ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6245
⚡️⚡️⚡️  #ጫማህን_ታሪክ_ስራበት⚡️⚡️⚡️
                      አሚር ሰይድ

     አሜሪካውያን “ኢራቅ” ላይ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ደገፉ፣ ዋና ዋና የሚባሉት የሚድያ ተቋማት በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ጦርነቱ እንዲጀመር ቆሰቆሱ። በመጨረሻም የአሜሪካ ኮንግረስ ጦርነቱን (ወረራውን) አፀደቀ።

   በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ አውስትራሊያ እና ፖላንድ ወታደሮች ወደ “አራቅ" ዘመቱ። ጦርነቱም ተጀመረ። “ኢራቅ” ላይ ቦንብ ዘነበ፣ ጥይት ተርከፈከፈ....
☞ከ189 ሺህ በላይ የሚሆን የንፁሀን ዜጎች ሕይወት ተቀጠፈ፣
☞ከ 4 ሺህ በላይ የአሜሪካ ወታደሮች ሞቱ፣
☞ከ 32 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ክፉኛ ቆሰሉ።
☞ ከ 3 ሚልዮን በላይ ኢራቃውያን ከቀያቸው ተፈናቀሉ።
☞ ጦርነቱን ለመዘገብ የሄዱ 154 ጋዜጠኞች ተገደሉ፣ በታሪክ ብዙ ጋዜጠኞች የሞቱበት ጦርነትም ሆነ።

የሰዎች ሀብት ንብረት ተዘረፈ፣ ወደመ፣ መሠረተ ልማቶች አመድ ሆኑ። ፕሬዝዳንት "ቡሽ" ጦርነቱ "cakewalk" ነው ብለው አቅለውት የነበረ ቢሆንም 9 ዓመት ሙሉ ፈጀ (ከ2003 አስከ 2011 ድረስ) ።

    መጨረሻ ላይ "ሳዳም ሑሴን” ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው ተገኙ። በአሰቃቂ ሁኔታም ተገደሉ። አሜሪካውያን ለመንግስት በታክስ መልክ የከፈሉት "1 ትሪልዮን ዶላር" በቀጥታ ለጦርነቱ ውሏል። ይህ ማለት እያንዳንዱ አሜሪካዊ በአማካይ ለጦርነቱ 3200 ዶላር አዋጥቷል። በዚህ አሰቃቂ ጦርነት የወጣው ገንዘብ ለውሀ መሰረተ ልማት ቢውል ዓለም ላይ ለሚገኙ እያንዳንዱ መንደሮች አስከወድያኛው ውሀን ማቅረብ ይችል ነበር።

   ብዙ ሚድያዎች ጦርነቱ እንዲጀመር በመገፋፋታቸው ተፀፀቱ። ዓለም አፈረች፣ ተሸማቀቀች። እነዚህ ሰዎች ሳዳም ሑሴንን ከስልጣን አንስተው፣ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለውና ሀገሪቷን እንደዛ አንኮታኩተው ሄዱ።

ጊዜው በፈረንጆቹ አቆጣጠር ታህሣስ 14, 2008 ነው። የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት “ጆርጅ ቡሽ” ስልጣኑን ሊለቅ ጥቂት ሳምንታት ነበር የቀረው። ቡሽ ወደ “ኢራቅ” ተጉዞ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር በነበሩት "ኑር -አል መሊክ” ቤተ-መንግስት ውስጥ በጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጠ ነው። ቤተ መንግስቱ ውስጥ ብዙ ጋዜጠኞች ተሰይመዋል።

  ጆርጅ ቡሽ ወሬውን መቅደድ ጀመረ። በዚህ መሐል አንድ አስደንጋጭ ነገር ተከሰተ። "ሙንተዘር አልዘይድ" የተባለ የ28 ዓመት ኢራቃዊ ጋዜጠኛ ጫማውን አውልቆ ፕሬዝዳንት “ቡሽ” ላይ

‎ هذا هدية الوداع من شعب العراق ياكلب ‎

" #ይህ_ከኢራቅ_ሕዝቦች_የተላከልህ_የስንብት_ሰላምታ_ነው_አንተ_ውሻ..." ብሎ ወረወረው፡፡ ወድያውኑ የቤተ መንግስቱ ጥበቃዎች ጋዜጠኛውን እየመቱና መሬት ላይ እየጎተቱ ወሰዱት።
....ፍርድ ቤት ቀርቦም የሶስት ዓመት እስራት ተፈረደበት። ነገር ግን በእስር ቆይታው ጥሩ ፀባይ በማሳየቱ በዘጠኝ ወሩ ተለቀቀ።

ይህ ልጅ በዓለም ሙስሊሞች ዘንድ “ጀግና” ተባለ። ብዙ ዐረቦች ልጆቻቸውን ሊድሩለት እንደሚፈልጉም ጭምር ተናገሩ። ስጦታዎች ተዥጎደጎዱለት።

     አንድ የሳዑዲ ባለሀብት ጫማውን 10 ሚልዮን ዶላር ከፍለው ገዙት። ኢራቃውያን እነዚህን ታሪካዊ ጫማዎች የሀገሪቱ ሙዝየም ውስጥ በክብር እንዲቀመጡ አደረጉ።

   ይህን ጋዜጠኛ ጫማውን ፕሬዝዳንቱ ላይ ለምን እንደወረወረ ሲጠየቅ እንዲህ ይላል : -

"... ፕሬዝዳንቱ የኢራቃውያንን ደም ጠጥቷል። ለዚህ ሁሉ ምስቅልቅል የዳረገን እሱ ነው። ወደ ኢራቅ ሲመጣ የአበባ ጉንጉን ይዘን እንድንቀበለው ነበር አንዴ የጠበቀው? ጫማዬን ያስወረወረኝ ውስጤ የነበረው የተከማቸ ንዴት ነበር። ይህንን በማድረጌ ልገደል እንደምችል አውቃለው። በኛ ባህል ጫማን መወርወር የመጨረሻው የጥላቻ ማሳያ ነው። ጥላቻዬን የምገልፅበት ብቸኛው መሳርያዬ ጫማዬ ነበር! ይህንን በማድረጌ ብዙ ስቃይ ደርሶብኛል። እስር ቤት ውስጥ ተደብድቤያለሁ፡ ቶርች ተደርግያለሁ ጥርሴን አውልቀውታል። ነገር ግን ድጋሜ እድሉን ባገኝ እንኳን አሁንም ጫማዬን እዚህ ግፈኛ ሰው ላይ ከመወርወር ወደ ኃላ አልልም፡፡ ብሎ መለሰላቸዉ

ምን ለማለት ነው ወንድሜ አንተም ጫማህን ታሪክ ስራበት!

#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6245
Create:
Last Update:

⚡️⚡️⚡️  #ጫማህን_ታሪክ_ስራበት⚡️⚡️⚡️
                      አሚር ሰይድ

     አሜሪካውያን “ኢራቅ” ላይ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ደገፉ፣ ዋና ዋና የሚባሉት የሚድያ ተቋማት በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ጦርነቱ እንዲጀመር ቆሰቆሱ። በመጨረሻም የአሜሪካ ኮንግረስ ጦርነቱን (ወረራውን) አፀደቀ።

   በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ አውስትራሊያ እና ፖላንድ ወታደሮች ወደ “አራቅ" ዘመቱ። ጦርነቱም ተጀመረ። “ኢራቅ” ላይ ቦንብ ዘነበ፣ ጥይት ተርከፈከፈ....
☞ከ189 ሺህ በላይ የሚሆን የንፁሀን ዜጎች ሕይወት ተቀጠፈ፣
☞ከ 4 ሺህ በላይ የአሜሪካ ወታደሮች ሞቱ፣
☞ከ 32 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ክፉኛ ቆሰሉ።
☞ ከ 3 ሚልዮን በላይ ኢራቃውያን ከቀያቸው ተፈናቀሉ።
☞ ጦርነቱን ለመዘገብ የሄዱ 154 ጋዜጠኞች ተገደሉ፣ በታሪክ ብዙ ጋዜጠኞች የሞቱበት ጦርነትም ሆነ።

የሰዎች ሀብት ንብረት ተዘረፈ፣ ወደመ፣ መሠረተ ልማቶች አመድ ሆኑ። ፕሬዝዳንት "ቡሽ" ጦርነቱ "cakewalk" ነው ብለው አቅለውት የነበረ ቢሆንም 9 ዓመት ሙሉ ፈጀ (ከ2003 አስከ 2011 ድረስ) ።

    መጨረሻ ላይ "ሳዳም ሑሴን” ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው ተገኙ። በአሰቃቂ ሁኔታም ተገደሉ። አሜሪካውያን ለመንግስት በታክስ መልክ የከፈሉት "1 ትሪልዮን ዶላር" በቀጥታ ለጦርነቱ ውሏል። ይህ ማለት እያንዳንዱ አሜሪካዊ በአማካይ ለጦርነቱ 3200 ዶላር አዋጥቷል። በዚህ አሰቃቂ ጦርነት የወጣው ገንዘብ ለውሀ መሰረተ ልማት ቢውል ዓለም ላይ ለሚገኙ እያንዳንዱ መንደሮች አስከወድያኛው ውሀን ማቅረብ ይችል ነበር።

   ብዙ ሚድያዎች ጦርነቱ እንዲጀመር በመገፋፋታቸው ተፀፀቱ። ዓለም አፈረች፣ ተሸማቀቀች። እነዚህ ሰዎች ሳዳም ሑሴንን ከስልጣን አንስተው፣ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለውና ሀገሪቷን እንደዛ አንኮታኩተው ሄዱ።

ጊዜው በፈረንጆቹ አቆጣጠር ታህሣስ 14, 2008 ነው። የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት “ጆርጅ ቡሽ” ስልጣኑን ሊለቅ ጥቂት ሳምንታት ነበር የቀረው። ቡሽ ወደ “ኢራቅ” ተጉዞ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር በነበሩት "ኑር -አል መሊክ” ቤተ-መንግስት ውስጥ በጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጠ ነው። ቤተ መንግስቱ ውስጥ ብዙ ጋዜጠኞች ተሰይመዋል።

  ጆርጅ ቡሽ ወሬውን መቅደድ ጀመረ። በዚህ መሐል አንድ አስደንጋጭ ነገር ተከሰተ። "ሙንተዘር አልዘይድ" የተባለ የ28 ዓመት ኢራቃዊ ጋዜጠኛ ጫማውን አውልቆ ፕሬዝዳንት “ቡሽ” ላይ

‎ هذا هدية الوداع من شعب العراق ياكلب ‎

" #ይህ_ከኢራቅ_ሕዝቦች_የተላከልህ_የስንብት_ሰላምታ_ነው_አንተ_ውሻ..." ብሎ ወረወረው፡፡ ወድያውኑ የቤተ መንግስቱ ጥበቃዎች ጋዜጠኛውን እየመቱና መሬት ላይ እየጎተቱ ወሰዱት።
....ፍርድ ቤት ቀርቦም የሶስት ዓመት እስራት ተፈረደበት። ነገር ግን በእስር ቆይታው ጥሩ ፀባይ በማሳየቱ በዘጠኝ ወሩ ተለቀቀ።

ይህ ልጅ በዓለም ሙስሊሞች ዘንድ “ጀግና” ተባለ። ብዙ ዐረቦች ልጆቻቸውን ሊድሩለት እንደሚፈልጉም ጭምር ተናገሩ። ስጦታዎች ተዥጎደጎዱለት።

     አንድ የሳዑዲ ባለሀብት ጫማውን 10 ሚልዮን ዶላር ከፍለው ገዙት። ኢራቃውያን እነዚህን ታሪካዊ ጫማዎች የሀገሪቱ ሙዝየም ውስጥ በክብር እንዲቀመጡ አደረጉ።

   ይህን ጋዜጠኛ ጫማውን ፕሬዝዳንቱ ላይ ለምን እንደወረወረ ሲጠየቅ እንዲህ ይላል : -

"... ፕሬዝዳንቱ የኢራቃውያንን ደም ጠጥቷል። ለዚህ ሁሉ ምስቅልቅል የዳረገን እሱ ነው። ወደ ኢራቅ ሲመጣ የአበባ ጉንጉን ይዘን እንድንቀበለው ነበር አንዴ የጠበቀው? ጫማዬን ያስወረወረኝ ውስጤ የነበረው የተከማቸ ንዴት ነበር። ይህንን በማድረጌ ልገደል እንደምችል አውቃለው። በኛ ባህል ጫማን መወርወር የመጨረሻው የጥላቻ ማሳያ ነው። ጥላቻዬን የምገልፅበት ብቸኛው መሳርያዬ ጫማዬ ነበር! ይህንን በማድረጌ ብዙ ስቃይ ደርሶብኛል። እስር ቤት ውስጥ ተደብድቤያለሁ፡ ቶርች ተደርግያለሁ ጥርሴን አውልቀውታል። ነገር ግን ድጋሜ እድሉን ባገኝ እንኳን አሁንም ጫማዬን እዚህ ግፈኛ ሰው ላይ ከመወርወር ወደ ኃላ አልልም፡፡ ብሎ መለሰላቸዉ

ምን ለማለት ነው ወንድሜ አንተም ጫማህን ታሪክ ስራበት!

#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6245

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. Unlimited number of subscribers per channel
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American