ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6252
#እህቴ_ሆይ_እንደምንበቀልልሽ_ቃል_እንገባለን
            አሚር ሰይድ


ጊዜው ሩሲያ ችቺኒያን የወረረችበት ወቅት ነው ጊዜዉ 2000 እንደ አውሮፓዉያኑ አቆጣጠር።
     ዩሪ ቡዳኖቭ የተባለ የሩሲያ የጦር ጄኔራል በአንድ የቺቺኒያ መንደር በማለፍ ላይ ነው። ከአንድ ደሳሳ ጎጆ የሴት ድምፅ በመስማቱ ወታደሮቹ አንዲቆሙ ትዕዛዝ ሰጠ... ወደ ቤቱ አመራ። የ18 ዓመት ሴት ልጅን አየ በጉልበት ጎትቶ አወጣት። ልጅቷ እየጮኸች እንዲለቃት ተማፀነችው። ወላጆቿም ከልመና ውጭ ምንም ሊያደርጉላት አልቻሉም። ወደ አንድ ክፍል ይዟት ገባ። ክብሯን ነጠቃት😔 ሙተሒጂባዋን፣ ንፁሀን ሴት ደፈራት! በዚህም አላቆመም። ወፍራም ገመድ አምጥቶ አንገቷ ላይ ጠመጠመ። ልጅቷ በደከመ ድምፅ ትጮሀለች። ወላጆቿ ይማፀናሉ። የአካባቢው ሰዎች ይለምኑታል። ጀኔራሉ ግን ከቁብ ሳይቆጥራቸው ልጅቷን በገመድ አንቆ ገደላት። አንዱን ወታደር አዝዞ ክቡር ጀናዛዋን በታንክ ብረት ፈጨው! ወላጆቿ ፊት ገደላት። ሙስሊም በመሆኗ ብቻ! ይህ ሲሆን አሜሪካም ሆነች ፈረንሳይ ስለ ጉዳዩ አልተናገሩም። የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ድርጊቱ ለመተቸት አልፈቀደም። ስለ ሴት ልጅ ነፃነት ሲለፈልፉ የነበሩ 'የሴት ልጅ ተቆርቋሪዎች ' ያኔ አፋቸው ተለጎመ።

    በአላህ ይሁንብኝ ይህ የተፈፀመው በአንድ ምዕራባዊ ውሻ ላይ እንኳ ቢሆን ጦርነት ባወጁ ነበር። ግን የተገደለችው ሙስሊም ሴት ነች፡፡ ወላጆቿ ይህን ዘግናኝ አረመኔያዊ ድርጊት የደካሞች ጌታ ለሆነው አላህ ብሶታቸውን አሰሙ።

#ዋ_ኢስላማ  #ዋ_ኢስላማ!

   ይህ ዜና የቺቺኒያ ሙጃሂዶች ጆሮ ደረሰ። እነዚያ የሙስሊም ደም ሲፈስ ደማቸው የሚፈላው፣ አይናቸው ለሚያነባው ብርቅዬ የኢስላም የቁርጥ ቀን ልጆች አነኸጧብ፣ አነሻሜል፣ አነ አቡል ወሊድ ዘንድ ደረሰ! ለእህታቸውና ለኢስላም ሊበቀሉ በአላህ ስም ማሉ።

    ድርጊቱን የፈፀመውን ጄኔራል አሳልፈው አንዲሰጧቸው ካልሆነም ዘጠኝ የሩሲያ ልዩ ኃይል አባላት ምርኮኞችን አንደሚያርዷቸው አስጠንቅቀው መልእክት ላኩ። የ24 ሰዐት የጊዜ ገደብም ሰጡ። ጊዜው ተጠናቀቀ። ሩሲያዎች ግን አሻፈረኝ አሉ። ምርኮኞቹን ደርድረው ለተገዳይዋ ወንድም ሠይፍ በመስጠት አንገታቸው አንዲቀላ አረጉ። ቁስላቸው ግን ሊሽር አልቻለም። በ72 ሰዓታት ውስጥ አሳልፈው አንዲሰጧቸው እምቢ ካሉ ግን የከፋ አደጋ እንደሚጠብቃቸው አስጠነቀቁ።
.....72ቱ ሰዓታት አለፉ። አሁንም ሩሲያዎቹ ያንን ወታደር ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ይልቁንስ ምን እንደሚፈጠር መጠባበቅ ያዙ።

የቀውቃዝ አንበሶች አውርተው አልቀሩም። እጅግ በማደንቅ ጀግንነት አንድ ሙሉ ፈንጅ የተጫነ
ጭነት መኪና ወደ ሩሲያ የጦር ካምፕ ግቢ ገባ። መኪናው ፈነዳ። 1,500 የሩሲያ ልዩ ኃይሎች ተገደሉ። ከነሱ ውስጥ ዘጠኙ ከባባድ የጦር ጄኔራሎች ነበሩ።

     ይህ የጀግንነት ስራ የሙስሊሙ ደም ዋጋ እንዳለው ያሳየ መለያ ነው። ጀግኖቻችንን አላህ በእዝነቱ ሸሂድ ያድርጋቸው!በጀነት ውስጥ ከነ ሐምዛ ከነ ኻለድ ከነሰለሀዲን ጋር ይቀሰቅሳቸው!

#ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ዛሬ ላይ ያለዉ ሙስሊም ምዕራባዉያን አስምረዉ ባስቀመጡልን መስመር ሁኗል የtiktok የማህበራዊ ሚዲያ ዉሽማ ሁኗል፡፡ሙስሊም ሴት ብትደፈር ሂጃቧ ቢገፈፍ ከሚዲያ ወሬ ዉጭ የማይሰራ ትዉልድ ሁነናል፡፡ሰርቶ በሀላል መክበር የማያልም ምንጩ ከማይታወቅ online ብር ለማግኘት ሙሉዉን ጊዜዉን ሰዉቶ ሀምስተር ዶግ ፓፕ እያሉ ከዲን መስመር እና ከኢባዳ ተዘናግቶ በኢስላም ካባ ተሸፍነን እየኖር ነዉ አሏህ ልቦናዉን ይስጠን


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6252
Create:
Last Update:

#እህቴ_ሆይ_እንደምንበቀልልሽ_ቃል_እንገባለን
            አሚር ሰይድ


ጊዜው ሩሲያ ችቺኒያን የወረረችበት ወቅት ነው ጊዜዉ 2000 እንደ አውሮፓዉያኑ አቆጣጠር።
     ዩሪ ቡዳኖቭ የተባለ የሩሲያ የጦር ጄኔራል በአንድ የቺቺኒያ መንደር በማለፍ ላይ ነው። ከአንድ ደሳሳ ጎጆ የሴት ድምፅ በመስማቱ ወታደሮቹ አንዲቆሙ ትዕዛዝ ሰጠ... ወደ ቤቱ አመራ። የ18 ዓመት ሴት ልጅን አየ በጉልበት ጎትቶ አወጣት። ልጅቷ እየጮኸች እንዲለቃት ተማፀነችው። ወላጆቿም ከልመና ውጭ ምንም ሊያደርጉላት አልቻሉም። ወደ አንድ ክፍል ይዟት ገባ። ክብሯን ነጠቃት😔 ሙተሒጂባዋን፣ ንፁሀን ሴት ደፈራት! በዚህም አላቆመም። ወፍራም ገመድ አምጥቶ አንገቷ ላይ ጠመጠመ። ልጅቷ በደከመ ድምፅ ትጮሀለች። ወላጆቿ ይማፀናሉ። የአካባቢው ሰዎች ይለምኑታል። ጀኔራሉ ግን ከቁብ ሳይቆጥራቸው ልጅቷን በገመድ አንቆ ገደላት። አንዱን ወታደር አዝዞ ክቡር ጀናዛዋን በታንክ ብረት ፈጨው! ወላጆቿ ፊት ገደላት። ሙስሊም በመሆኗ ብቻ! ይህ ሲሆን አሜሪካም ሆነች ፈረንሳይ ስለ ጉዳዩ አልተናገሩም። የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ድርጊቱ ለመተቸት አልፈቀደም። ስለ ሴት ልጅ ነፃነት ሲለፈልፉ የነበሩ 'የሴት ልጅ ተቆርቋሪዎች ' ያኔ አፋቸው ተለጎመ።

    በአላህ ይሁንብኝ ይህ የተፈፀመው በአንድ ምዕራባዊ ውሻ ላይ እንኳ ቢሆን ጦርነት ባወጁ ነበር። ግን የተገደለችው ሙስሊም ሴት ነች፡፡ ወላጆቿ ይህን ዘግናኝ አረመኔያዊ ድርጊት የደካሞች ጌታ ለሆነው አላህ ብሶታቸውን አሰሙ።

#ዋ_ኢስላማ  #ዋ_ኢስላማ!

   ይህ ዜና የቺቺኒያ ሙጃሂዶች ጆሮ ደረሰ። እነዚያ የሙስሊም ደም ሲፈስ ደማቸው የሚፈላው፣ አይናቸው ለሚያነባው ብርቅዬ የኢስላም የቁርጥ ቀን ልጆች አነኸጧብ፣ አነሻሜል፣ አነ አቡል ወሊድ ዘንድ ደረሰ! ለእህታቸውና ለኢስላም ሊበቀሉ በአላህ ስም ማሉ።

    ድርጊቱን የፈፀመውን ጄኔራል አሳልፈው አንዲሰጧቸው ካልሆነም ዘጠኝ የሩሲያ ልዩ ኃይል አባላት ምርኮኞችን አንደሚያርዷቸው አስጠንቅቀው መልእክት ላኩ። የ24 ሰዐት የጊዜ ገደብም ሰጡ። ጊዜው ተጠናቀቀ። ሩሲያዎች ግን አሻፈረኝ አሉ። ምርኮኞቹን ደርድረው ለተገዳይዋ ወንድም ሠይፍ በመስጠት አንገታቸው አንዲቀላ አረጉ። ቁስላቸው ግን ሊሽር አልቻለም። በ72 ሰዓታት ውስጥ አሳልፈው አንዲሰጧቸው እምቢ ካሉ ግን የከፋ አደጋ እንደሚጠብቃቸው አስጠነቀቁ።
.....72ቱ ሰዓታት አለፉ። አሁንም ሩሲያዎቹ ያንን ወታደር ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ይልቁንስ ምን እንደሚፈጠር መጠባበቅ ያዙ።

የቀውቃዝ አንበሶች አውርተው አልቀሩም። እጅግ በማደንቅ ጀግንነት አንድ ሙሉ ፈንጅ የተጫነ
ጭነት መኪና ወደ ሩሲያ የጦር ካምፕ ግቢ ገባ። መኪናው ፈነዳ። 1,500 የሩሲያ ልዩ ኃይሎች ተገደሉ። ከነሱ ውስጥ ዘጠኙ ከባባድ የጦር ጄኔራሎች ነበሩ።

     ይህ የጀግንነት ስራ የሙስሊሙ ደም ዋጋ እንዳለው ያሳየ መለያ ነው። ጀግኖቻችንን አላህ በእዝነቱ ሸሂድ ያድርጋቸው!በጀነት ውስጥ ከነ ሐምዛ ከነ ኻለድ ከነሰለሀዲን ጋር ይቀሰቅሳቸው!

#ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ዛሬ ላይ ያለዉ ሙስሊም ምዕራባዉያን አስምረዉ ባስቀመጡልን መስመር ሁኗል የtiktok የማህበራዊ ሚዲያ ዉሽማ ሁኗል፡፡ሙስሊም ሴት ብትደፈር ሂጃቧ ቢገፈፍ ከሚዲያ ወሬ ዉጭ የማይሰራ ትዉልድ ሁነናል፡፡ሰርቶ በሀላል መክበር የማያልም ምንጩ ከማይታወቅ online ብር ለማግኘት ሙሉዉን ጊዜዉን ሰዉቶ ሀምስተር ዶግ ፓፕ እያሉ ከዲን መስመር እና ከኢባዳ ተዘናግቶ በኢስላም ካባ ተሸፍነን እየኖር ነዉ አሏህ ልቦናዉን ይስጠን


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6252

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. Click “Save” ; When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name. Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American