ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6236
🎖  #የሚኒስትሩ_ጠባቂ_ጀብድ🎖
         አሚር ሰይድ

  

ከወደ ፓኪስታን የአሜሪካ ድጋፍ የተቸራት የረሱልንﷺ
ስም የሚያንቋሽሽ የአሲያ ቤቢ ድምፅ ተሰማ። እንደ አውሮፓዉያን የዘመን ቀመር ኦክቶበር 2011 አሜሪካ ወዳጅ ብላ ያወደሰችው የፓኪስታን ሚኒስትር የሀገረ ፑንጃብ ገዥ ሰልማን ተይሲር የአላህን ነቢይ
ሙሀመድ ﷺ ለተሳደበችው ለአሲያ ቤቢ ከለላን ሰጠ። የመናገር መብቷ ሊነፈግ አይገባውም ሲል ተደመጠ። ረሱልን መስደብ ወንጀለኛ የሚያደርገው የሀገሪቱ ህግ መሻሻል አለበት ሲልም ተናገረ።

    በዚህ ጊዜ የሚኒስትሩ ጠባቂ ይህን መሸከም ከበደው። መሳርያውን ጥይት አጉርሶ እየተንደረደረ ወደ ቢሮው አቀና። ከ20 በላይ ጥይት በሰውነቱ ላይ አርከፍክፎ ላይመለስ ወደ ቀብር ሸኘው፡፡
“ #ሙምታዝ_ቃዲሪ" ይሰኛል። በቁጥጥር ስር ውሎ የሞት ፍርድ ተወሰነበት። ከመሰቀያው ገመድ ላይ ተንጠልጥሎ ውሳኔው ተተገበረበት። ጀናዛው ለቤተሰቦቹ ሲሰጥ ታጥቦና ተከፍኖ ጀናዛ ተሰገደበት።

    #ነፍሱን ለረሱል ﷺ ክብር ቤዛ ያደረገውን የዚህን ጀግና ጀናዛ ለመሸኘት የፓኪስታን ጦር አባላትን ጨምሮ ከ12 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ተሰበሰበ።

   #አላህ_ቀብሩን_ኑር_ማረፊያውን_ጀነተል_ፊርደውስ_ያድርግለት።


#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6236
Create:
Last Update:

🎖  #የሚኒስትሩ_ጠባቂ_ጀብድ🎖
         አሚር ሰይድ

  

ከወደ ፓኪስታን የአሜሪካ ድጋፍ የተቸራት የረሱልንﷺ
ስም የሚያንቋሽሽ የአሲያ ቤቢ ድምፅ ተሰማ። እንደ አውሮፓዉያን የዘመን ቀመር ኦክቶበር 2011 አሜሪካ ወዳጅ ብላ ያወደሰችው የፓኪስታን ሚኒስትር የሀገረ ፑንጃብ ገዥ ሰልማን ተይሲር የአላህን ነቢይ
ሙሀመድ ﷺ ለተሳደበችው ለአሲያ ቤቢ ከለላን ሰጠ። የመናገር መብቷ ሊነፈግ አይገባውም ሲል ተደመጠ። ረሱልን መስደብ ወንጀለኛ የሚያደርገው የሀገሪቱ ህግ መሻሻል አለበት ሲልም ተናገረ።

    በዚህ ጊዜ የሚኒስትሩ ጠባቂ ይህን መሸከም ከበደው። መሳርያውን ጥይት አጉርሶ እየተንደረደረ ወደ ቢሮው አቀና። ከ20 በላይ ጥይት በሰውነቱ ላይ አርከፍክፎ ላይመለስ ወደ ቀብር ሸኘው፡፡
“ #ሙምታዝ_ቃዲሪ" ይሰኛል። በቁጥጥር ስር ውሎ የሞት ፍርድ ተወሰነበት። ከመሰቀያው ገመድ ላይ ተንጠልጥሎ ውሳኔው ተተገበረበት። ጀናዛው ለቤተሰቦቹ ሲሰጥ ታጥቦና ተከፍኖ ጀናዛ ተሰገደበት።

    #ነፍሱን ለረሱል ﷺ ክብር ቤዛ ያደረገውን የዚህን ጀግና ጀናዛ ለመሸኘት የፓኪስታን ጦር አባላትን ጨምሮ ከ12 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ተሰበሰበ።

   #አላህ_ቀብሩን_ኑር_ማረፊያውን_ጀነተል_ፊርደውስ_ያድርግለት።


#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6236

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. ‘Ban’ on Telegram Content is editable within two days of publishing Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. SUCK Channel Telegram
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American