ ነበር።
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ሴትየዋ ልጇን ለማዳን የመጨረሻውን መሥዋዕትነት ከፍላ ነበረ።.
ቤቷ በሚፈርስበት ጊዜ ልጇን ለመጠበቅ ስትል ሰውነቷን ሙሉ ለሙሉ ህፃኑ ልጇ ላይ አድርጋው ነበረ።
የቡድኑ መሪው ህፃኑን ልጅ አንስቶ ሲያየው ህፃኑ በሰላም ተኝቷል።
የሕክምና ቡድን ህፃኑን ልጅ ለመመርመር በፍጥነት ደርሶ ብርድ ልብሱን ሲከፍቱት ብርድ ልብሱ ውስጥ የሞባይል ስልክ ተመለከቱ።
በሞባይል ስክሪኑ ላይ እንዲህ የሚል የጽሑፍ መልእክት አነበቡ።
“ከሞት ከተረፍክ እኔ እንደምወድህ ሁል ግዜም አስታውስ”😔 ይላል።
እንዲህ ነው እናት ለልጇ ያላት ፍቅር !!
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
#እህቴ_ሆይ_እንደምንበቀልልሽ_ቃል_እንገባለን
✍ አሚር ሰይድ
ጊዜው ሩሲያ ችቺኒያን የወረረችበት ወቅት ነው ጊዜዉ 2000 እንደ አውሮፓዉያኑ አቆጣጠር።
ዩሪ ቡዳኖቭ የተባለ የሩሲያ የጦር ጄኔራል በአንድ የቺቺኒያ መንደር በማለፍ ላይ ነው። ከአንድ ደሳሳ ጎጆ የሴት ድምፅ በመስማቱ ወታደሮቹ አንዲቆሙ ትዕዛዝ ሰጠ... ወደ ቤቱ አመራ። የ18 ዓመት ሴት ልጅን አየ በጉልበት ጎትቶ አወጣት። ልጅቷ እየጮኸች እንዲለቃት ተማፀነችው። ወላጆቿም ከልመና ውጭ ምንም ሊያደርጉላት አልቻሉም። ወደ አንድ ክፍል ይዟት ገባ። ክብሯን ነጠቃት😔 ሙተሒጂባዋን፣ ንፁሀን ሴት ደፈራት! በዚህም አላቆመም። ወፍራም ገመድ አምጥቶ አንገቷ ላይ ጠመጠመ። ልጅቷ በደከመ ድምፅ ትጮሀለች። ወላጆቿ ይማፀናሉ። የአካባቢው ሰዎች ይለምኑታል። ጀኔራሉ ግን ከቁብ ሳይቆጥራቸው ልጅቷን በገመድ አንቆ ገደላት። አንዱን ወታደር አዝዞ ክቡር ጀናዛዋን በታንክ ብረት ፈጨው! ወላጆቿ ፊት ገደላት። ሙስሊም በመሆኗ ብቻ! ይህ ሲሆን አሜሪካም ሆነች ፈረንሳይ ስለ ጉዳዩ አልተናገሩም። የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ድርጊቱ ለመተቸት አልፈቀደም። ስለ ሴት ልጅ ነፃነት ሲለፈልፉ የነበሩ 'የሴት ልጅ ተቆርቋሪዎች ' ያኔ አፋቸው ተለጎመ።
በአላህ ይሁንብኝ ይህ የተፈፀመው በአንድ ምዕራባዊ ውሻ ላይ እንኳ ቢሆን ጦርነት ባወጁ ነበር። ግን የተገደለችው ሙስሊም ሴት ነች፡፡ ወላጆቿ ይህን ዘግናኝ አረመኔያዊ ድርጊት የደካሞች ጌታ ለሆነው አላህ ብሶታቸውን አሰሙ።
#ዋ_ኢስላማ #ዋ_ኢስላማ!
ይህ ዜና የቺቺኒያ ሙጃሂዶች ጆሮ ደረሰ። እነዚያ የሙስሊም ደም ሲፈስ ደማቸው የሚፈላው፣ አይናቸው ለሚያነባው ብርቅዬ የኢስላም የቁርጥ ቀን ልጆች አነኸጧብ፣ አነሻሜል፣ አነ አቡል ወሊድ ዘንድ ደረሰ! ለእህታቸውና ለኢስላም ሊበቀሉ በአላህ ስም ማሉ።
ድርጊቱን የፈፀመውን ጄኔራል አሳልፈው አንዲሰጧቸው ካልሆነም ዘጠኝ የሩሲያ ልዩ ኃይል አባላት ምርኮኞችን አንደሚያርዷቸው አስጠንቅቀው መልእክት ላኩ። የ24 ሰዐት የጊዜ ገደብም ሰጡ። ጊዜው ተጠናቀቀ። ሩሲያዎች ግን አሻፈረኝ አሉ። ምርኮኞቹን ደርድረው ለተገዳይዋ ወንድም ሠይፍ በመስጠት አንገታቸው አንዲቀላ አረጉ። ቁስላቸው ግን ሊሽር አልቻለም። በ72 ሰዓታት ውስጥ አሳልፈው አንዲሰጧቸው እምቢ ካሉ ግን የከፋ አደጋ እንደሚጠብቃቸው አስጠነቀቁ።
.....72ቱ ሰዓታት አለፉ። አሁንም ሩሲያዎቹ ያንን ወታደር ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ይልቁንስ ምን እንደሚፈጠር መጠባበቅ ያዙ።
የቀውቃዝ አንበሶች አውርተው አልቀሩም። እጅግ በማደንቅ ጀግንነት አንድ ሙሉ ፈንጅ የተጫነ
ጭነት መኪና ወደ ሩሲያ የጦር ካምፕ ግቢ ገባ። መኪናው ፈነዳ። 1,500 የሩሲያ ልዩ ኃይሎች ተገደሉ። ከነሱ ውስጥ ዘጠኙ ከባባድ የጦር ጄኔራሎች ነበሩ።
ይህ የጀግንነት ስራ የሙስሊሙ ደም ዋጋ እንዳለው ያሳየ መለያ ነው። ጀግኖቻችንን አላህ በእዝነቱ ሸሂድ ያድርጋቸው!በጀነት ውስጥ ከነ ሐምዛ ከነ ኻለድ ከነሰለሀዲን ጋር ይቀሰቅሳቸው!
#ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
ዛሬ ላይ ያለዉ ሙስሊም ምዕራባዉያን አስምረዉ ባስቀመጡልን መስመር ሁኗል የtiktok የማህበራዊ ሚዲያ ዉሽማ ሁኗል፡፡ሙስሊም ሴት ብትደፈር ሂጃቧ ቢገፈፍ ከሚዲያ ወሬ ዉጭ የማይሰራ ትዉልድ ሁነናል፡፡ሰርቶ በሀላል መክበር የማያልም ምንጩ ከማይታወቅ online ብር ለማግኘት ሙሉዉን ጊዜዉን ሰዉቶ ሀምስተር ዶግ ፓፕ እያሉ ከዲን መስመር እና ከኢባዳ ተዘናግቶ በኢስላም ካባ ተሸፍነን እየኖር ነዉ አሏህ ልቦናዉን ይስጠን
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ጊዜው ሩሲያ ችቺኒያን የወረረችበት ወቅት ነው ጊዜዉ 2000 እንደ አውሮፓዉያኑ አቆጣጠር።
ዩሪ ቡዳኖቭ የተባለ የሩሲያ የጦር ጄኔራል በአንድ የቺቺኒያ መንደር በማለፍ ላይ ነው። ከአንድ ደሳሳ ጎጆ የሴት ድምፅ በመስማቱ ወታደሮቹ አንዲቆሙ ትዕዛዝ ሰጠ... ወደ ቤቱ አመራ። የ18 ዓመት ሴት ልጅን አየ በጉልበት ጎትቶ አወጣት። ልጅቷ እየጮኸች እንዲለቃት ተማፀነችው። ወላጆቿም ከልመና ውጭ ምንም ሊያደርጉላት አልቻሉም። ወደ አንድ ክፍል ይዟት ገባ። ክብሯን ነጠቃት😔 ሙተሒጂባዋን፣ ንፁሀን ሴት ደፈራት! በዚህም አላቆመም። ወፍራም ገመድ አምጥቶ አንገቷ ላይ ጠመጠመ። ልጅቷ በደከመ ድምፅ ትጮሀለች። ወላጆቿ ይማፀናሉ። የአካባቢው ሰዎች ይለምኑታል። ጀኔራሉ ግን ከቁብ ሳይቆጥራቸው ልጅቷን በገመድ አንቆ ገደላት። አንዱን ወታደር አዝዞ ክቡር ጀናዛዋን በታንክ ብረት ፈጨው! ወላጆቿ ፊት ገደላት። ሙስሊም በመሆኗ ብቻ! ይህ ሲሆን አሜሪካም ሆነች ፈረንሳይ ስለ ጉዳዩ አልተናገሩም። የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ድርጊቱ ለመተቸት አልፈቀደም። ስለ ሴት ልጅ ነፃነት ሲለፈልፉ የነበሩ 'የሴት ልጅ ተቆርቋሪዎች ' ያኔ አፋቸው ተለጎመ።
በአላህ ይሁንብኝ ይህ የተፈፀመው በአንድ ምዕራባዊ ውሻ ላይ እንኳ ቢሆን ጦርነት ባወጁ ነበር። ግን የተገደለችው ሙስሊም ሴት ነች፡፡ ወላጆቿ ይህን ዘግናኝ አረመኔያዊ ድርጊት የደካሞች ጌታ ለሆነው አላህ ብሶታቸውን አሰሙ።
#ዋ_ኢስላማ #ዋ_ኢስላማ!
ይህ ዜና የቺቺኒያ ሙጃሂዶች ጆሮ ደረሰ። እነዚያ የሙስሊም ደም ሲፈስ ደማቸው የሚፈላው፣ አይናቸው ለሚያነባው ብርቅዬ የኢስላም የቁርጥ ቀን ልጆች አነኸጧብ፣ አነሻሜል፣ አነ አቡል ወሊድ ዘንድ ደረሰ! ለእህታቸውና ለኢስላም ሊበቀሉ በአላህ ስም ማሉ።
ድርጊቱን የፈፀመውን ጄኔራል አሳልፈው አንዲሰጧቸው ካልሆነም ዘጠኝ የሩሲያ ልዩ ኃይል አባላት ምርኮኞችን አንደሚያርዷቸው አስጠንቅቀው መልእክት ላኩ። የ24 ሰዐት የጊዜ ገደብም ሰጡ። ጊዜው ተጠናቀቀ። ሩሲያዎች ግን አሻፈረኝ አሉ። ምርኮኞቹን ደርድረው ለተገዳይዋ ወንድም ሠይፍ በመስጠት አንገታቸው አንዲቀላ አረጉ። ቁስላቸው ግን ሊሽር አልቻለም። በ72 ሰዓታት ውስጥ አሳልፈው አንዲሰጧቸው እምቢ ካሉ ግን የከፋ አደጋ እንደሚጠብቃቸው አስጠነቀቁ።
.....72ቱ ሰዓታት አለፉ። አሁንም ሩሲያዎቹ ያንን ወታደር ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ይልቁንስ ምን እንደሚፈጠር መጠባበቅ ያዙ።
የቀውቃዝ አንበሶች አውርተው አልቀሩም። እጅግ በማደንቅ ጀግንነት አንድ ሙሉ ፈንጅ የተጫነ
ጭነት መኪና ወደ ሩሲያ የጦር ካምፕ ግቢ ገባ። መኪናው ፈነዳ። 1,500 የሩሲያ ልዩ ኃይሎች ተገደሉ። ከነሱ ውስጥ ዘጠኙ ከባባድ የጦር ጄኔራሎች ነበሩ።
ይህ የጀግንነት ስራ የሙስሊሙ ደም ዋጋ እንዳለው ያሳየ መለያ ነው። ጀግኖቻችንን አላህ በእዝነቱ ሸሂድ ያድርጋቸው!በጀነት ውስጥ ከነ ሐምዛ ከነ ኻለድ ከነሰለሀዲን ጋር ይቀሰቅሳቸው!
#ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ
ዛሬ ላይ ያለዉ ሙስሊም ምዕራባዉያን አስምረዉ ባስቀመጡልን መስመር ሁኗል የtiktok የማህበራዊ ሚዲያ ዉሽማ ሁኗል፡፡ሙስሊም ሴት ብትደፈር ሂጃቧ ቢገፈፍ ከሚዲያ ወሬ ዉጭ የማይሰራ ትዉልድ ሁነናል፡፡ሰርቶ በሀላል መክበር የማያልም ምንጩ ከማይታወቅ online ብር ለማግኘት ሙሉዉን ጊዜዉን ሰዉቶ ሀምስተር ዶግ ፓፕ እያሉ ከዲን መስመር እና ከኢባዳ ተዘናግቶ በኢስላም ካባ ተሸፍነን እየኖር ነዉ አሏህ ልቦናዉን ይስጠን
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group