✋ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
እንዴት ናችሁ
ብዙ የሌላ ቻናል Admin እና አንዳንድ ዩቲዩበሮች ሳትወጋ ንገስ በሚለዉ ታሪክ መሀል የቀረበ የመራም ማስታወሻ የሚለዉን ለብቻዉ በyoutube እና በቻናል እናቅርበዉ ፍቀድልን ላላችሁ ይሄዉ የመራም ማስታወሻ የሚለዉን ለብቻዉ ከነገ ጀምሬ እፓስተዋለሁ፡፡ ቻናል ያላችሁና በyoutube ለመጀመር የፈለጋችሁ በጠየቃችሁኝ መሰረት አመቻችቻለሁ፡፡
☝️ በአስተያየት ለምን ፁሁፋ ማዘጋጀት አትጀምርም ላላችሁ ...ሌላ ፁሀፍ ላዘጋጅ ይቅርና እኔ ለራሱ 95% የፃፍኳቸዉን ፁሁፎች ረስቸዋለሁ፡፡ ወላሂ አሁን በአንዳንድ ቻናል የኔ ፁሁፍ ሲፓሰት ግን እኔ ነኝ የፃፍኩት ወይ ብየ ግራ እየገባኝ ነዉ፡፡እናም እንኳን ፁሁፍ አዘጋጅቶ ለሌላ ወገን ለመትረፍ ይቅርና ራስን ወደ በፊቱ ማንነት መመለስ ከባድ ነዉ...
ኢማን ይጨምራል ይቀንሳል....እኔም በሆነ ምክንያት ከበፊቱ አቋም እንደወረድኩ አቃለሁ..ብቻ ወሳኙ ዱአና ዱአ ብቻ ነዉ
በፊት ሳትዋጋ ንገስ በሚለዉ ታሪክ ላይ በመሀል የገባዉ የመራም ማስታወሻ ታሪክ ነገ ከጠዋት ይጀምራል፡፡
በድጋሜም ቢሆን መልካም ንባብ
✍አሚር ሰይድ
እንዴት ናችሁ
ብዙ የሌላ ቻናል Admin እና አንዳንድ ዩቲዩበሮች ሳትወጋ ንገስ በሚለዉ ታሪክ መሀል የቀረበ የመራም ማስታወሻ የሚለዉን ለብቻዉ በyoutube እና በቻናል እናቅርበዉ ፍቀድልን ላላችሁ ይሄዉ የመራም ማስታወሻ የሚለዉን ለብቻዉ ከነገ ጀምሬ እፓስተዋለሁ፡፡ ቻናል ያላችሁና በyoutube ለመጀመር የፈለጋችሁ በጠየቃችሁኝ መሰረት አመቻችቻለሁ፡፡
☝️ በአስተያየት ለምን ፁሁፋ ማዘጋጀት አትጀምርም ላላችሁ ...ሌላ ፁሀፍ ላዘጋጅ ይቅርና እኔ ለራሱ 95% የፃፍኳቸዉን ፁሁፎች ረስቸዋለሁ፡፡ ወላሂ አሁን በአንዳንድ ቻናል የኔ ፁሁፍ ሲፓሰት ግን እኔ ነኝ የፃፍኩት ወይ ብየ ግራ እየገባኝ ነዉ፡፡እናም እንኳን ፁሁፍ አዘጋጅቶ ለሌላ ወገን ለመትረፍ ይቅርና ራስን ወደ በፊቱ ማንነት መመለስ ከባድ ነዉ...
ኢማን ይጨምራል ይቀንሳል....እኔም በሆነ ምክንያት ከበፊቱ አቋም እንደወረድኩ አቃለሁ..ብቻ ወሳኙ ዱአና ዱአ ብቻ ነዉ
በፊት ሳትዋጋ ንገስ በሚለዉ ታሪክ ላይ በመሀል የገባዉ የመራም ማስታወሻ ታሪክ ነገ ከጠዋት ይጀምራል፡፡
በድጋሜም ቢሆን መልካም ንባብ
✍አሚር ሰይድ
📖 #የመራም_ማስታወሻ
ክፍል ~ ➊
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
ሁሉም ነገር አላህ ሁን ባለው ጊዜ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
በህይወት ዉስጥ ስቃይ የማይቀር ከሆነ ..የህይወት ችግሮች ልናስቀራቸዉ የምንችላቸዉ ካልሆኑ ጥያቄዉ መሆን ያለበት ""መሰቃየታችንን እንዴት ማቆም አለብን???""ሳይሆን ለምንድን ነዉ የምንሰቃየዉ???ለምን አላማ ??መሆን አለበት፡፡
ሁሌም ቢሆን ከችግሬ መላቀቅ እችላለሁ
የሰዉ ልጅ የማሰብ አቅም ሲመክን አይቻልም የምትለዉ ቃል ባንደበቱ ይዘወትርና ፡የአነጋገር ለዛዉ ይሆናል..ቀላልም ይሁን ከባድ ነገሮች ሲጠየቅ ወደ መፍትሄዉ ሳይሆን አልችልም የሚለዉ ሚዛን ያቃጭልበታል፡፡
የማሰብ አቅሜን ተጠቅሜ በያዝኩት ነገር ላይ ልዩነት መፍጠር እችላለሁ ማለት ካልቻልን አፋችን ቃሉን ባይጠራዉም ሁሉንም ነገር የጀመርነዉ አይቻልም እያልን ነዉ ማለት ነዉ ፡፡ በመጀመሪያ የሚቻልበትን መንገድ ለይተን እንወቅ እንጂ የምንከተለዉን መንገድ አይቻልም ብለን አንጀምር ፡፡ አይቻልም የሚሉት ቃል የሽንፈት ማረጋገጫ ማህተም ነዉ
ሰዉ ነኝ እስካልን ድረስ የማሰብ አቅማችንን አለመጠቀም ይቅርታ የሌለዉ የሒወት ከባዱ ስህተት ነዉ ፡፡ ድንቁርና የሰዉን ተፈጥሮ የማሰብ አቅም በማዳከም ላለመሆንና ላለመቻል አጋልጦ ይሰጣል፡፡
ለሁሉም ነገር የሚባክኑ ጊዜያቶች ሰከንዶች ደቂቃዎች ለዱንያ ወደ አኼራ ለመሸጋገሪያ ድልድይ ለመስራት እንቅፋቶች ናቸዉ፡፡ አሁን ዘመን ላይ ጊዜ እንደ ወራጅ ወንዝ ሰዉ ሳይጠቀምበት እየፈሰሰ ነዉ፡፡ ኸይር ለመስራት በዲነል ኢስላም ላይ ለመሳተፍ ኪታብ ለመቅራት የሁላችንም መልስ ጊዜ አጣን ጊዜ የለንም ሁኗል፡፡እኛ ያነሰን ጊዜ ትርጉም ግን ምን ይሆን??ብለን እራሳችንን ጠይቀን እናዉቃለን ???
ማንኛችንም የማንክደዉ ሀቅ አለ ..መጀመሪያ የማንሻማበትን መስመር ሳንለይ እዛም እዛም እየረገጥን -ጊዜ አጠረን- ብንል ጊዜ የምንለዉ ነገር የሰበብ ቀበቶ ብቻ ነዉ፡፡
አሁን ብለን የምንጠራዉ ወቅት ብቻ ነዉ በእጃችን ያለዉ ጊዜ..... ከቆምንበት ሳንነቃነቅ ወደ ሆላ እያልን የምንጠራዉ ጊዜ እጃችን ላይ ያገማነዉ የፋይዳህ እንቁላል መጣያ ቅርጫት ብቻ ነዉ፡፡ የገማ እንቁላል መልሶ ተፈልፍሎ ጫጬት መስጠት አይችልምና.....
ወጣትነት ጉልበት ብርታት ወኔ ሞራል ነዉ....የአአምሮህን እግር ንቀለዉና ተገትሮ የቀረዉን ራስህን ቅደመዉ.....ዛሬ በከንቱ የሚፈሱ ጊዜያቶች ነገ ለአንተ ተመልሰዉ አታገኛቸዉና....
ሂወትም የምትወሰነዉ በራሳችን የአስተሳሰብ ምርጫ እና በምትጠቀማቸዉና በምታባክናቸዉ ጊዜያቶች ላይ የተወሰኑ ናቸዉ ፡፡ ሂወት የምርጫ አይደለችም! ብትሆንማ ኑሮ ማን ችግርን ይመርጥ ነበር!? አላህ ቀድሞ የፃፈውን ነገር በፍላጎት መቀየር አንችልምና ከሚያጋጥመን የሂወት ውጣ ውረድ ጋር ራሳችንን አጣጥመን፣ ዱንያ አጭር መሆኗን አውቀን ለዛኛው ለዘላለማዊ ሂይወታችን የምንሰንቅባት ሀገር መሆኗን እና የሚያጋጥሙንን ሙሲባ በሶብር ነገ የተሻለ እንደሚሆን በአላህ ማመን እንዳለብን ያስተማረችኝ እማ ነች፡፡
እናቴ የተወለደችው ሀረር ነው፡፡ ሀረር ትወለድ እንጂ የእማ እናቷ የደሴ ልጅ ነች፡፡ ስለዚህ እማ በደም ወለየ በአፈር ደግሞ ሀረሪ ነች፡፡ እናቴ ለቤተሰቦቿ ሁለተኛ ልጅ ነች ታላቅ ወንድሟ ፈይሰል ይባላል፡፡ እናቴ ደግሞ ለይላ ትባላለች፡፡ ደስተኛ ቤተሰብ እንደነበሯት እማ ሁሌ ነግራኛለች፡፡ መተሳሰብና መከባበር የሞላበት ፍቅር የሰፈነበት ቤተሰብ ነበራት፡፡ ግን ምን ዋጋ አለው እማ ገና የ 12 አመት ልጅ እያለች እናቷ በምጥ ምክንያት ሞተችባት፣ በሰአቱ ፈይሰል የ15 አመት ልጅ ነበር፡፡ በእናቷ ሞት ምክንያት ቤተሰብ የማስተዳደር ሀላፊነት እናቴ ላይ ወደቀ፡፡ እናቴ በእናቷ ሞት ምክንያት ቅስሟ ተሰብሮ ልቧ መድማቱን አላቆመም፡፡ የእናት ናፍቆት ሲደመር ቤተሰብ ማስተዳደር ከእማ አቅም በላይ ሆነ፡፡ ሰውነቷ መመንመን ጀመረ፡፡ ይሄን የተመለከቱ የቅርብ ሰው ጎረቤቶች አባቷ ሌላ ሴት አግብቶ ልጆቹን እንድትንከባከብ መከረቱ፡፡ አቧቷም የጎረቤቶቹን ምክር ሰምቶ ልጆቹን ትንከባከብለት ዘንድ ሌላ ሚስት አገባ፡፡
ከዚህ በኃላ ግን ሂወት ይበልጥ ከብዳ ፈተነቻቸው፡፡ፈይሰል በእንጀራ እናታቸው የሚደርስባቸውን ግፍና መከራ መቻል አቅቶታል፤ አባታቸው እንደወትሮው ለነሱ መጨነቁን ቀነሰ፡፡ ይባስ ብሎ " አታናዷት የምትላችሁን ሰሙ" እያለ እነሱን መቆጣት ጀመረ፡፡ እማ ግን ችግሯን በውስጧ አፍና ይዛ ኑሮን ተያያዘችው፡፡ ከወንድሟ የምታገኘው ፍቅር ለሷ ምግብና ውሀ ሁኖ ያኖራታል፡፡ ፈይሰል ለእህቱ ችሎ የማይሆንላት ምንም ነገር የለም! እህቱን እጅግ በጣም ይወዳታል፤ አንዳቸው ለአንዳቸው እየተሳሰቡ መኖር ተያያዙ፡፡ ፋይሰል ከሱ ይልቅ እህቱ ላይ የሚደርሰው በደል እና እንግልት ያንገበግበዋል!አባታቸው ስለነሱ ማሰብ ማቆሙ ደግሞ ይበልጥ ያበሳጨዋል፡፡
እማ በጧት ወፍ ከመንጫጫቱ በፊት ነው የምትነሳው የቤቱን ስራ ስትጨርስ አርፍዳ ነው ወደ ትምህርት ቤት የምትሄደው፤ ከትምህርት ቤት ስትመለስም የማያልቀው የቤት ስራ ተከማችቶ ይጠብቃታል፡፡ የምትተኛው ከሰው ኃላ የምትነሳው ከሰው በፊት ነው፡፡ ግን አንድም ቀን አማራ አታውቅም ነበር፡፡ ይሄን እንግልቷን ማየት ያላስቻለው ፈይሰል " ቀን መቶልኝ አንችን ከዚህ ስቃይ ማውጣት ስችል እመለሳለሁ፡፡ ከማዘን ውጭ ምንም ልረዳሽ ስላልቻልኩ አዝናለሁ እህቴ ሂጃለሁ የምሄድበትን አላውቅም እና እንዳትፈልጊኝ፡፡ ያንችው ፈይሰል ነኝ" ብሎ ደብዳቤ ፅፎ አስቀምጦላት የት ገባ ሳይባል ጠፋ ፡፡
እማ ከወትሮው በበለጠ ሂወት ከበዳት፡፡ አንድ ብርታት የነበራት ወንድሟ ጥሏት ጠፋ፡፡ "የት ገብቶ ይሆን??" ብሎ የሚጨነቅለት ጠፍቶ " ጎርምሶ ጠፋ" መባሉን ስትሰማ፡፡ ብዙ የሀዘን እንባ ከአይኗ ፈሰሰ ልቧ ደጋግሞ ቆሰለ፤ ላይሽር ላያገግም ተሰበረ፡፡ የወንድሟ ትዝታ ረፍት ነሳት በስራ እያገዘ ያዝናናት ነበር፡፡ አሁን ግን ብቻዋን ቀርታለች ግን በእያንዳንዱ የስራ እንቅስቃሴ ፈይሰል ይታያታል፡፡ ትዝታው ረፍት ነስቶ አቅም አሳጣት፡፡ እናቴም ልክ እንደወንድሟ መጥፍት አሰበች፤ እናም አንድ ሀሳብ መጣላት፡፡
እማ አባቷን እንኩዋን በቅጡ ሳትሰናበተው የእናቷ ትውልድ ሀገር ወደሆነችው የወሎ መዲና ደሴ አያቶቿ ጋር ለመኖር መጣች፡፡ እማየ ደሴ ስትመጣ ለመላመድ አገሩን ለመልመድ ቀናት ወራት አልፈጀባትም..ወሎ ላይ ከየት መጣህ ሳይሆን እንኳን ሰዉ ሁነህ መጣህ ነዉ የሚባለዉና፡፡ ምን ይደረጋል ወሎ ገራገሩ እየተባለ ታሪኩን የተቀማ ህዝብ ነዉ... ትክክለኛ ታሪክ ቢሆንማ ወሎ ከኢትዮጲያ ታሪክ 70% በላይ ይዛ የቆየች ናት
በወሎ ምድር ታይተው የማይታወቁ፣ ተነግረው የማያልቁ፣ለልብ ደስታ ለአዕምሮ እረፍት የሚሰጡና የማይጠገቡ ድንቅ ድንቅ ሚስጥራዊ ክዋኔዎችና ባሕሎች ይገኛሉ።ወሎዬ ሲወድ በአፉ አይደለም፤በልቡ ነው።ፈትፍቶ እያጎረሰ፣አውልቆ እያለበሰ፣ፀጉርን በፍቅር እየዳበሰ አቀማጥሎ የሚወድ ነዉ።
ከጫፍ እስከ ጫፍ በወሎ ምድር በተንቀሳቀሱ‹አብሽር አቦ› እያለ በፍቅር የሚቀበል ደግ ሕዝብ አለ።
የቆነጃጅቱ ውበት፣ የጎበዛዝቱ ልበ ሙሉነት ወሎን የረገጠ ሁሉ ልብ ያቀልጣል።👇👇
ክፍል ~ ➊
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
ሁሉም ነገር አላህ ሁን ባለው ጊዜ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
በህይወት ዉስጥ ስቃይ የማይቀር ከሆነ ..የህይወት ችግሮች ልናስቀራቸዉ የምንችላቸዉ ካልሆኑ ጥያቄዉ መሆን ያለበት ""መሰቃየታችንን እንዴት ማቆም አለብን???""ሳይሆን ለምንድን ነዉ የምንሰቃየዉ???ለምን አላማ ??መሆን አለበት፡፡
ሁሌም ቢሆን ከችግሬ መላቀቅ እችላለሁ
የሰዉ ልጅ የማሰብ አቅም ሲመክን አይቻልም የምትለዉ ቃል ባንደበቱ ይዘወትርና ፡የአነጋገር ለዛዉ ይሆናል..ቀላልም ይሁን ከባድ ነገሮች ሲጠየቅ ወደ መፍትሄዉ ሳይሆን አልችልም የሚለዉ ሚዛን ያቃጭልበታል፡፡
የማሰብ አቅሜን ተጠቅሜ በያዝኩት ነገር ላይ ልዩነት መፍጠር እችላለሁ ማለት ካልቻልን አፋችን ቃሉን ባይጠራዉም ሁሉንም ነገር የጀመርነዉ አይቻልም እያልን ነዉ ማለት ነዉ ፡፡ በመጀመሪያ የሚቻልበትን መንገድ ለይተን እንወቅ እንጂ የምንከተለዉን መንገድ አይቻልም ብለን አንጀምር ፡፡ አይቻልም የሚሉት ቃል የሽንፈት ማረጋገጫ ማህተም ነዉ
ሰዉ ነኝ እስካልን ድረስ የማሰብ አቅማችንን አለመጠቀም ይቅርታ የሌለዉ የሒወት ከባዱ ስህተት ነዉ ፡፡ ድንቁርና የሰዉን ተፈጥሮ የማሰብ አቅም በማዳከም ላለመሆንና ላለመቻል አጋልጦ ይሰጣል፡፡
ለሁሉም ነገር የሚባክኑ ጊዜያቶች ሰከንዶች ደቂቃዎች ለዱንያ ወደ አኼራ ለመሸጋገሪያ ድልድይ ለመስራት እንቅፋቶች ናቸዉ፡፡ አሁን ዘመን ላይ ጊዜ እንደ ወራጅ ወንዝ ሰዉ ሳይጠቀምበት እየፈሰሰ ነዉ፡፡ ኸይር ለመስራት በዲነል ኢስላም ላይ ለመሳተፍ ኪታብ ለመቅራት የሁላችንም መልስ ጊዜ አጣን ጊዜ የለንም ሁኗል፡፡እኛ ያነሰን ጊዜ ትርጉም ግን ምን ይሆን??ብለን እራሳችንን ጠይቀን እናዉቃለን ???
ማንኛችንም የማንክደዉ ሀቅ አለ ..መጀመሪያ የማንሻማበትን መስመር ሳንለይ እዛም እዛም እየረገጥን -ጊዜ አጠረን- ብንል ጊዜ የምንለዉ ነገር የሰበብ ቀበቶ ብቻ ነዉ፡፡
አሁን ብለን የምንጠራዉ ወቅት ብቻ ነዉ በእጃችን ያለዉ ጊዜ..... ከቆምንበት ሳንነቃነቅ ወደ ሆላ እያልን የምንጠራዉ ጊዜ እጃችን ላይ ያገማነዉ የፋይዳህ እንቁላል መጣያ ቅርጫት ብቻ ነዉ፡፡ የገማ እንቁላል መልሶ ተፈልፍሎ ጫጬት መስጠት አይችልምና.....
ወጣትነት ጉልበት ብርታት ወኔ ሞራል ነዉ....የአአምሮህን እግር ንቀለዉና ተገትሮ የቀረዉን ራስህን ቅደመዉ.....ዛሬ በከንቱ የሚፈሱ ጊዜያቶች ነገ ለአንተ ተመልሰዉ አታገኛቸዉና....
ሂወትም የምትወሰነዉ በራሳችን የአስተሳሰብ ምርጫ እና በምትጠቀማቸዉና በምታባክናቸዉ ጊዜያቶች ላይ የተወሰኑ ናቸዉ ፡፡ ሂወት የምርጫ አይደለችም! ብትሆንማ ኑሮ ማን ችግርን ይመርጥ ነበር!? አላህ ቀድሞ የፃፈውን ነገር በፍላጎት መቀየር አንችልምና ከሚያጋጥመን የሂወት ውጣ ውረድ ጋር ራሳችንን አጣጥመን፣ ዱንያ አጭር መሆኗን አውቀን ለዛኛው ለዘላለማዊ ሂይወታችን የምንሰንቅባት ሀገር መሆኗን እና የሚያጋጥሙንን ሙሲባ በሶብር ነገ የተሻለ እንደሚሆን በአላህ ማመን እንዳለብን ያስተማረችኝ እማ ነች፡፡
እናቴ የተወለደችው ሀረር ነው፡፡ ሀረር ትወለድ እንጂ የእማ እናቷ የደሴ ልጅ ነች፡፡ ስለዚህ እማ በደም ወለየ በአፈር ደግሞ ሀረሪ ነች፡፡ እናቴ ለቤተሰቦቿ ሁለተኛ ልጅ ነች ታላቅ ወንድሟ ፈይሰል ይባላል፡፡ እናቴ ደግሞ ለይላ ትባላለች፡፡ ደስተኛ ቤተሰብ እንደነበሯት እማ ሁሌ ነግራኛለች፡፡ መተሳሰብና መከባበር የሞላበት ፍቅር የሰፈነበት ቤተሰብ ነበራት፡፡ ግን ምን ዋጋ አለው እማ ገና የ 12 አመት ልጅ እያለች እናቷ በምጥ ምክንያት ሞተችባት፣ በሰአቱ ፈይሰል የ15 አመት ልጅ ነበር፡፡ በእናቷ ሞት ምክንያት ቤተሰብ የማስተዳደር ሀላፊነት እናቴ ላይ ወደቀ፡፡ እናቴ በእናቷ ሞት ምክንያት ቅስሟ ተሰብሮ ልቧ መድማቱን አላቆመም፡፡ የእናት ናፍቆት ሲደመር ቤተሰብ ማስተዳደር ከእማ አቅም በላይ ሆነ፡፡ ሰውነቷ መመንመን ጀመረ፡፡ ይሄን የተመለከቱ የቅርብ ሰው ጎረቤቶች አባቷ ሌላ ሴት አግብቶ ልጆቹን እንድትንከባከብ መከረቱ፡፡ አቧቷም የጎረቤቶቹን ምክር ሰምቶ ልጆቹን ትንከባከብለት ዘንድ ሌላ ሚስት አገባ፡፡
ከዚህ በኃላ ግን ሂወት ይበልጥ ከብዳ ፈተነቻቸው፡፡ፈይሰል በእንጀራ እናታቸው የሚደርስባቸውን ግፍና መከራ መቻል አቅቶታል፤ አባታቸው እንደወትሮው ለነሱ መጨነቁን ቀነሰ፡፡ ይባስ ብሎ " አታናዷት የምትላችሁን ሰሙ" እያለ እነሱን መቆጣት ጀመረ፡፡ እማ ግን ችግሯን በውስጧ አፍና ይዛ ኑሮን ተያያዘችው፡፡ ከወንድሟ የምታገኘው ፍቅር ለሷ ምግብና ውሀ ሁኖ ያኖራታል፡፡ ፈይሰል ለእህቱ ችሎ የማይሆንላት ምንም ነገር የለም! እህቱን እጅግ በጣም ይወዳታል፤ አንዳቸው ለአንዳቸው እየተሳሰቡ መኖር ተያያዙ፡፡ ፋይሰል ከሱ ይልቅ እህቱ ላይ የሚደርሰው በደል እና እንግልት ያንገበግበዋል!አባታቸው ስለነሱ ማሰብ ማቆሙ ደግሞ ይበልጥ ያበሳጨዋል፡፡
እማ በጧት ወፍ ከመንጫጫቱ በፊት ነው የምትነሳው የቤቱን ስራ ስትጨርስ አርፍዳ ነው ወደ ትምህርት ቤት የምትሄደው፤ ከትምህርት ቤት ስትመለስም የማያልቀው የቤት ስራ ተከማችቶ ይጠብቃታል፡፡ የምትተኛው ከሰው ኃላ የምትነሳው ከሰው በፊት ነው፡፡ ግን አንድም ቀን አማራ አታውቅም ነበር፡፡ ይሄን እንግልቷን ማየት ያላስቻለው ፈይሰል " ቀን መቶልኝ አንችን ከዚህ ስቃይ ማውጣት ስችል እመለሳለሁ፡፡ ከማዘን ውጭ ምንም ልረዳሽ ስላልቻልኩ አዝናለሁ እህቴ ሂጃለሁ የምሄድበትን አላውቅም እና እንዳትፈልጊኝ፡፡ ያንችው ፈይሰል ነኝ" ብሎ ደብዳቤ ፅፎ አስቀምጦላት የት ገባ ሳይባል ጠፋ ፡፡
እማ ከወትሮው በበለጠ ሂወት ከበዳት፡፡ አንድ ብርታት የነበራት ወንድሟ ጥሏት ጠፋ፡፡ "የት ገብቶ ይሆን??" ብሎ የሚጨነቅለት ጠፍቶ " ጎርምሶ ጠፋ" መባሉን ስትሰማ፡፡ ብዙ የሀዘን እንባ ከአይኗ ፈሰሰ ልቧ ደጋግሞ ቆሰለ፤ ላይሽር ላያገግም ተሰበረ፡፡ የወንድሟ ትዝታ ረፍት ነሳት በስራ እያገዘ ያዝናናት ነበር፡፡ አሁን ግን ብቻዋን ቀርታለች ግን በእያንዳንዱ የስራ እንቅስቃሴ ፈይሰል ይታያታል፡፡ ትዝታው ረፍት ነስቶ አቅም አሳጣት፡፡ እናቴም ልክ እንደወንድሟ መጥፍት አሰበች፤ እናም አንድ ሀሳብ መጣላት፡፡
እማ አባቷን እንኩዋን በቅጡ ሳትሰናበተው የእናቷ ትውልድ ሀገር ወደሆነችው የወሎ መዲና ደሴ አያቶቿ ጋር ለመኖር መጣች፡፡ እማየ ደሴ ስትመጣ ለመላመድ አገሩን ለመልመድ ቀናት ወራት አልፈጀባትም..ወሎ ላይ ከየት መጣህ ሳይሆን እንኳን ሰዉ ሁነህ መጣህ ነዉ የሚባለዉና፡፡ ምን ይደረጋል ወሎ ገራገሩ እየተባለ ታሪኩን የተቀማ ህዝብ ነዉ... ትክክለኛ ታሪክ ቢሆንማ ወሎ ከኢትዮጲያ ታሪክ 70% በላይ ይዛ የቆየች ናት
በወሎ ምድር ታይተው የማይታወቁ፣ ተነግረው የማያልቁ፣ለልብ ደስታ ለአዕምሮ እረፍት የሚሰጡና የማይጠገቡ ድንቅ ድንቅ ሚስጥራዊ ክዋኔዎችና ባሕሎች ይገኛሉ።ወሎዬ ሲወድ በአፉ አይደለም፤በልቡ ነው።ፈትፍቶ እያጎረሰ፣አውልቆ እያለበሰ፣ፀጉርን በፍቅር እየዳበሰ አቀማጥሎ የሚወድ ነዉ።
ከጫፍ እስከ ጫፍ በወሎ ምድር በተንቀሳቀሱ‹አብሽር አቦ› እያለ በፍቅር የሚቀበል ደግ ሕዝብ አለ።
የቆነጃጅቱ ውበት፣ የጎበዛዝቱ ልበ ሙሉነት ወሎን የረገጠ ሁሉ ልብ ያቀልጣል።👇👇
ይህ ሁሉ መኳኳል ምን ያደርግልሻል
ወሎየ ነኝ ብትይ ስሙ ይበቃሻል፡፡
በጥብጬ ልቀባዉ የወሎን አፈር
በጥብጬ ልቀባዉ የደሴን አፈር
እኔም እንደነሱ ምን አልባት ባምር
ብለዉ የወሎን ዉበት ዘፍነዉ መስክረዋል
ወሎ ላይ ሲመጡ ወሎን ሲመለከቱ ወሎዬ ላልሆነ ወሎዬነትን ያስመኛል።
ወሎዬ በሠላም ቀን በደግነት በክፉ ቀን ደግሞ በጀግንነት ሺህ ጀግና ስለጣለ ከየትኛውም ሰው ልብ አይወጣም። ወሎዬዎች ኢትዮጵያውነትን አይናገሩትም፤ ይኖሩታል እንጂ፡፡ ወሎዬዎች ኢትዮጵያዊነትን በባሕላቸው፣በፍቅራቸው እና በጀግንነታቸው ተላብሰውታል።የወሎ ልጅ ሁኖ ኢትዮጲያን በፍትህ ያስተዳደረ ልጅ እያሱ ሚካኤል መቼም ከልብ ታሪኩ ሊጠፋ አይችልምና ፣ ከአይጠየፍ አዳራሽ ግርጌ፣ በጦሳና በአዘዋ ተራሮች ታጅባ ከደመቀችው ደሴ ከተማ ሲመጡ ዘረኝነት ትዝም አይለዎት፡ ወሎ ዘር አይቆጥርም፣ ሃይማኖትም አይለይም፣ለወሎዬ መለኪያው ሰውና ባሕሪው ብቻ ነው።መቻቻል፣ ፍቅር፣ አንድነትና አብሮነት መለያዎቹ ናቸው። በፍቅራቸው ተደሞ በወሎ ጭስ መልካም መዓዛ ታውጀዉ አመስግኖ መመለስ የሌላዉ ሀገር ወጉ ነዉ።
ወሎዬዎች የመጀመሪያ ውበታቸዉና ደግነት ሁለተኛ የዋህነት ሶስተኛ ገራገርነት አራተኛ ሰውን በሰውነቱ እንጂ በሚታይ ቁሳዊ ነገር ልዪ ቦታን የማይሰጡ ንፁህ ሰውን እንጂ በገንዘብ በእውቀት እና በዘረኝነት የማይኮፈሱ ስስት ያልፈጠረባቸዉ የተቃራኒ እምነቶችን የሚያከብሩ ውበትን ከዘራቸዉ የሚወራረስ ፍቅርን በነፍስ የምታገኘው ወሎዬዎች ጋር ነው ።
ወሎየ ስትሆን ከሙስሊሙ ጋር ቀጠሮ ስትይዝ ሶላት ሰግደህ ስትመለስ እንገናኝ ትለዋለህ፡፡
ሙስሊም እንዲሁ ቤተ ክርስትያን ተሳልመህ ስትመለስ እንገናኝ ይለሀል፡፡
ክርስትያን ጓደኛህ ቤት ስትጫወት የሶላት ሰአት ሲደርስ የዉዱእ ውሀ ከጡሀራ መስገጃ ጋር ያቀርብልሀል፡፡
ከዚህ በላይ በሰውነት መጣመር ከየት ይመጣል?? ከወሎየነት እንጂ
አያቶቿ በእርጅና ተበሳቁለዋል፡፡ ከሁለቱ ውጭ ቤት ውስጥ የሚንከባከባቸው ሰው አልነበረም፡፡ ሴት አያቷ በልጃቸው ሞት ምክንያት ብዙ ከማልቀሷ ምክንያት አይኗ ተዳክሟል፡፡ የልጃቸው የስም መጠሪያ የልጃቸው ሽታ የሆነችውን እናቴን ሲያዩ የደስታ እንባ ማንባት ጀመሩ፡፡ ልጅ ወልዶ የሞተ ሰው መቸም አይረሳም በልጅ ሰሙ ሲጠራ ይኖራል ይባላል፡፡ለዛም ነበር አያቶቿ እናቴን ሲያዩ ልጃችን አልሞተችም ያሉት፡፡ እማ ለቀዘቀዘው ቤታቸው የፍቅርን ሙቀት ለጨለመው ቤታቸው ብርሀን እና ድምቀት ሆነች፤ በአመታት በፊት ያጣችውን ፍቅር አሁን በአያቶቿ ዳግም ተመለሰላት፤ እነሱን መንከባከብ እና ማስደሰት ስራዋ አድርጋ ያዘችው፡፡ሂወታቸው በእጅጉ ተቀየረ፡፡ አያቷ አሁን እንደበፊቱ ማልቀስ አቁማለች፡፡ ወንድ አያቷም በጣም ደስተኛ ሆኗል፡፡ ግን ከእድሜው ጋር በተያያዘ የተወሰነ የመስማት ችግር አለበት፡፡ እማየም ትምህርቷን ቀጥላለች፡፡ ከትምህርት ቤት መልስ ደግሞ ወደ መርከዝ በመሄድ ቂርአት ትቀራለች፡፡ እማ ሂወቷ መስመር ይዟል የሚያስብላት የሚንከባከቧት ቤተሰብ አላት፤ ሁሌ የወንድሟ ጉዳይ ረፍት ይነሳታል እሷ ስትስቅ እሱ ሲያለቅስ ይሰማታል፡፡ እሷ ጠግባ ስትበላ እሱን ሲርበው ይታያታል፡፡" ወንድሜ የት ነህ!? የትስ ብየ ልፈልግህ? እዚህ ነኝ በለኝ ወንድሜ" እያለች ሁሌም ታስባለች፤ ግን የውሀ ሽታ ሆነና ቀረ፡፡
እማ እድሜዋ እየጨመረ ሲመጣና ራሷን መጠበቅ ስትጀምር የአደምን ልጅ ልብ አስደንጋጭ እና የልብ ቀማኛ ሆነች፡፡ እዚህ ቀረሽ የማይባልላት ሁሉን አሟልቶ የፈጠራት የጥበቡ ማሳያ ተምሳሌት እማ እንደሆነች ይመሰከርላታል፡፡ ፀባየ ሰናይ ሰናይ መሆኗ ደግሞ ከሰፈር እስከ ትምህርት ቤት እስከ መድረሳ ያሉ ሰወች በጠቅላላ ይወዷታል ያከብሯታልም፡፡ እማ ገና 18 አመት ሲሞላት ለትዳር የሚፈልጓት ወንዶች በዙና የአያቶቿን ደጅ የሚጠና ሰው ብዙ ነበር፡፡ አያቶቿ አግብታ በትዳሯ እንድትኖርና ዘር እንድታበረክትላቸው ተመኙ፡፡ እማ ግን አላማዋ ሌላ ነበር ተምራ ስራ ይዛ እነሱን መጦር ነው ህልሟ፡፡ እናም የሚቀርብላትን የትዳር ጥያቄ ወደ ጎን በመተው በትምህርቷ ፀናች፡፡ የ12ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ግን ያልጠበቀችው ነገር ድንገት ተከሰተ፡፡.....
#ክፍል ➋
ይቀጥላል.......
Join👇👇
https://www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ወሎየ ነኝ ብትይ ስሙ ይበቃሻል፡፡
በጥብጬ ልቀባዉ የወሎን አፈር
በጥብጬ ልቀባዉ የደሴን አፈር
እኔም እንደነሱ ምን አልባት ባምር
ብለዉ የወሎን ዉበት ዘፍነዉ መስክረዋል
ወሎ ላይ ሲመጡ ወሎን ሲመለከቱ ወሎዬ ላልሆነ ወሎዬነትን ያስመኛል።
ወሎዬ በሠላም ቀን በደግነት በክፉ ቀን ደግሞ በጀግንነት ሺህ ጀግና ስለጣለ ከየትኛውም ሰው ልብ አይወጣም። ወሎዬዎች ኢትዮጵያውነትን አይናገሩትም፤ ይኖሩታል እንጂ፡፡ ወሎዬዎች ኢትዮጵያዊነትን በባሕላቸው፣በፍቅራቸው እና በጀግንነታቸው ተላብሰውታል።የወሎ ልጅ ሁኖ ኢትዮጲያን በፍትህ ያስተዳደረ ልጅ እያሱ ሚካኤል መቼም ከልብ ታሪኩ ሊጠፋ አይችልምና ፣ ከአይጠየፍ አዳራሽ ግርጌ፣ በጦሳና በአዘዋ ተራሮች ታጅባ ከደመቀችው ደሴ ከተማ ሲመጡ ዘረኝነት ትዝም አይለዎት፡ ወሎ ዘር አይቆጥርም፣ ሃይማኖትም አይለይም፣ለወሎዬ መለኪያው ሰውና ባሕሪው ብቻ ነው።መቻቻል፣ ፍቅር፣ አንድነትና አብሮነት መለያዎቹ ናቸው። በፍቅራቸው ተደሞ በወሎ ጭስ መልካም መዓዛ ታውጀዉ አመስግኖ መመለስ የሌላዉ ሀገር ወጉ ነዉ።
ወሎዬዎች የመጀመሪያ ውበታቸዉና ደግነት ሁለተኛ የዋህነት ሶስተኛ ገራገርነት አራተኛ ሰውን በሰውነቱ እንጂ በሚታይ ቁሳዊ ነገር ልዪ ቦታን የማይሰጡ ንፁህ ሰውን እንጂ በገንዘብ በእውቀት እና በዘረኝነት የማይኮፈሱ ስስት ያልፈጠረባቸዉ የተቃራኒ እምነቶችን የሚያከብሩ ውበትን ከዘራቸዉ የሚወራረስ ፍቅርን በነፍስ የምታገኘው ወሎዬዎች ጋር ነው ።
ወሎየ ስትሆን ከሙስሊሙ ጋር ቀጠሮ ስትይዝ ሶላት ሰግደህ ስትመለስ እንገናኝ ትለዋለህ፡፡
ሙስሊም እንዲሁ ቤተ ክርስትያን ተሳልመህ ስትመለስ እንገናኝ ይለሀል፡፡
ክርስትያን ጓደኛህ ቤት ስትጫወት የሶላት ሰአት ሲደርስ የዉዱእ ውሀ ከጡሀራ መስገጃ ጋር ያቀርብልሀል፡፡
ከዚህ በላይ በሰውነት መጣመር ከየት ይመጣል?? ከወሎየነት እንጂ
አያቶቿ በእርጅና ተበሳቁለዋል፡፡ ከሁለቱ ውጭ ቤት ውስጥ የሚንከባከባቸው ሰው አልነበረም፡፡ ሴት አያቷ በልጃቸው ሞት ምክንያት ብዙ ከማልቀሷ ምክንያት አይኗ ተዳክሟል፡፡ የልጃቸው የስም መጠሪያ የልጃቸው ሽታ የሆነችውን እናቴን ሲያዩ የደስታ እንባ ማንባት ጀመሩ፡፡ ልጅ ወልዶ የሞተ ሰው መቸም አይረሳም በልጅ ሰሙ ሲጠራ ይኖራል ይባላል፡፡ለዛም ነበር አያቶቿ እናቴን ሲያዩ ልጃችን አልሞተችም ያሉት፡፡ እማ ለቀዘቀዘው ቤታቸው የፍቅርን ሙቀት ለጨለመው ቤታቸው ብርሀን እና ድምቀት ሆነች፤ በአመታት በፊት ያጣችውን ፍቅር አሁን በአያቶቿ ዳግም ተመለሰላት፤ እነሱን መንከባከብ እና ማስደሰት ስራዋ አድርጋ ያዘችው፡፡ሂወታቸው በእጅጉ ተቀየረ፡፡ አያቷ አሁን እንደበፊቱ ማልቀስ አቁማለች፡፡ ወንድ አያቷም በጣም ደስተኛ ሆኗል፡፡ ግን ከእድሜው ጋር በተያያዘ የተወሰነ የመስማት ችግር አለበት፡፡ እማየም ትምህርቷን ቀጥላለች፡፡ ከትምህርት ቤት መልስ ደግሞ ወደ መርከዝ በመሄድ ቂርአት ትቀራለች፡፡ እማ ሂወቷ መስመር ይዟል የሚያስብላት የሚንከባከቧት ቤተሰብ አላት፤ ሁሌ የወንድሟ ጉዳይ ረፍት ይነሳታል እሷ ስትስቅ እሱ ሲያለቅስ ይሰማታል፡፡ እሷ ጠግባ ስትበላ እሱን ሲርበው ይታያታል፡፡" ወንድሜ የት ነህ!? የትስ ብየ ልፈልግህ? እዚህ ነኝ በለኝ ወንድሜ" እያለች ሁሌም ታስባለች፤ ግን የውሀ ሽታ ሆነና ቀረ፡፡
እማ እድሜዋ እየጨመረ ሲመጣና ራሷን መጠበቅ ስትጀምር የአደምን ልጅ ልብ አስደንጋጭ እና የልብ ቀማኛ ሆነች፡፡ እዚህ ቀረሽ የማይባልላት ሁሉን አሟልቶ የፈጠራት የጥበቡ ማሳያ ተምሳሌት እማ እንደሆነች ይመሰከርላታል፡፡ ፀባየ ሰናይ ሰናይ መሆኗ ደግሞ ከሰፈር እስከ ትምህርት ቤት እስከ መድረሳ ያሉ ሰወች በጠቅላላ ይወዷታል ያከብሯታልም፡፡ እማ ገና 18 አመት ሲሞላት ለትዳር የሚፈልጓት ወንዶች በዙና የአያቶቿን ደጅ የሚጠና ሰው ብዙ ነበር፡፡ አያቶቿ አግብታ በትዳሯ እንድትኖርና ዘር እንድታበረክትላቸው ተመኙ፡፡ እማ ግን አላማዋ ሌላ ነበር ተምራ ስራ ይዛ እነሱን መጦር ነው ህልሟ፡፡ እናም የሚቀርብላትን የትዳር ጥያቄ ወደ ጎን በመተው በትምህርቷ ፀናች፡፡ የ12ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ግን ያልጠበቀችው ነገር ድንገት ተከሰተ፡፡.....
#ክፍል ➋
ይቀጥላል.......
Join👇👇
https://www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
📖 #የመራም_ማስታወሻ
ክፍል ~ ➋
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
የ12ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ግን ያልጠበቀችው ነገር ድንገት ተከሰተ፡፡......
ወንድ አያቷ እርጅናን ለመከላከል ያህል ሁሌም የእግር ጉዞ የማድረግ ልምድ አለው፡፡ ቤታቸው አራዳ ቢሆንም በተለያየ ጊዜና ሰአት የተለያዩ ሰፈሮችን ያካልላል፡፡ እማ ቤት መዋሉ እሱን እንደሚያዳክመው ሰለምታስብ አትሂድ አትንቀሳቀስ ብላ አትከለክለውም ግን ጆሮው የመስማት ችግር ስላለበት መኪና እንዳይገጨው ትፈራ ነበር፡፡ የፈራችውም አልቀረም፡፡የፒያሳን አስፓልት አቆርጦ በላይኛው መስመር የዳውዶን መንገድ ይዞ በሚወስደው መንገድ ተጉዞ በአገር ግዛት ቁልቁል ወርዶ ወደ ሸል የሚያደርሰውን መንገድ ይዞ ወደ ቤቱ ለመመለስ ያሰበው አባቷ ሲከንፍ ከወልዲያ የሚመጣ መኪና ገጨው፡፡
አሁንም በድጋሚ ሂወት አሳማሚ የሆነውን ቅጣት አያቷን በሞት በመንጠቅ ቀጣቻት፡፡ መሪር ሀዘን ጥልቅ የሆነ የልብ ስብራት አያቷን ማስደሰት ባልቻለችበት ሁኔታ ሞት መጥቶ ቀደማት፡፡ ልቧ ደጋግሞ ቢደማም የሀዘን ድር ልቧ ላይ ቢያደራባትም ..እሷ በርትታ ሴት አያቷን ማበርታት እንዳለባት አስባ በአያቷ ተፅናናች፡፡
እማ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን ለመፈተንና በጥሩ ውጤት ለማለፍ ግብግብ ይዛለች፡፡ ሆጤ ትምህርት ቤት ተማሪወቿን ለማብቃት ላይብረሪዋን ክፍት አድርጋለች፡፡ ከዛም ባሻገር ከመማሪያ ክፍሎቹ መጨረሻ በጀርባ የሚገኘው ጫካ ፍፁም ሰላምና ፀጥታ የሰፈነበት በመሆኑም ከዛም ባሻገር በቅርብ ርቀት የሚገኘዉ ቦርከና ወንዝ ወደ ገረቦት ሀገር ኮምቦልቻ ጉዞዉን ሲያደርግ በሚያሰማዉ ድምፅ እየመሰጡ ጫካው በተፈታኝ ተማሪወች ይሞላል፡፡
እናቴም ቀንም ለሊት ለፈተናዉ በመዘጋጀት ፈተናዉ ላይ ተቀምጣ ተፈነች እኔ ስበቡን አድርሻለሁ ቀሪዉ የፈጣሪ ነዉ ብላ አላህ ዉጤቷን ጥሩ እንዲያደርግላት ተማፀነች፡፡ እማ ብሄራዊ ፈተና እንደጨረሰች ክረምቱን ሰፈር ለሚገኙ ተማሪዎች ማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት እና የተለያዩ ኪታቦችን በመቅራት አሳለፈች፡፡
ዉጤት መጣ እማ ማትሪክን ሰቃይ ተማሪዎች ከሚባሉት ተርታ ተሰልፋ ጥሩ ዉጤት አመጣች፡፡ በጥሩ ውጤት አልፋ ዩኒቨርሲቲ የመግባት አቅሙ ቢኖራትም አያቷን ብቻቸውን ትታ መሄድ አልፈለገችም፡፡ አያቷም እንድትለያት አልፈለገችም፡፡ እማ ካለ አያቷ አያቷ ደግሞ ካለ እማ ማንም የላቸውም፡፡ አንዳቸው በአንዳቸው የፍቅር ድጋፍ ይቆማሉ፡፡ የአንዳቸው ድክመት ለሌላው ውድቀት ይሆናል፤ ስለዚህ እንዳይወድቁ አለመለያየት መፍትሄ ነው ተደጋግፎ መቆም፡፡ ለዛም ነው እማ ዩኒቨርስቲ መሄድን ትታ ለአያቷ ቅርብ ሁና ደሴ በሚገኘዉ በወይዘሮ ስህን ኮሌጅ የአካውንቲንግ ትምህርቷን የጀመረችው፡፡ እማ አያቷንም እየካደመች ትምህርቷንም ቂርአቷንም ሰአቷን በመከፍፈል ትጠቀምበታለች፡፡ የኮሌጅ ትምህርቷን በከፍተኛ ውጤት ተመረቀች፡፡ ስራ ለማግኘት ምንም ያህል ጊዜ አልፈጀባትም፡፡ የኢንዱስትሪ መንደር ወደ ሆነችም የደሴ ቅርብ ጎረቤት ሀገር ወደሆነችዉ ኮምቦልቻ ጎራ አለች፡፡
ኮምቦልቻ ከደሴ 21ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ የኮምቦልቻ የድሮ ስሟ ቦርቸሌ ይባል ነበር፡፡ በጣሊያን ጊዜ አንቻሮ ላይ ሆነው ቁልቁል ኮምቦልቻን ሲመለከቱ ያኔ ገና ስልጣኔ ባልነበረበት ወቅት ኮምቦልቻ ላይ መብራት ይታይ ነበር፡፡ ይሄን የተመለከቱ ጣሊያኖች የሁለት የጣሊያን ቃል ጥምረት ስያሜን አገኘች፡፡ " ኮምቦ " " ሎችያ" ብለው ሰየሟት " ኮምቦ" ማለት መንደር ማለት ሲሆን "ሎችያ" ደግሞ መብራት ማለት ነው፡፡ በአንድ ላይ ሲነበብ "የመብራት መንደር" ማለት ነው ይሄ የሚያሳየው ኮምቦልቻ በስልጣኔ ቀደምት መሆኗን ታሪክ ይናገራል፡፡ ኮምቦልቻ በውስጧ ኮስፒ ቆርቆሮ ፍብሪካ፣ ቆዳ ፍብሪካ፣ ስጋ ፍብሪካ፣ሁለት ጨርቃ ጨርቅ ፍብሪካ፣ 2 ከረጢት ፍብሪካ፣ ብረታ ብረት ፍብሪካ፣ ቆርኪ ፍብሪካ እነዚህን ሁሉ አምራች ድርጅት እና ከአገልግሎት ሰጭ ደግሞ ጥቁር አባይ መንገድ ትራንስፖርት፣ደረቅ ወደብ፣ ጉምሩክ፣ አ.ው.ስ.ኮ.ዶ፣ አውራ ጎዳና ይገኘበታል፡: እነዚህን ሁሉ ድርጅት አቅፏ በመያዟ የኢንደስትሪ መንደር የሚለውን ስያሜ አገኘች፡፡ የኢንደስትሪ መንደር ከመሆኗ ጋር ተያይዞ የብዙ ሀገር ተወላጆችና የብሄር ብሄረሰብ ስብስብ መኖሪያ የሆነችው ወሎ ኮምቦልቻ ህዝቦቿ በፍቅር ተቻችለውና ተከባብረው የሚኖሩባት ሀገር ፍፁም ዘረኝነትን የማታንፀባርቀው የሁሉ መጠጊያ የሆነች ውብ ሀገር ናት፡፡
ማንም ለሀገሩ እንግዳ የሆነ ሰው ባይተዋርነት ሳይሰማው ሀገሩን ተላምዶ በፍቅር እጅ ይሰጣል፡፡ ከዛ በኃላ የትም ቦታ ቢሄድ ኮምቦልቻን ላይረሳ በደማቁ ፅፎ በልቡ ያኖራታል፡፡ እማየም ወደ ዚች ውብ ሀገር የመምጣቷ ሰበብ ይሄው ነው፡፡ እማ አውራ ጎዳና ውስጥ በኦዲተርነት ተቀጠረች፡፡ ከአያቷ ጋር ደስተኛ ሁና መኖር ጀመረች፡፡ አያቷ የልጇ ልጅ ለቁም ነገር በቅታ ማየቷ ደስታዋን አሻቀበው፡፡ እማ ስታልመው የነበረው ነገር አሁን ተሳክቶላት አያቷን እያስደሰተቻት ነበር፡፡
መቼም ዱንያ ነዉ የፈተናዉ አዳራሽ በየቦታዉ ነዉ.... እማ ስራ በጀመረች በሶስተኛ ወሯ ያላሰበችው ነገር ከፊት ለፊቷ ተጋረጠባት፡፡.....
እማን ምን ገጥሟት ይሆን???
#ክፍል ➌ ይቀጥላል
Join👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ክፍል ~ ➋
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
የ12ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ግን ያልጠበቀችው ነገር ድንገት ተከሰተ፡፡......
ወንድ አያቷ እርጅናን ለመከላከል ያህል ሁሌም የእግር ጉዞ የማድረግ ልምድ አለው፡፡ ቤታቸው አራዳ ቢሆንም በተለያየ ጊዜና ሰአት የተለያዩ ሰፈሮችን ያካልላል፡፡ እማ ቤት መዋሉ እሱን እንደሚያዳክመው ሰለምታስብ አትሂድ አትንቀሳቀስ ብላ አትከለክለውም ግን ጆሮው የመስማት ችግር ስላለበት መኪና እንዳይገጨው ትፈራ ነበር፡፡ የፈራችውም አልቀረም፡፡የፒያሳን አስፓልት አቆርጦ በላይኛው መስመር የዳውዶን መንገድ ይዞ በሚወስደው መንገድ ተጉዞ በአገር ግዛት ቁልቁል ወርዶ ወደ ሸል የሚያደርሰውን መንገድ ይዞ ወደ ቤቱ ለመመለስ ያሰበው አባቷ ሲከንፍ ከወልዲያ የሚመጣ መኪና ገጨው፡፡
አሁንም በድጋሚ ሂወት አሳማሚ የሆነውን ቅጣት አያቷን በሞት በመንጠቅ ቀጣቻት፡፡ መሪር ሀዘን ጥልቅ የሆነ የልብ ስብራት አያቷን ማስደሰት ባልቻለችበት ሁኔታ ሞት መጥቶ ቀደማት፡፡ ልቧ ደጋግሞ ቢደማም የሀዘን ድር ልቧ ላይ ቢያደራባትም ..እሷ በርትታ ሴት አያቷን ማበርታት እንዳለባት አስባ በአያቷ ተፅናናች፡፡
እማ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን ለመፈተንና በጥሩ ውጤት ለማለፍ ግብግብ ይዛለች፡፡ ሆጤ ትምህርት ቤት ተማሪወቿን ለማብቃት ላይብረሪዋን ክፍት አድርጋለች፡፡ ከዛም ባሻገር ከመማሪያ ክፍሎቹ መጨረሻ በጀርባ የሚገኘው ጫካ ፍፁም ሰላምና ፀጥታ የሰፈነበት በመሆኑም ከዛም ባሻገር በቅርብ ርቀት የሚገኘዉ ቦርከና ወንዝ ወደ ገረቦት ሀገር ኮምቦልቻ ጉዞዉን ሲያደርግ በሚያሰማዉ ድምፅ እየመሰጡ ጫካው በተፈታኝ ተማሪወች ይሞላል፡፡
እናቴም ቀንም ለሊት ለፈተናዉ በመዘጋጀት ፈተናዉ ላይ ተቀምጣ ተፈነች እኔ ስበቡን አድርሻለሁ ቀሪዉ የፈጣሪ ነዉ ብላ አላህ ዉጤቷን ጥሩ እንዲያደርግላት ተማፀነች፡፡ እማ ብሄራዊ ፈተና እንደጨረሰች ክረምቱን ሰፈር ለሚገኙ ተማሪዎች ማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት እና የተለያዩ ኪታቦችን በመቅራት አሳለፈች፡፡
ዉጤት መጣ እማ ማትሪክን ሰቃይ ተማሪዎች ከሚባሉት ተርታ ተሰልፋ ጥሩ ዉጤት አመጣች፡፡ በጥሩ ውጤት አልፋ ዩኒቨርሲቲ የመግባት አቅሙ ቢኖራትም አያቷን ብቻቸውን ትታ መሄድ አልፈለገችም፡፡ አያቷም እንድትለያት አልፈለገችም፡፡ እማ ካለ አያቷ አያቷ ደግሞ ካለ እማ ማንም የላቸውም፡፡ አንዳቸው በአንዳቸው የፍቅር ድጋፍ ይቆማሉ፡፡ የአንዳቸው ድክመት ለሌላው ውድቀት ይሆናል፤ ስለዚህ እንዳይወድቁ አለመለያየት መፍትሄ ነው ተደጋግፎ መቆም፡፡ ለዛም ነው እማ ዩኒቨርስቲ መሄድን ትታ ለአያቷ ቅርብ ሁና ደሴ በሚገኘዉ በወይዘሮ ስህን ኮሌጅ የአካውንቲንግ ትምህርቷን የጀመረችው፡፡ እማ አያቷንም እየካደመች ትምህርቷንም ቂርአቷንም ሰአቷን በመከፍፈል ትጠቀምበታለች፡፡ የኮሌጅ ትምህርቷን በከፍተኛ ውጤት ተመረቀች፡፡ ስራ ለማግኘት ምንም ያህል ጊዜ አልፈጀባትም፡፡ የኢንዱስትሪ መንደር ወደ ሆነችም የደሴ ቅርብ ጎረቤት ሀገር ወደሆነችዉ ኮምቦልቻ ጎራ አለች፡፡
ኮምቦልቻ ከደሴ 21ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ የኮምቦልቻ የድሮ ስሟ ቦርቸሌ ይባል ነበር፡፡ በጣሊያን ጊዜ አንቻሮ ላይ ሆነው ቁልቁል ኮምቦልቻን ሲመለከቱ ያኔ ገና ስልጣኔ ባልነበረበት ወቅት ኮምቦልቻ ላይ መብራት ይታይ ነበር፡፡ ይሄን የተመለከቱ ጣሊያኖች የሁለት የጣሊያን ቃል ጥምረት ስያሜን አገኘች፡፡ " ኮምቦ " " ሎችያ" ብለው ሰየሟት " ኮምቦ" ማለት መንደር ማለት ሲሆን "ሎችያ" ደግሞ መብራት ማለት ነው፡፡ በአንድ ላይ ሲነበብ "የመብራት መንደር" ማለት ነው ይሄ የሚያሳየው ኮምቦልቻ በስልጣኔ ቀደምት መሆኗን ታሪክ ይናገራል፡፡ ኮምቦልቻ በውስጧ ኮስፒ ቆርቆሮ ፍብሪካ፣ ቆዳ ፍብሪካ፣ ስጋ ፍብሪካ፣ሁለት ጨርቃ ጨርቅ ፍብሪካ፣ 2 ከረጢት ፍብሪካ፣ ብረታ ብረት ፍብሪካ፣ ቆርኪ ፍብሪካ እነዚህን ሁሉ አምራች ድርጅት እና ከአገልግሎት ሰጭ ደግሞ ጥቁር አባይ መንገድ ትራንስፖርት፣ደረቅ ወደብ፣ ጉምሩክ፣ አ.ው.ስ.ኮ.ዶ፣ አውራ ጎዳና ይገኘበታል፡: እነዚህን ሁሉ ድርጅት አቅፏ በመያዟ የኢንደስትሪ መንደር የሚለውን ስያሜ አገኘች፡፡ የኢንደስትሪ መንደር ከመሆኗ ጋር ተያይዞ የብዙ ሀገር ተወላጆችና የብሄር ብሄረሰብ ስብስብ መኖሪያ የሆነችው ወሎ ኮምቦልቻ ህዝቦቿ በፍቅር ተቻችለውና ተከባብረው የሚኖሩባት ሀገር ፍፁም ዘረኝነትን የማታንፀባርቀው የሁሉ መጠጊያ የሆነች ውብ ሀገር ናት፡፡
ማንም ለሀገሩ እንግዳ የሆነ ሰው ባይተዋርነት ሳይሰማው ሀገሩን ተላምዶ በፍቅር እጅ ይሰጣል፡፡ ከዛ በኃላ የትም ቦታ ቢሄድ ኮምቦልቻን ላይረሳ በደማቁ ፅፎ በልቡ ያኖራታል፡፡ እማየም ወደ ዚች ውብ ሀገር የመምጣቷ ሰበብ ይሄው ነው፡፡ እማ አውራ ጎዳና ውስጥ በኦዲተርነት ተቀጠረች፡፡ ከአያቷ ጋር ደስተኛ ሁና መኖር ጀመረች፡፡ አያቷ የልጇ ልጅ ለቁም ነገር በቅታ ማየቷ ደስታዋን አሻቀበው፡፡ እማ ስታልመው የነበረው ነገር አሁን ተሳክቶላት አያቷን እያስደሰተቻት ነበር፡፡
መቼም ዱንያ ነዉ የፈተናዉ አዳራሽ በየቦታዉ ነዉ.... እማ ስራ በጀመረች በሶስተኛ ወሯ ያላሰበችው ነገር ከፊት ለፊቷ ተጋረጠባት፡፡.....
እማን ምን ገጥሟት ይሆን???
#ክፍል ➌ ይቀጥላል
Join👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
📖 #የመራም_ማስታወሻ
ክፍል ~ ➌
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
እማ ስራ በጀመረች በሶስተኛ ወሯ ያላሰበችው ነገር ከፊት ለፊቷ ተጋረጠባት፡፡
እማ ከአያቷ ጋር ቁርስ በልታ ወደ ስራ ለመሄድ ስትዘጋጅ አያቷ አስሟ ተነሳባትና አፈናት፡፡ አስም እንዳለባት ብታውቅም ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ ከመጡ በኃላ ግን አሟት አያውቅም ነበር፡፡ እማ በድንጋጤ ደርቃ ቀረች አይኗ እያየ ሞት መቶ አያቷንም ወሰደባት፡፡ ሰማይ እላይዋ ላይ የተደፍባት መሰላት፡፡ የእማ ድርብርብ ሀዘን በቅደም ተከተል እየመጣ ጠነከርኩ ስትል ጥንካሬዋን የሚፈታተን ሙሲባ እግር በእግር ይከተላት ይዟል፡፡
ሂወት እጅጉን ከበዳት... በብቸኝነት ለመኖር ተገደደች፤ ሰው እንዳትቀርብ የኔ የምትላቸውን ሰወች የሞት ጥላ በላይዋ እያንዣበበ የሚነጥቃት እሰኪመስላት ድረስ ሰው መቅረብ አስፈራት፡፡ እማ በብቸኝነቷ ታዋቂ ሆነች ..የአንጀቷን የምትነግረዉ የሀሳብ ማዕበሏን የሚገድብ የሴት ጓደኛ እንኳ ምንም የላትም ብቸኝነት ጌጤ ነዉ ብላ እራሷን ያሳመነችዉ ይመስለኛል.....ወደ ስራ ስትሄድም ሆነ ስትመጣ ብቻዋን ነዉ... ከስራ ባልደረቦቿ ጋርም ከሰላምታ በዘለለ የጠበቀ ግንኙነት አልነበራትም፡፡
ይሄን ብቸኝነቷን የታዘበው ዩሱፍ ሊቀርባት ወሰነ፡፡ ዩሱፍ እማ የመሰራበት መስሪያ ቤት በሹፍርና ሙያ ነው የተቀጠረው፡፡ የድርጅቱን ሰርቪስ መኪና ስለሚይዝ የሁሉንም ሰራተኛ መውረጃ ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ ዩሱፍ በባህሪው ሰው አክባሪ የተቸገረን መርዳት የሚወድ አይነት ሰው ነው፡፡ ከጥበቃ እስከ ስራ አስኪያጅ ድረስ ተወዳጅነትን ያተረፈ ምስጉን በጣም ጥሩ ሰው ነው፡፡ ሰወች ሁሉ በመልካም ያነሱታል ተጫዋችና ቀልደኛ ነው፡፡ ዩሱፍ ሁሌም እማን ይከታተላታል የምትወርድበትን ቦታ ስለማያውቅ ሰፈሯንም አወቀ በስራ ሰአት አልፎ አልፎ ቢሮ እየሄደ ያወራታል፡፡ የሻይ ሰአት ቢኖራቸውም እማ ያን ሰአት አትጠቀምበትም በአንድፊቱ ለምሳ ነው የምትወጣው፡፡ አሁን ግን የሱፍ በተለያየ ዘዴ እየፈጠረ ይዟት ይወጣል፡፡ ቅርርባቸው እየጠነከረ ሲመጣ እማ ያሳለፈችዉ ብቸኝነት ስለሆነ እማ የመጀመሪያ ያወቀችዉ ሰዉ ስለሆነ ለየሱፍ የልቧን አንድ ክፍል ለእሱ የሰጠችዉ ይመስል የሱፍን ሳታወራ ስቀር ይናፍቃት ጀመር...የሱፍም እነደዚሁ እማን ካላወራት ትናፍቀዉ ጀመረ.... ሁለቱም የመሀባዉ ስፍራ ተገጣጠመና ይነፋፈቁ ጀመር፡፡
ዩሱፍ ቀድሞ እማን የቀረባት ለትዳር አስቧት መሆኑን አይክድም፤ ኡሚ ስትቀርበው ለመልካምነቱ እጅ ሰጠች እሷም አፈቀረችው፡፡ እናም ይሄን ግንኙነት ወደሌላ ሳይሄድ ከትዳር በፊት ከአላህ ድንበር ዉጭ ሳያልፉ ፈጣሪ የከለከለዉን ተከልክለዉ በመቀራረብ ብዛት መሳሳት መኖሩን ሳላወቁ ይሄን ያማረ ፍቅር ወደ ትዳር ቀይረው በፍቅር ደስተኛ ሁነው አንድ ጎጆ ቀልሰዉ አብረዉ መኖር ጀመሩ፡፡
ዩሱፍ ማን ነዉ? ብላችሁ እያሰባችሁ መሰለኝ...ዩሱፍ ማለት የኔ አባቴ ነው፡፡ አባቢ ብየ እጠራዋለሁ በጣም መልከመልካም ጥሩ የሚያስብ በሰፈር በስራ ቦታ በጥሩነቱ የተመሰከረለት ነዉ አባቢ ..... ተጋብተው መኖር ከጀመሩ 6 ወራትን እንዳስቆጠሩ እኔ ተፀነስኩ፡፡
እማ ዘመድ ስለሌላት ብዙ ልጅ ወልዳ ዘር እንዲበዛላት ትፈልጋለች የሁሌም ዱአዋ አላህዋ ዘር የለኝም ዘሬን አብዛልኝ ነዉ ፡፡ አባቢ ኡሚ በማርገዟ ምክንያት ደስታዎ ወደር አልነበረውም መሬት አይንካሽ ማለት ነው የቀረው በጣም ይንከባከባታል፡፡ ኡሚም ትቀብጥበታለች የአባቢና የኡሚ ፍቅራቸው ጎረቤትን ያስቀናል፡፡ እማ ምንም የኔ የምትለው ዘመድ አልነበራትም እኔን ስትወልድ ማን እንደሚያርሳት ስታስብ ይጨንቃት ነበር፡፡
አሁን ግን ጎረቤቶቿ ጋር ስለተቀራረበች እና ማህበራዊ ኑሮ የሚችሉ ስለሆነ አይዞሽ አለንልሽ በየተራ እናርስሻለን ብለው አበሸሯት፡፡ እናትና አባቴ የሚኖሩት የመንግስት ቤት ተከራይተው ነው፡፡ ሁለት ክፍል ቤት ሰርቪስ እና የጋራ ውሀ እና የጋራ መፀዳጃ ያለው የመንግስት ቤት ነዉ ፡፡
መቼም እርግዝና ላይ ሴቶች የሚያምራቸዉ ነገር አለ...እናም አንድ ቀን እማ የበቆሎ ቂጣ አማረኝ አለችና ጎረቤቷ አሚናየ የሚባሉ አሮጊት አሉ መሀን ናቸው የቀን ስራ እየሰሩ ሂወትን ይገፋሉ፡፡ ለአላህ ብሎ የነየተ ሸህ ይማም በነፃ ሰርቪስ ውስጥ እዲኖሩ ፈቅዶላቸው ነው የሚኖሩት፡፡ ኡሚ በሆዷ ያሰበችዉ የበቆሎ ዱቄት ማግኘትን እንጂ በሆዷ መጥፎ ነገር አስባ አይደለም እናም አሚናየ ቤት ሂዳ
......የጤፍ ዱቄት በበቆሎ ቀይሩኝ ስትላቸው በጣም ተቆጡ በድህነታቸው እየቀለደችባቸው መሰላቸውና" ከመቸ ጀምሮ ነው ዩሱፍ በቆሎ የሚበላው?? ምነው የኔ በቆሎ መብላት ላንች ደነቀሽ??" አሏት፡፡ እንደዚህ ሲቆጡ ስታይ ኡሚ ደነገጠችና" እሽ ይቅርታ" ብላ ወደ ቤቷ ተመለሰች፡፡ እሳቸው ግን ተናደው ስለነበር " እንዴት በድህነቴ ትቀልዳለች??" ብለው ለጎረቤት ሲነግሩ " አረ እርጉዝ ናት አምሯት ይሆናል" ብለው ነገሯቸው፡፡
እሳቸውም ምጣድ ሙሉ ቂጣ ጋግረው " ልጄ ይቅር በይኝ ሳላውቅ አስደነገጥኩሽ" ብለው ቂጣውን ሰጧት፡፡ ከሰጧት ቡሀላ እማማ አሚናት አዉፍ በይኝ ሲሏት
...አረ እማማ እኔ ቂም አልያዝኩም አለቻቸዉ፡፡ ከዛ ጊዜ በኃላ ግንኙነታቸው የእናትና ልጅ ሆነ "የሚያምርሽን ንገሪኝ እንዳትደብቂኝ እቀየምሻለሁ" ይሏታል፡፡ እማም እንደ እናቷ ነበር የምታያቸው የሚያምራትን ደስ ያላትን ምንም ሳትፈራ እንደ እናት ትጠይቃቸዋለች
....አሚናየም እሺ እያሉ በደስታ እያረጉላት እንደ ልጅ ይንከባከቧታል
መቼም ጊዜዉ ደረሰና አልሀምዱሊላህ ወደዚህ ምድር ተቀላቀልኩ....እኔ ስወለድ ኡሚ "ኒእማ" ብላ ስም አወጣችልኝ፡፡ አባቢ ደግሞ ትርጉሙ ምን እንደሆነ ባላውቅም "መራም" ብሎ ስም አወጣልኝ፡፡ እናም ስሜ "መራም" ሆኖ ፀደቀ፡፡
እኔ ከተወለድኩ በኃላ እኔን የሚንከባከበኝ ስላልነበረ እማ ስራዋን ለማቆም ተገደደች፡፡ ለኔ ስትል ስራዋን ትታ ከስራዋ ሁሉ በላጭ እኔን አድርጋ መረጠች፡፡ አባቢ እኔን ተንከባክባ ለማሳደግ ስትል ስራ በማቆሟ በጣም ተደሰተ፡፡ ቤት ሲገባ ሚስቱና ልጁ ቤቱን በፍቅር አሙቀው ይጠብቁታል፡፡ አባቢ ከስራ ወደ ቤቱ እስኪመለስ በጣም እንናፍቀዋለን፡፡ ከስራ እንደወጣ ቀጥታ ወደ ቤት መጥቶ ያጫውተናል ሽር ሽር ይወስደናል፡፡ ቤታችን በፍቅር የተሞላና ደስተኛ ቤተሰቦች ሆነን መኖር ጀመርን፡፡
እማ ስራ ትታ ቤት መዋል ስለጀመረች በአንድ ልጅ መድከሜ ካልቀረ ብላ ሁለተኛ አረገዘች፡፡ እኔም አመት ሞልቶኝ ቁሜ ለመሄድ በአቅሜ መፍጨርጨር ጀምሬያለሁ፡፡ ለማዳ በመሆኔ የያዘ ቢይዘኝ ያቀፈ ቢያቅፈኝ ለቅሶ አላውቅም፡፡ በዚህ ባህሪየ ሁሉም ጎረቤቶቻችን ይወዱኛል፡፡ እንዳገኘ አንጠልጥለውኝ ይዞራሉ፡፡ከዛ ሁሉ ሰው ግን አሚናየን በጣም እወዳቸዋለሁ፡፡ ገና በልጅ አንደበቴ እየተኮላተፍኩ አሚናየ ብለው ሲጠሩዋቸው እኔም " እማማዬ" ብየ ጠራኃቸው ከዛ ጊዜ ጀምሮ ሁሉም ሰው እማማዬ ብሎ መጥራት ጀመረ፡፡ እሳቸውም በጣም ነው የሚወዱኝ ከሳቸው ቤት ምግብ ውጭ ሌላ አልበላም ብየ ሳስቸግራት ኡሚ በሳቸው ምግብ እየሰራች በሳቸው ሰሀን አድርጋ እማማየ ቤት ታስቀምጥልኝ ነበር፡፡
እኔም የእማማዬ ምግብ እየመሰለኝ ግጥም አድርጌ እበላለሁ፡፡እማማዬ ወደ ቤታቸው እስኪመጡ ድረስ በርበር እያየሁ እጠብቃለሁ፡፡ ከመጡ በኃላ ግን ኡሚን ትቻት እሳቸው ጋር ልጫወት እሄዳለሁ፡፡ኡሚ" ደክሟቸዋል ነይ ከኔ ጋር ተጫወች" ብትለኝም አልሰማትም፡፡ እማማዬም ሲመጡ እኔን ካላዩ ቤታቸው ሳይገቡ ወደኛ ቤት መተው ደህንነቴን ያረጋግጣሉ፡፡👇👇
ክፍል ~ ➌
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
እማ ስራ በጀመረች በሶስተኛ ወሯ ያላሰበችው ነገር ከፊት ለፊቷ ተጋረጠባት፡፡
እማ ከአያቷ ጋር ቁርስ በልታ ወደ ስራ ለመሄድ ስትዘጋጅ አያቷ አስሟ ተነሳባትና አፈናት፡፡ አስም እንዳለባት ብታውቅም ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ ከመጡ በኃላ ግን አሟት አያውቅም ነበር፡፡ እማ በድንጋጤ ደርቃ ቀረች አይኗ እያየ ሞት መቶ አያቷንም ወሰደባት፡፡ ሰማይ እላይዋ ላይ የተደፍባት መሰላት፡፡ የእማ ድርብርብ ሀዘን በቅደም ተከተል እየመጣ ጠነከርኩ ስትል ጥንካሬዋን የሚፈታተን ሙሲባ እግር በእግር ይከተላት ይዟል፡፡
ሂወት እጅጉን ከበዳት... በብቸኝነት ለመኖር ተገደደች፤ ሰው እንዳትቀርብ የኔ የምትላቸውን ሰወች የሞት ጥላ በላይዋ እያንዣበበ የሚነጥቃት እሰኪመስላት ድረስ ሰው መቅረብ አስፈራት፡፡ እማ በብቸኝነቷ ታዋቂ ሆነች ..የአንጀቷን የምትነግረዉ የሀሳብ ማዕበሏን የሚገድብ የሴት ጓደኛ እንኳ ምንም የላትም ብቸኝነት ጌጤ ነዉ ብላ እራሷን ያሳመነችዉ ይመስለኛል.....ወደ ስራ ስትሄድም ሆነ ስትመጣ ብቻዋን ነዉ... ከስራ ባልደረቦቿ ጋርም ከሰላምታ በዘለለ የጠበቀ ግንኙነት አልነበራትም፡፡
ይሄን ብቸኝነቷን የታዘበው ዩሱፍ ሊቀርባት ወሰነ፡፡ ዩሱፍ እማ የመሰራበት መስሪያ ቤት በሹፍርና ሙያ ነው የተቀጠረው፡፡ የድርጅቱን ሰርቪስ መኪና ስለሚይዝ የሁሉንም ሰራተኛ መውረጃ ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ ዩሱፍ በባህሪው ሰው አክባሪ የተቸገረን መርዳት የሚወድ አይነት ሰው ነው፡፡ ከጥበቃ እስከ ስራ አስኪያጅ ድረስ ተወዳጅነትን ያተረፈ ምስጉን በጣም ጥሩ ሰው ነው፡፡ ሰወች ሁሉ በመልካም ያነሱታል ተጫዋችና ቀልደኛ ነው፡፡ ዩሱፍ ሁሌም እማን ይከታተላታል የምትወርድበትን ቦታ ስለማያውቅ ሰፈሯንም አወቀ በስራ ሰአት አልፎ አልፎ ቢሮ እየሄደ ያወራታል፡፡ የሻይ ሰአት ቢኖራቸውም እማ ያን ሰአት አትጠቀምበትም በአንድፊቱ ለምሳ ነው የምትወጣው፡፡ አሁን ግን የሱፍ በተለያየ ዘዴ እየፈጠረ ይዟት ይወጣል፡፡ ቅርርባቸው እየጠነከረ ሲመጣ እማ ያሳለፈችዉ ብቸኝነት ስለሆነ እማ የመጀመሪያ ያወቀችዉ ሰዉ ስለሆነ ለየሱፍ የልቧን አንድ ክፍል ለእሱ የሰጠችዉ ይመስል የሱፍን ሳታወራ ስቀር ይናፍቃት ጀመር...የሱፍም እነደዚሁ እማን ካላወራት ትናፍቀዉ ጀመረ.... ሁለቱም የመሀባዉ ስፍራ ተገጣጠመና ይነፋፈቁ ጀመር፡፡
ዩሱፍ ቀድሞ እማን የቀረባት ለትዳር አስቧት መሆኑን አይክድም፤ ኡሚ ስትቀርበው ለመልካምነቱ እጅ ሰጠች እሷም አፈቀረችው፡፡ እናም ይሄን ግንኙነት ወደሌላ ሳይሄድ ከትዳር በፊት ከአላህ ድንበር ዉጭ ሳያልፉ ፈጣሪ የከለከለዉን ተከልክለዉ በመቀራረብ ብዛት መሳሳት መኖሩን ሳላወቁ ይሄን ያማረ ፍቅር ወደ ትዳር ቀይረው በፍቅር ደስተኛ ሁነው አንድ ጎጆ ቀልሰዉ አብረዉ መኖር ጀመሩ፡፡
ዩሱፍ ማን ነዉ? ብላችሁ እያሰባችሁ መሰለኝ...ዩሱፍ ማለት የኔ አባቴ ነው፡፡ አባቢ ብየ እጠራዋለሁ በጣም መልከመልካም ጥሩ የሚያስብ በሰፈር በስራ ቦታ በጥሩነቱ የተመሰከረለት ነዉ አባቢ ..... ተጋብተው መኖር ከጀመሩ 6 ወራትን እንዳስቆጠሩ እኔ ተፀነስኩ፡፡
እማ ዘመድ ስለሌላት ብዙ ልጅ ወልዳ ዘር እንዲበዛላት ትፈልጋለች የሁሌም ዱአዋ አላህዋ ዘር የለኝም ዘሬን አብዛልኝ ነዉ ፡፡ አባቢ ኡሚ በማርገዟ ምክንያት ደስታዎ ወደር አልነበረውም መሬት አይንካሽ ማለት ነው የቀረው በጣም ይንከባከባታል፡፡ ኡሚም ትቀብጥበታለች የአባቢና የኡሚ ፍቅራቸው ጎረቤትን ያስቀናል፡፡ እማ ምንም የኔ የምትለው ዘመድ አልነበራትም እኔን ስትወልድ ማን እንደሚያርሳት ስታስብ ይጨንቃት ነበር፡፡
አሁን ግን ጎረቤቶቿ ጋር ስለተቀራረበች እና ማህበራዊ ኑሮ የሚችሉ ስለሆነ አይዞሽ አለንልሽ በየተራ እናርስሻለን ብለው አበሸሯት፡፡ እናትና አባቴ የሚኖሩት የመንግስት ቤት ተከራይተው ነው፡፡ ሁለት ክፍል ቤት ሰርቪስ እና የጋራ ውሀ እና የጋራ መፀዳጃ ያለው የመንግስት ቤት ነዉ ፡፡
መቼም እርግዝና ላይ ሴቶች የሚያምራቸዉ ነገር አለ...እናም አንድ ቀን እማ የበቆሎ ቂጣ አማረኝ አለችና ጎረቤቷ አሚናየ የሚባሉ አሮጊት አሉ መሀን ናቸው የቀን ስራ እየሰሩ ሂወትን ይገፋሉ፡፡ ለአላህ ብሎ የነየተ ሸህ ይማም በነፃ ሰርቪስ ውስጥ እዲኖሩ ፈቅዶላቸው ነው የሚኖሩት፡፡ ኡሚ በሆዷ ያሰበችዉ የበቆሎ ዱቄት ማግኘትን እንጂ በሆዷ መጥፎ ነገር አስባ አይደለም እናም አሚናየ ቤት ሂዳ
......የጤፍ ዱቄት በበቆሎ ቀይሩኝ ስትላቸው በጣም ተቆጡ በድህነታቸው እየቀለደችባቸው መሰላቸውና" ከመቸ ጀምሮ ነው ዩሱፍ በቆሎ የሚበላው?? ምነው የኔ በቆሎ መብላት ላንች ደነቀሽ??" አሏት፡፡ እንደዚህ ሲቆጡ ስታይ ኡሚ ደነገጠችና" እሽ ይቅርታ" ብላ ወደ ቤቷ ተመለሰች፡፡ እሳቸው ግን ተናደው ስለነበር " እንዴት በድህነቴ ትቀልዳለች??" ብለው ለጎረቤት ሲነግሩ " አረ እርጉዝ ናት አምሯት ይሆናል" ብለው ነገሯቸው፡፡
እሳቸውም ምጣድ ሙሉ ቂጣ ጋግረው " ልጄ ይቅር በይኝ ሳላውቅ አስደነገጥኩሽ" ብለው ቂጣውን ሰጧት፡፡ ከሰጧት ቡሀላ እማማ አሚናት አዉፍ በይኝ ሲሏት
...አረ እማማ እኔ ቂም አልያዝኩም አለቻቸዉ፡፡ ከዛ ጊዜ በኃላ ግንኙነታቸው የእናትና ልጅ ሆነ "የሚያምርሽን ንገሪኝ እንዳትደብቂኝ እቀየምሻለሁ" ይሏታል፡፡ እማም እንደ እናቷ ነበር የምታያቸው የሚያምራትን ደስ ያላትን ምንም ሳትፈራ እንደ እናት ትጠይቃቸዋለች
....አሚናየም እሺ እያሉ በደስታ እያረጉላት እንደ ልጅ ይንከባከቧታል
መቼም ጊዜዉ ደረሰና አልሀምዱሊላህ ወደዚህ ምድር ተቀላቀልኩ....እኔ ስወለድ ኡሚ "ኒእማ" ብላ ስም አወጣችልኝ፡፡ አባቢ ደግሞ ትርጉሙ ምን እንደሆነ ባላውቅም "መራም" ብሎ ስም አወጣልኝ፡፡ እናም ስሜ "መራም" ሆኖ ፀደቀ፡፡
እኔ ከተወለድኩ በኃላ እኔን የሚንከባከበኝ ስላልነበረ እማ ስራዋን ለማቆም ተገደደች፡፡ ለኔ ስትል ስራዋን ትታ ከስራዋ ሁሉ በላጭ እኔን አድርጋ መረጠች፡፡ አባቢ እኔን ተንከባክባ ለማሳደግ ስትል ስራ በማቆሟ በጣም ተደሰተ፡፡ ቤት ሲገባ ሚስቱና ልጁ ቤቱን በፍቅር አሙቀው ይጠብቁታል፡፡ አባቢ ከስራ ወደ ቤቱ እስኪመለስ በጣም እንናፍቀዋለን፡፡ ከስራ እንደወጣ ቀጥታ ወደ ቤት መጥቶ ያጫውተናል ሽር ሽር ይወስደናል፡፡ ቤታችን በፍቅር የተሞላና ደስተኛ ቤተሰቦች ሆነን መኖር ጀመርን፡፡
እማ ስራ ትታ ቤት መዋል ስለጀመረች በአንድ ልጅ መድከሜ ካልቀረ ብላ ሁለተኛ አረገዘች፡፡ እኔም አመት ሞልቶኝ ቁሜ ለመሄድ በአቅሜ መፍጨርጨር ጀምሬያለሁ፡፡ ለማዳ በመሆኔ የያዘ ቢይዘኝ ያቀፈ ቢያቅፈኝ ለቅሶ አላውቅም፡፡ በዚህ ባህሪየ ሁሉም ጎረቤቶቻችን ይወዱኛል፡፡ እንዳገኘ አንጠልጥለውኝ ይዞራሉ፡፡ከዛ ሁሉ ሰው ግን አሚናየን በጣም እወዳቸዋለሁ፡፡ ገና በልጅ አንደበቴ እየተኮላተፍኩ አሚናየ ብለው ሲጠሩዋቸው እኔም " እማማዬ" ብየ ጠራኃቸው ከዛ ጊዜ ጀምሮ ሁሉም ሰው እማማዬ ብሎ መጥራት ጀመረ፡፡ እሳቸውም በጣም ነው የሚወዱኝ ከሳቸው ቤት ምግብ ውጭ ሌላ አልበላም ብየ ሳስቸግራት ኡሚ በሳቸው ምግብ እየሰራች በሳቸው ሰሀን አድርጋ እማማየ ቤት ታስቀምጥልኝ ነበር፡፡
እኔም የእማማዬ ምግብ እየመሰለኝ ግጥም አድርጌ እበላለሁ፡፡እማማዬ ወደ ቤታቸው እስኪመጡ ድረስ በርበር እያየሁ እጠብቃለሁ፡፡ ከመጡ በኃላ ግን ኡሚን ትቻት እሳቸው ጋር ልጫወት እሄዳለሁ፡፡ኡሚ" ደክሟቸዋል ነይ ከኔ ጋር ተጫወች" ብትለኝም አልሰማትም፡፡ እማማዬም ሲመጡ እኔን ካላዩ ቤታቸው ሳይገቡ ወደኛ ቤት መተው ደህንነቴን ያረጋግጣሉ፡፡👇👇
እኔ አንድ አመት ከ8 ወር ሲሆነኝ ሪም ተወለደች፡፡ አሁን የቤተሰባችን ቁጥር ከ3 ወደ 4 ከፍ ብሏል፡፡ እኔና ሪም የቤቱ ድምቀት ሆንን፡፡ ኡሚ ሁለታችንም ሴት በመሆናችን ደስተኛ ሆነች ዘሯ የበዛላት መሰላት ሴት ዘር ታበዛለች ይባላል፡፡ እኔና ሪም እንደተከታታይ አንጣላም፡፡ ራሴን እንደትልቅ ልጅ ቆጥሬ ስንከባከባት እና ስጠብቃት የሚያየኝ ሰው ይደነቅብኛል፡፡ ሪምም ልክ እንደኔ ትወደኛለች የምላትን ነገር ትሰማለች፡፡ ገና በልጅ እድሜያችን እንደልጅ ትንቅንቅ ያለመግጠማችን መከባበር እና መተዛዘናችንን ያየ ሰው "ማሻአላህ" ሳይለን አያልፍም፡፡ እኛን እንደዚህ እንድንሆን ያደረገን ግን አንድ ሚስጥር አለ...
ክፍል ➍
ይቀጥላል........
Join👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ክፍል ➍
ይቀጥላል........
Join👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
📖 #የመራም_ማስታወሻ
ክፍል ~ ➍
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
እኔና ታናሽ እህቴ እንደዚህ እንድንሆን ተከባብረን እንድናድግ ያደረገን ግን አንድ ሚስጥር አለ.... ልጆች አድገው ነገ ለሚኖራቸው ማንነት ቤተሰብ ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳል፡፡ ኡሚ ይሄን ጠንቅቃ ስላወቀች ለነገ መልካም ሰውነት ዛሬ ላይ እኛን በመልካም ለመገንባት ደክማለች፡፡ ኡሚ እርስበርሳችን እንድንዋደድ እንዳንጣላ ሁሌም ትነግረናለች፡፡ እኔ የሪም ታላቅ ብሆንም እውቀት በእድሜ እንደማይለካ እኔ ተሳስቼ ሪም ልክ ልትሆን እንደምትችል ..እዉነት መሆኑን ካመንሽበት ደግሞ ከእሷ ትልቅ መሆንሽን አይተሽ ሳይሆን ለእዉነት ቅድሚያ መስጠት አለብሽ ብላ ትነግረናለች፡፡
ሪምንም ታላቅሽን አክብሪያት የምትልሽን ስሚያት የማያግባባችሁ ነገር ላይ ተወወያዩ ብላ ትመክረናለች ይሄ ልባችን ላይ እንደ ማህተም ያረፈ ምክሯ ነው እህቴ ጋር በመተዛዘን እንድንኖር ያደረገን ፡፡ በተግባር ደግሞ ተአምር ቢፈጠር ተለያይተን አንበላም፡፡ በተለይ ደግሞ ህፃናት የሚወዳቸው ጣፍጭ ምግቦችን ለሪም አስቀምጨላት ልብላ ብላት እንኩዋን እናቴ በጭራሽ አትፈቅድልኝም፤ ምክንያቱም ራስወዳድነት ወይም ስስት መነሻው ይሄ ነው ትላለች፡፡ እኔ የራሴን ቀድሜ ከጨረስኩ ሪም ስትበላ ልቀና ወይም ደግሞ ሰርቄም ልበላባት ስለምችል ሁሌም አንድ ላይ ነው የምትሰጠን፡፡ እኛም በዛው ለምዶብናል ሰው ቤት ቢሆን እንኩዋን እህቴን ብለን ይዘን እንሄዳለን ተካፍለን እንበላለን እንጂ ብቻችንን በጭራሽ አንበላም፡፡
ኡሚ ለብቻ መብላት ፍቅር እንዳይኖረን አድርጎ ስግብግብና ራስወዳድ ያደርጋል ...ብቻውን መብላት የለመደ ሰው ሰው ጋር ሲቀርብ የሚሻሙት የሱ የሆነን የቀነሱበት ይመስለዋል ትላለች፡፡ እንደዚህ ሆነን በማደጋችን በጣም ነው የምንዋደደው ሪም ለኔ ሁሉ ነገሬ ናት ሁሌም አብረን ነን አንለያይም ስታለቅስ አብሪያት አለቅሳለሁ ስትደሰት ደግሞ ከእሷ በላይ እኔ እደሰታለሁ፡፡ እሷም ያለኔ አይሆንላትም የትም ሁና መራምስ ትላለች፡፡ ኡሚ ቁርአን ቤት ከመሄዳችን በፊት እዛው ቤታችን ቁርአንን ለመሀፈዝ እንድረዳን አሊፍ ባ ታ.. ለይተን እንድንሀፍዝ አድርጋ ሀርፎቹንም አሳውቃናለች፡፡
የሰዉ ባህሪ በአስተዳደጉ ይወሰናል ይባል የለ ባህሪ ፀባያችንም ለጎረቤት ለሰፈር ምስጉን የምንባል ልጆች ነን
አባቢ ልጆቹን ናፍቂ ሚስቱን አፍቃሪ እና ቤቱን አክባሪ ነው፡፡ ከስራ ሰአት ውጭ ያለውን ጊዜውን ከልጆቹና ሚስቱጋር ያሳልፍል፡፡ እኛን ለማጫወት ሲል ፈረስ፣በሬ እየሆነ ያጫውተናል በግራና ቀኝ ትከሻው ላይ እንደ ጦጣ ተንጠላጥለን አቅፎ ያጫውተናል፡፡ ቤታችን ውስጥ ፍፁም ሰላምና ፍቅር የሰፈነበት የሚያስቀና ቤተሰባዊ ትስስር አለን፡፡ እኔና ሪም ከእህትነትም በተጨማሪ ጓደኛሞች ነን፡፡ ሪምን በሁለት ክፍል እበልጣታለሁ፡፡ እኔ 4ተኛ ክፍል ስሆን ሪም 2ተኛ ክፍል ነች፡፡ የቤት ስራ የማሰራት የማስጠናት እኔ ነኝ፡፡ እኔን ደግሞ ኡሚ ታስረዳኛለች፡፡
የእናቴ ማህፀን ሁለት የምትወዳዱ እህታማቾች እስኪ አንድ ወንድም እነሆ ብሎ ጀሊሉ ወስኖ ....አልሀምዱሊላህ እኔና ሪም ወንድም ተወለደልን! ኡሚ የጠፋውን ወንድሟን በማስታወስ ፈይሰል ብላ ስም አወጣችለት፡፡
ፈይሲ በመልክ አባቢ ጋር ይመሳሰላሉ፡፡ አባቢን የሚያውቁ ሰወች ፈይሲን ባዩ ጊዜ "ትንሹ ዩሱፍ" ብለው ይጠሩታል፡፡ አባቢ ከመቸውም ጊዜ በላይ ደስታው እጥፍ ድርብ ሁኗል፡፡ ፈይሲ ሲወለድ የእርዚቅ መክፈቻ ቁልፍ ይዞ የተወለደ ይመስላል፡፡ሂወታችን በበለጠ ተሻሻለ፡፡ አባቢ አውራ ጎዳናን ለቆ ጥቁር አባይ የከባድ መኪና ሹፌር ሆነ እሰከ ጅብቲ ድረስ ስለሚሄድ አበሉ ከደመወዙ በላይ ነው፡፡ ገቢያችን ከመሻሻሉ በተጨማሪ ደግሞ ከምንኖርበት የመንግስት ቤት ተላቀን የግል ቤታችንን ለመገንባት በማህበር የተደራጅት ቦታ ተሰጠን፡፡ በዚህ ጊዜ ፈይሰል የ2 አመት ልጅ ነበር፡፡አባቢ ልጆቹን ከኪራይ ቤት አውጥቶ በራሱ ቤት አንቀባሮ ለማሳደግ ከወትሮው በበለጠ ጠንክሮ ይሰራል፡፡ የቤቱን ግንባታ ተጀመረ፡፡ ፈይሲ ብዙ ለውጥን ይዞ መጣ፡፡ እማ በፈይሰል ውስጥ ሶስት ማንነትን ማየት ችላለች፤ ወንድሟን፣ ባሏን እና ልጇን ታይበታለች፡፡
አባቢ ለስራ ከሄደበት እስኪመለስ ድረስ በጣም ይናፍቀናል፡፡ እማ ልጆቹንና ቤቱን በመንከባከብ ትቆያለች፡፡ አባቢ ይመጣል ከተባለ ሙሉ ቀን ቤት ውለን ስንጠባበቀው ብንውል ደስተኛ ነን፡፡ አባቢ ወደ ቤት ሲመለስ ስጦታ ይዞልን የመምጣት ልምድ አለው፡፡ አባቢ ለቤተሰቡ ቅድሚያ ይሰጣል፡፡ ለልጆቹ ፍቅር ሰቶ ለሚስቱ ምቾትን መፍጠር ይችልበታል፡፡ ለቤተሰቦቹ ሲል ይሞታል፡፡ ሀላፊነቱን አይዘነጋም፡፡
ፈይሲ ሶስት አመት ሞላው እኔም 7ተኛ ክፍል ሪም ደግሞ 5ኛ ክፍል ደረስን፡፡ በዚህ ጊዜ ነበር ሁኔታወች መዘበራረቅ ጀመሩ ...ዱንያ አንድ ቀን ወይ አንድ አመት ወይ አንድ ወር ወይም የተወሰኑ አመታት ደስታን ትለግስና ጀሊሉ እንዳለዉ ዱንያ የትንኝ ክንፍ ያህል ለኔ ቦታ የለትም ብሎ እንደነገረን የቀናት የወራት ወይም የአመታት ...ልፈትንም ካለ እስከ እለተ ሞት ድረስ የሀዘን ድር መጣል ይችላል ..
የሚያምር ሰዉ የሚቀናበት የኔንም ትዳር እንደነመራም ቤተሰቦች አድርግልኝ ተብሎ ዱአ የሚያደርጉበት ጎጆ የዱንያ ፈተና እየተከታለ እየመጣ የእናት እና አባቴን ኢማን መፈታተን ኢማናቸዉን ከልባቸዉ ላይ መቦጨቅ ጀመረ...የሀዘን እና የዱንያ ፈተናዎች ሊጀምሩ ተንደርድረዉ ሊመጡ እያሽኮበኮቡ ነዉ...
በእናትና አባቴ በጣም የሚቀናበት ትዳር ከከፍታ ቦታ ላይ እንደ ወደቀ ጠርሙስ መፈረካከስ የጀመረዉ.. ምን ይሆን ምክንያቱ??
#ክፍል ➎
ይቀጥላል......
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ክፍል ~ ➍
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
እኔና ታናሽ እህቴ እንደዚህ እንድንሆን ተከባብረን እንድናድግ ያደረገን ግን አንድ ሚስጥር አለ.... ልጆች አድገው ነገ ለሚኖራቸው ማንነት ቤተሰብ ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳል፡፡ ኡሚ ይሄን ጠንቅቃ ስላወቀች ለነገ መልካም ሰውነት ዛሬ ላይ እኛን በመልካም ለመገንባት ደክማለች፡፡ ኡሚ እርስበርሳችን እንድንዋደድ እንዳንጣላ ሁሌም ትነግረናለች፡፡ እኔ የሪም ታላቅ ብሆንም እውቀት በእድሜ እንደማይለካ እኔ ተሳስቼ ሪም ልክ ልትሆን እንደምትችል ..እዉነት መሆኑን ካመንሽበት ደግሞ ከእሷ ትልቅ መሆንሽን አይተሽ ሳይሆን ለእዉነት ቅድሚያ መስጠት አለብሽ ብላ ትነግረናለች፡፡
ሪምንም ታላቅሽን አክብሪያት የምትልሽን ስሚያት የማያግባባችሁ ነገር ላይ ተወወያዩ ብላ ትመክረናለች ይሄ ልባችን ላይ እንደ ማህተም ያረፈ ምክሯ ነው እህቴ ጋር በመተዛዘን እንድንኖር ያደረገን ፡፡ በተግባር ደግሞ ተአምር ቢፈጠር ተለያይተን አንበላም፡፡ በተለይ ደግሞ ህፃናት የሚወዳቸው ጣፍጭ ምግቦችን ለሪም አስቀምጨላት ልብላ ብላት እንኩዋን እናቴ በጭራሽ አትፈቅድልኝም፤ ምክንያቱም ራስወዳድነት ወይም ስስት መነሻው ይሄ ነው ትላለች፡፡ እኔ የራሴን ቀድሜ ከጨረስኩ ሪም ስትበላ ልቀና ወይም ደግሞ ሰርቄም ልበላባት ስለምችል ሁሌም አንድ ላይ ነው የምትሰጠን፡፡ እኛም በዛው ለምዶብናል ሰው ቤት ቢሆን እንኩዋን እህቴን ብለን ይዘን እንሄዳለን ተካፍለን እንበላለን እንጂ ብቻችንን በጭራሽ አንበላም፡፡
ኡሚ ለብቻ መብላት ፍቅር እንዳይኖረን አድርጎ ስግብግብና ራስወዳድ ያደርጋል ...ብቻውን መብላት የለመደ ሰው ሰው ጋር ሲቀርብ የሚሻሙት የሱ የሆነን የቀነሱበት ይመስለዋል ትላለች፡፡ እንደዚህ ሆነን በማደጋችን በጣም ነው የምንዋደደው ሪም ለኔ ሁሉ ነገሬ ናት ሁሌም አብረን ነን አንለያይም ስታለቅስ አብሪያት አለቅሳለሁ ስትደሰት ደግሞ ከእሷ በላይ እኔ እደሰታለሁ፡፡ እሷም ያለኔ አይሆንላትም የትም ሁና መራምስ ትላለች፡፡ ኡሚ ቁርአን ቤት ከመሄዳችን በፊት እዛው ቤታችን ቁርአንን ለመሀፈዝ እንድረዳን አሊፍ ባ ታ.. ለይተን እንድንሀፍዝ አድርጋ ሀርፎቹንም አሳውቃናለች፡፡
የሰዉ ባህሪ በአስተዳደጉ ይወሰናል ይባል የለ ባህሪ ፀባያችንም ለጎረቤት ለሰፈር ምስጉን የምንባል ልጆች ነን
አባቢ ልጆቹን ናፍቂ ሚስቱን አፍቃሪ እና ቤቱን አክባሪ ነው፡፡ ከስራ ሰአት ውጭ ያለውን ጊዜውን ከልጆቹና ሚስቱጋር ያሳልፍል፡፡ እኛን ለማጫወት ሲል ፈረስ፣በሬ እየሆነ ያጫውተናል በግራና ቀኝ ትከሻው ላይ እንደ ጦጣ ተንጠላጥለን አቅፎ ያጫውተናል፡፡ ቤታችን ውስጥ ፍፁም ሰላምና ፍቅር የሰፈነበት የሚያስቀና ቤተሰባዊ ትስስር አለን፡፡ እኔና ሪም ከእህትነትም በተጨማሪ ጓደኛሞች ነን፡፡ ሪምን በሁለት ክፍል እበልጣታለሁ፡፡ እኔ 4ተኛ ክፍል ስሆን ሪም 2ተኛ ክፍል ነች፡፡ የቤት ስራ የማሰራት የማስጠናት እኔ ነኝ፡፡ እኔን ደግሞ ኡሚ ታስረዳኛለች፡፡
የእናቴ ማህፀን ሁለት የምትወዳዱ እህታማቾች እስኪ አንድ ወንድም እነሆ ብሎ ጀሊሉ ወስኖ ....አልሀምዱሊላህ እኔና ሪም ወንድም ተወለደልን! ኡሚ የጠፋውን ወንድሟን በማስታወስ ፈይሰል ብላ ስም አወጣችለት፡፡
ፈይሲ በመልክ አባቢ ጋር ይመሳሰላሉ፡፡ አባቢን የሚያውቁ ሰወች ፈይሲን ባዩ ጊዜ "ትንሹ ዩሱፍ" ብለው ይጠሩታል፡፡ አባቢ ከመቸውም ጊዜ በላይ ደስታው እጥፍ ድርብ ሁኗል፡፡ ፈይሲ ሲወለድ የእርዚቅ መክፈቻ ቁልፍ ይዞ የተወለደ ይመስላል፡፡ሂወታችን በበለጠ ተሻሻለ፡፡ አባቢ አውራ ጎዳናን ለቆ ጥቁር አባይ የከባድ መኪና ሹፌር ሆነ እሰከ ጅብቲ ድረስ ስለሚሄድ አበሉ ከደመወዙ በላይ ነው፡፡ ገቢያችን ከመሻሻሉ በተጨማሪ ደግሞ ከምንኖርበት የመንግስት ቤት ተላቀን የግል ቤታችንን ለመገንባት በማህበር የተደራጅት ቦታ ተሰጠን፡፡ በዚህ ጊዜ ፈይሰል የ2 አመት ልጅ ነበር፡፡አባቢ ልጆቹን ከኪራይ ቤት አውጥቶ በራሱ ቤት አንቀባሮ ለማሳደግ ከወትሮው በበለጠ ጠንክሮ ይሰራል፡፡ የቤቱን ግንባታ ተጀመረ፡፡ ፈይሲ ብዙ ለውጥን ይዞ መጣ፡፡ እማ በፈይሰል ውስጥ ሶስት ማንነትን ማየት ችላለች፤ ወንድሟን፣ ባሏን እና ልጇን ታይበታለች፡፡
አባቢ ለስራ ከሄደበት እስኪመለስ ድረስ በጣም ይናፍቀናል፡፡ እማ ልጆቹንና ቤቱን በመንከባከብ ትቆያለች፡፡ አባቢ ይመጣል ከተባለ ሙሉ ቀን ቤት ውለን ስንጠባበቀው ብንውል ደስተኛ ነን፡፡ አባቢ ወደ ቤት ሲመለስ ስጦታ ይዞልን የመምጣት ልምድ አለው፡፡ አባቢ ለቤተሰቡ ቅድሚያ ይሰጣል፡፡ ለልጆቹ ፍቅር ሰቶ ለሚስቱ ምቾትን መፍጠር ይችልበታል፡፡ ለቤተሰቦቹ ሲል ይሞታል፡፡ ሀላፊነቱን አይዘነጋም፡፡
ፈይሲ ሶስት አመት ሞላው እኔም 7ተኛ ክፍል ሪም ደግሞ 5ኛ ክፍል ደረስን፡፡ በዚህ ጊዜ ነበር ሁኔታወች መዘበራረቅ ጀመሩ ...ዱንያ አንድ ቀን ወይ አንድ አመት ወይ አንድ ወር ወይም የተወሰኑ አመታት ደስታን ትለግስና ጀሊሉ እንዳለዉ ዱንያ የትንኝ ክንፍ ያህል ለኔ ቦታ የለትም ብሎ እንደነገረን የቀናት የወራት ወይም የአመታት ...ልፈትንም ካለ እስከ እለተ ሞት ድረስ የሀዘን ድር መጣል ይችላል ..
የሚያምር ሰዉ የሚቀናበት የኔንም ትዳር እንደነመራም ቤተሰቦች አድርግልኝ ተብሎ ዱአ የሚያደርጉበት ጎጆ የዱንያ ፈተና እየተከታለ እየመጣ የእናት እና አባቴን ኢማን መፈታተን ኢማናቸዉን ከልባቸዉ ላይ መቦጨቅ ጀመረ...የሀዘን እና የዱንያ ፈተናዎች ሊጀምሩ ተንደርድረዉ ሊመጡ እያሽኮበኮቡ ነዉ...
በእናትና አባቴ በጣም የሚቀናበት ትዳር ከከፍታ ቦታ ላይ እንደ ወደቀ ጠርሙስ መፈረካከስ የጀመረዉ.. ምን ይሆን ምክንያቱ??
#ክፍል ➎
ይቀጥላል......
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
📖 #የመራም_ማስታወሻ
ክፍል ~ ➎
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
በእናትና አባቴ በጣም የሚቀናበት ትዳር እንደ ወደቀ ጠርሙስ መፈረካከስ የጀመረዉ ...ፈይሰል የሶስት አመት ልጅ ቢሆንም ፍጥነቱና ንቃቱ ግን ከእድሜው በላይ ነው በዚህም የተነሳ"ባጃጅ" የሚል ተቀፅላ ስም ወቶለታል፡፡ ሩጫ በጣም ይወዳል፡፡ እማ ቀስ እንዲል ብትመክረው ብትቆጣውም አልሆነላትም፡፡ከቁጣዋ ይልቅ ፍቅሯ ያሸንፋል፡፡ ምክንያቱም ፈይሲ ለሷ ሶስት ሰው ነው፡፡
ፈይሲ ፈጣን ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ሲሮጥ ቤታችን ፊትለፊት ያለው የውሀ መተላለፊያ ቦይ ላይ ወድቆ ልቡን መቶት ከወደቀበት ሳይነሳ በዛው ዱንያን ለቆ ወደ አኺራ ሄደ፡፡ ኡሚ አበደች ከሰውነት ተራ ወጥታ እሷ ነች ወይ እስከሚባል ድረስ ሰወችን ግራ አጋባች፡፡ አባቢ ልቡ ተሰበረ እሱን መሰል ልጅን የማጣቱ ሰበብ እማን አደረገ፡፡
ወሳጅ አላህ ሰጪም አላህ
መቀበል ነው ቀደር አላህ
እንጂማ እኛ በምን አቅም
መቅበር እንጂ ሌላ አናውቅም
ይሁን ካለ ያመውላና
ማን ያስጥላል ከረበና
ሁላችንም ወደርሱ ነን
የሞትን ሰልፍ ተሰልፈን
አባቴ ሁለት ልጆቹን ተንከባክባ የማሳደጓን ውለታ ክዶ በፈይሲ ሞት ምክንያት ኡሚን ኮነነ፡፡ "ቀደረላህ" ብሎ ከማመን ይልቅ " ልጄ ፋይሲ በአንች ግዴለሽነት ቸልተኝነት ሞተ እንዴት አንድ ልጅሽን መጠበቅ አቃተሽ! ለልጅሽ እንኩዋን መሆን አቃተሽ? አንቺ ከደከመሽ ሰራተኛ ቅጠርለት ብትይኝ እምቢ አልልም ነበር፡፡ በአንች ግዴለሽነት ምክንያት ልጄን አጣሁት!" ልጄን ለሞት ዳረግሽዉ እያለ የኡሚን ሀዘን የበለጠ አባባሰው፡፡
አባቢ አላህ የቀደረዉን ማመን አቅቶት የተፈጠረበትን ሀዘን ለመርሳት ሲል ራሱን በሱስ ውስጥ መደበቅ ጀመረ፡፡ አንዳንዴ ሰወች መራራ የሆነን እውነት አምኖ መቀበል ሲከብዳቸው ራሳቸውን ረስተው በሌላ አለም ውስጥ ሌላ የተሻለ ማንነትን የሚያገኘበት ስለሚመስላቸው በሱስ ውስጥ መደበቅን ይመርጣሉ፡፡ አባቢም የፈይሲን ሀዘን መርሳት የሚችለው በጫት አቅሉን ስቶ የነበረውን ትክክለኛ ማንነት ወዳልሆነው አርቲፊሻሉ ዩሱፍ ሲሸጋገር ሀዘኑ የሚቀንስለት መሰለው፡፡
ፍቅርና መተሳሰብ የሞላበት ቤት የፍቅርን ዙፍን ጭቅጭቅ በመንጠቅ የፍቅር ዙፋን ላይ ፀብ የንግስናውን ዙፍን ተቆናጠጠ፡፡ አባቢ እንደ በፊቱ ልጆቸ ሚስቴ ማለቱን ትቶ ጫትን የሙጥኝ ቡሎ ይዟል ቤት ከሚመጣበት የማይመጣበት ቀን ይበልጣል፡፡
ከመጣ ደግሞ ኡሚን ሰይሰድባት ወይ ሳይደበድባት አይመለስም፡፡ በቀጥታ ቤት እንደገባ ፀጉሯን ነበር የሚዳብሰው፡፡ ፀጉሯ እርጥብ ሆኖ ካገኘው ከወንድ ጋር ተኝተሻል...በኔ ላይ ባልገሽብኛል ብሎ መከራዋን ያበዛዋል..እናቴም ቀን በቀን በማልቀስ ያ የሚያምር ዉብ ፊቷ መገርጣት ጀመረ....
ሰወች የሚቀኑበት እንደሞዴል አድርገው የሚወስዱት ቤተሰብ ፍርስርሱ ወጥቶ የፀብ ትርኢት ሜዳ ከሆነ ድፍን አንድ አመት ሞላዉ፡፡
ከአንደኛ ደረጃ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመሸጋገር ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ጊዜው ደርሷል ነገርግን ትኩረቴን መሰብሰብ አቃተኝ፡፡ በፍቅር ተኮትኩተን ፍቅርን እያየን አድገን አሁን በቤተሰብ ፀብ ምክንያት ቤታችን እንዲህ መሆን ምን አይነት አለመታደል ነው!
በመሸ በነጋ ቁጥር ሁሌም እኔና እህቴ አእምሮችን ተጨናነቀ ...አባቴ እቤት ሲመጣ እናቴን ስለሚደበድባት ምነዉ ባልመጣ እያልን እንመኛል፡፡
ደስታን ለማግኘት ሰዉ ያልሆነ ማንነት ይላበሳል አባቴ ልጁን በማጣቱ እሱን እረስቶ ደስታ ለማግኘት መጥፎ ጓደኞችን ተከልክሎ በመቃሚያ ቦታ አእምሮን በማደንዘዝ ለማግኘት ፈልጎ ነበር አልተሳካም ..በተለያየ ማንነት ሆኖ ደስታን ፈለገዉ ግን ሊያገኘዉ አልቻለም... ደስታ የዛሬን አያርገዉንና ከቤተሰቦቼ ሲገኝ አብረን ስንቋደስ ያየሁት የሚወዱት የሚኖሩለት ሰው ባለበት ጤና ባለበት መተሳሰብና ፍቅር ባለበት ሁሉ ደስታ አለ ..መጥፎ ዉሳኔ ከመወሰን በፊት ልብን አፅድቶ ደስታን መፈለግ ብቻ ነበር መፍትሄዉ...ለዚህ መፍትሄ አባቴ አእምሮዉን ለማስተንተን ፍቃደኛ መሆን አልቻለም። ይባስ ብሎ አባቴ ሱሱ ከአቅሙ በላይ ሆነበት የሚከፈለዉ ደመወዝ አልበቃዉ ሲል ማመን የሚከብድ ይሆናል ብለን አስበነዉ የማናቀዉ የብስ የቤተሰብ መበታተን አደጋ በአባቴ ሱስ ምክንያት ተከሰተብን..........
የመራም ማስታወሻ ክፍል ➏ ይቀጥላል
Join👇👇👇
https://www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ክፍል ~ ➎
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
በእናትና አባቴ በጣም የሚቀናበት ትዳር እንደ ወደቀ ጠርሙስ መፈረካከስ የጀመረዉ ...ፈይሰል የሶስት አመት ልጅ ቢሆንም ፍጥነቱና ንቃቱ ግን ከእድሜው በላይ ነው በዚህም የተነሳ"ባጃጅ" የሚል ተቀፅላ ስም ወቶለታል፡፡ ሩጫ በጣም ይወዳል፡፡ እማ ቀስ እንዲል ብትመክረው ብትቆጣውም አልሆነላትም፡፡ከቁጣዋ ይልቅ ፍቅሯ ያሸንፋል፡፡ ምክንያቱም ፈይሲ ለሷ ሶስት ሰው ነው፡፡
ፈይሲ ፈጣን ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ሲሮጥ ቤታችን ፊትለፊት ያለው የውሀ መተላለፊያ ቦይ ላይ ወድቆ ልቡን መቶት ከወደቀበት ሳይነሳ በዛው ዱንያን ለቆ ወደ አኺራ ሄደ፡፡ ኡሚ አበደች ከሰውነት ተራ ወጥታ እሷ ነች ወይ እስከሚባል ድረስ ሰወችን ግራ አጋባች፡፡ አባቢ ልቡ ተሰበረ እሱን መሰል ልጅን የማጣቱ ሰበብ እማን አደረገ፡፡
ወሳጅ አላህ ሰጪም አላህ
መቀበል ነው ቀደር አላህ
እንጂማ እኛ በምን አቅም
መቅበር እንጂ ሌላ አናውቅም
ይሁን ካለ ያመውላና
ማን ያስጥላል ከረበና
ሁላችንም ወደርሱ ነን
የሞትን ሰልፍ ተሰልፈን
አባቴ ሁለት ልጆቹን ተንከባክባ የማሳደጓን ውለታ ክዶ በፈይሲ ሞት ምክንያት ኡሚን ኮነነ፡፡ "ቀደረላህ" ብሎ ከማመን ይልቅ " ልጄ ፋይሲ በአንች ግዴለሽነት ቸልተኝነት ሞተ እንዴት አንድ ልጅሽን መጠበቅ አቃተሽ! ለልጅሽ እንኩዋን መሆን አቃተሽ? አንቺ ከደከመሽ ሰራተኛ ቅጠርለት ብትይኝ እምቢ አልልም ነበር፡፡ በአንች ግዴለሽነት ምክንያት ልጄን አጣሁት!" ልጄን ለሞት ዳረግሽዉ እያለ የኡሚን ሀዘን የበለጠ አባባሰው፡፡
አባቢ አላህ የቀደረዉን ማመን አቅቶት የተፈጠረበትን ሀዘን ለመርሳት ሲል ራሱን በሱስ ውስጥ መደበቅ ጀመረ፡፡ አንዳንዴ ሰወች መራራ የሆነን እውነት አምኖ መቀበል ሲከብዳቸው ራሳቸውን ረስተው በሌላ አለም ውስጥ ሌላ የተሻለ ማንነትን የሚያገኘበት ስለሚመስላቸው በሱስ ውስጥ መደበቅን ይመርጣሉ፡፡ አባቢም የፈይሲን ሀዘን መርሳት የሚችለው በጫት አቅሉን ስቶ የነበረውን ትክክለኛ ማንነት ወዳልሆነው አርቲፊሻሉ ዩሱፍ ሲሸጋገር ሀዘኑ የሚቀንስለት መሰለው፡፡
ፍቅርና መተሳሰብ የሞላበት ቤት የፍቅርን ዙፍን ጭቅጭቅ በመንጠቅ የፍቅር ዙፋን ላይ ፀብ የንግስናውን ዙፍን ተቆናጠጠ፡፡ አባቢ እንደ በፊቱ ልጆቸ ሚስቴ ማለቱን ትቶ ጫትን የሙጥኝ ቡሎ ይዟል ቤት ከሚመጣበት የማይመጣበት ቀን ይበልጣል፡፡
ከመጣ ደግሞ ኡሚን ሰይሰድባት ወይ ሳይደበድባት አይመለስም፡፡ በቀጥታ ቤት እንደገባ ፀጉሯን ነበር የሚዳብሰው፡፡ ፀጉሯ እርጥብ ሆኖ ካገኘው ከወንድ ጋር ተኝተሻል...በኔ ላይ ባልገሽብኛል ብሎ መከራዋን ያበዛዋል..እናቴም ቀን በቀን በማልቀስ ያ የሚያምር ዉብ ፊቷ መገርጣት ጀመረ....
ሰወች የሚቀኑበት እንደሞዴል አድርገው የሚወስዱት ቤተሰብ ፍርስርሱ ወጥቶ የፀብ ትርኢት ሜዳ ከሆነ ድፍን አንድ አመት ሞላዉ፡፡
ከአንደኛ ደረጃ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመሸጋገር ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ጊዜው ደርሷል ነገርግን ትኩረቴን መሰብሰብ አቃተኝ፡፡ በፍቅር ተኮትኩተን ፍቅርን እያየን አድገን አሁን በቤተሰብ ፀብ ምክንያት ቤታችን እንዲህ መሆን ምን አይነት አለመታደል ነው!
በመሸ በነጋ ቁጥር ሁሌም እኔና እህቴ አእምሮችን ተጨናነቀ ...አባቴ እቤት ሲመጣ እናቴን ስለሚደበድባት ምነዉ ባልመጣ እያልን እንመኛል፡፡
ደስታን ለማግኘት ሰዉ ያልሆነ ማንነት ይላበሳል አባቴ ልጁን በማጣቱ እሱን እረስቶ ደስታ ለማግኘት መጥፎ ጓደኞችን ተከልክሎ በመቃሚያ ቦታ አእምሮን በማደንዘዝ ለማግኘት ፈልጎ ነበር አልተሳካም ..በተለያየ ማንነት ሆኖ ደስታን ፈለገዉ ግን ሊያገኘዉ አልቻለም... ደስታ የዛሬን አያርገዉንና ከቤተሰቦቼ ሲገኝ አብረን ስንቋደስ ያየሁት የሚወዱት የሚኖሩለት ሰው ባለበት ጤና ባለበት መተሳሰብና ፍቅር ባለበት ሁሉ ደስታ አለ ..መጥፎ ዉሳኔ ከመወሰን በፊት ልብን አፅድቶ ደስታን መፈለግ ብቻ ነበር መፍትሄዉ...ለዚህ መፍትሄ አባቴ አእምሮዉን ለማስተንተን ፍቃደኛ መሆን አልቻለም። ይባስ ብሎ አባቴ ሱሱ ከአቅሙ በላይ ሆነበት የሚከፈለዉ ደመወዝ አልበቃዉ ሲል ማመን የሚከብድ ይሆናል ብለን አስበነዉ የማናቀዉ የብስ የቤተሰብ መበታተን አደጋ በአባቴ ሱስ ምክንያት ተከሰተብን..........
የመራም ማስታወሻ ክፍል ➏ ይቀጥላል
Join👇👇👇
https://www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
📖 #የመራም_ማስታወሻ
ክፍል ~ ➏
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
አባቴ ሱሱ ከአቅሙ በላይ ሆነበት የሚከፈለዉ ደመወዝ አልበቃዉ ሲል ማመን የሚከብድ ይሆናል ብለን አስበነዉ የማናቀዉ በአባቴ ሱስ ምክንያት ተከሰተ.......
ማለቁን በጉጉት ስንጠብቅ የነበረው የቤት ግንባታ አባቢ ከእማ ደብቆ ሽጦታል፡፡ እማ ይሄን ስትሰማ ምንም ማረግ አልቻለችም ሆዷ የብስ ቁስል ብሎ አምርራ አለቀሰች! ልቧ ደጋግሞ ቆሰለ፡፡ ከአባቢ ጋር ለመለያየት ወሰነች ግን ምን ይደረግ እናቴ ነፍሰ ጡር ነች.... እርዚቅ በአላህ እጅ ነዉ ብላ የምታምን ሴት የወሊድ መቆጣጠሪያ መዉሰድ የለባትም እናንተም አድጋችሁ ጎጆ ስቀልሱ የወሊድ መቆጣጠሪያ እንዳትወስዱ ልጅን አላህ ይሰጣል እሱዉ በእርዚቁ ያሳደገዋል ትለን ነበር... ኡሚ በሆዷ ያለው ፅንስ ከመወለዱ በፊት መለያየት አትችልም፡፡ አባቢ ቤት አልፎ አልፎ ይመጣል ለኛ ግን አለመምጣቱ ሰላም ይሰጠናል፡፡
ኡሚ እርግዝናው በጣሙን ከብዷታል እንደበፊቱ የሚንከባከባት ሰው ዛሬ ከጎኗ የለም፡፡ ጎረቤቶቻችን ግን ያዝኑላታል፡፡ በየአቅማቸው ያገኙትን ያማራትን እየሰሩ ያመጡላታል፡፡ በተለይ ደግሞ እማማየ " አይዞሽ ትንሽ ቀን ነው ልጆችሽ ይደርሱልሻል ጠንክሪ" እያሉ ያፅናኗታል፡፡
ቀን ቀንን እየተካ የጊዜ መቁጠሪያ ሰለዳ ከወር ወር እየተሽጋገረ ይሄው እኔም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ለመሆን በቃሁ፡፡ የፈይሲ ምትክ መፅናኛ ይሆነን ዘንድ ዳግም አዩብ ተወለደ፡፡ ሚስኪን አዩብ ፍቅር ጓዙን ጠቅልሎ ከመጣ በኃላ ዳግም ፍቅርን ሊመልስልን ይሆን የመጣው!? ብየ ራሴን ጠየኩ፡፡ አባቢ አዩብን ሲያይ ፊቱ በደስታ አበራ ግን ምን ዋጋ አለው፡፡ የተጠናወተው ሱስ አቋሙን አሽመድምዶ አልፈስፍሶታል! ሀላፊነትን መሸከም አይችልም፡፡ አባቢ ጥሩ ሞዴል መሆን ስላልቻለ ይሄን የተበላሸ ማንነት እያየ ማደጉ ለአዩብ ጥሩ ስላልሆነ ኡሚ ከአባቢ አርቃ ብቻዋን ማሳደግ ጀመረች፡፡ አባቢም አልተቃወመም " ከኔ የሚማመው ጥሩ ነገር የለም ልጄን አንች አሳድጊው" ብሎ ፈቀደላት፡፡
እማ ብቻዋን ሶስት ልጆችን ማሳደግ ፍርጃ ሆነባት፡፡ እንደበፊቱ ስራ ለመቀጠር ጊዜው አልፏል አሁን ድፕሎማ በድግሪ ተተክቷል፡፡ ለዚህ ደግሞ የእናቴ የሂወት ቀማኛ ሌባ እኔ ነኝ! ምክንያቱም እኔ በመወለዴ ምክንያት ነው ኡሚ ስራ ያቆመችው፡፡ ከስራ ሁሉ በላጭ እኔን አድርጋ መረጠችን! ታዳ ያኔ በፍቅር አታልየ የሰረኩዋትን ሂወት ዛሬ እንዴት ልመልስላት!?
እማ ለኛ ስትል እኛን ለማኖር ብላ የቀን ስራ መስራት ጀመረች እንጀራ መጋገር ልብስ ማጠብ ቤት ማፅዳት የእማ ቆሚ ስራዋ ሆነ፡፡
በትምህርት እንዳንሰንፍ ትመክረናለች፡፡ " እናተ ጠንክራችሁ ተማሩና ስራ ስትይዙ ከዚህ ሂወት ገላግላችሁ ታሳርፉኛላችሁ!" ትለናለች፡፡ እኔም ሆንኩ ሪም በትምህርታችን አንታማም፡፡ ለማሚ ስል እሷን ከዚህ ሂወት ለመገላገል ስል ከወትሮው በበለጠ መልኩ ጠነከርኩ፡፡
ከትምህርት ሰአት ውጭ ቆሎ፣ ስካር ድንችና የተቀቀለ እንቁላል ከ11 ሰአት በኅላ መንገድ ዳር እየሸጥኩ ኡሚን ማገዝ ጀመርኩ፡፡ ሪም አዩብን መንከባከብና መጠበቅ ስራዋ ነው፡፡ ቅዳሜና እሁድ ደግሞ የቤት ፅዳቱን እኔ እሰራለሁ፡፡ ኡሚ የምትሰራላቸው ሰወች በፊት የነበራትን ሂወት ስለሚያውቁ ያዝኑላታል፡፡ በተለይ ደግሞ ወይዘሮ ጥሩወርቅ በጣም ያዝኑልናል ከደመወዟ በላይ ጨምራ ነው የምትሰጣት ከዛ በተጨማሪ ደግሞ ሽሮ፣በርበሬ፣ የጤፍ ዱቄት እንጀራ በጋገረች ቁጥር እንጀራም ይሰጡናል፡፡ ወ/ሮ ጥሩወርቅ ስራ ባይኖራቸውም ልጆቻቸው አንቀባረው ያኖሯቸዋል፡፡ ከባለቤታቸው ከአቶ አለማየሁ ጋር በተንጣለለ ጊቢ ውስጥ ከአምስት ተከራይ ጋር ይኖራሉ፡፡
እኔም እሁድ ቀን የወ/ሮ ጥሩወርቅን ቤት ለማፅዳት በጧት ሄድኩኝ ወ/ሮ ጥሩወርቅ ልጃቸው ጋር ጀርመን ሂደዋል፡፡ አቶ አለማየሁ ደግሞ ሁሌም እሁድ እሁድ ቤተክርስቲያን የመሄድ ልምድ ስላላቸው በጧት የነሱን ጨርሸ ወደ ሌላ ለመሄድ አስቤ ነበር፡፡
ቤቱንም ጊቢውንም አፅድቸ እንደጨረስኩ ለመሄድ የጊቢውን በር ስከፍት አቶ አለማየሁ ጋር ፊት ለፊት ተገጣጠምን......
የሰዉ ልጅ ኑሮ አንዱን ሲይዙት ሌላዉ ይጎላል .. ጎዶሎዉን ለመሙላት ሲባል ደግሞ ባልጠበቁትና ባልገመቱት ሰአት ከሌላ አዲስ ችግር ጋር ያላትማል፡፡
አይ የኔ መከራ አለማለቁ....
አቶ አለማየሁ ምን አስበዉ ይሆን ???
#ክፍል ➐
ይቀጥላል
join👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ክፍል ~ ➏
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
አባቴ ሱሱ ከአቅሙ በላይ ሆነበት የሚከፈለዉ ደመወዝ አልበቃዉ ሲል ማመን የሚከብድ ይሆናል ብለን አስበነዉ የማናቀዉ በአባቴ ሱስ ምክንያት ተከሰተ.......
ማለቁን በጉጉት ስንጠብቅ የነበረው የቤት ግንባታ አባቢ ከእማ ደብቆ ሽጦታል፡፡ እማ ይሄን ስትሰማ ምንም ማረግ አልቻለችም ሆዷ የብስ ቁስል ብሎ አምርራ አለቀሰች! ልቧ ደጋግሞ ቆሰለ፡፡ ከአባቢ ጋር ለመለያየት ወሰነች ግን ምን ይደረግ እናቴ ነፍሰ ጡር ነች.... እርዚቅ በአላህ እጅ ነዉ ብላ የምታምን ሴት የወሊድ መቆጣጠሪያ መዉሰድ የለባትም እናንተም አድጋችሁ ጎጆ ስቀልሱ የወሊድ መቆጣጠሪያ እንዳትወስዱ ልጅን አላህ ይሰጣል እሱዉ በእርዚቁ ያሳደገዋል ትለን ነበር... ኡሚ በሆዷ ያለው ፅንስ ከመወለዱ በፊት መለያየት አትችልም፡፡ አባቢ ቤት አልፎ አልፎ ይመጣል ለኛ ግን አለመምጣቱ ሰላም ይሰጠናል፡፡
ኡሚ እርግዝናው በጣሙን ከብዷታል እንደበፊቱ የሚንከባከባት ሰው ዛሬ ከጎኗ የለም፡፡ ጎረቤቶቻችን ግን ያዝኑላታል፡፡ በየአቅማቸው ያገኙትን ያማራትን እየሰሩ ያመጡላታል፡፡ በተለይ ደግሞ እማማየ " አይዞሽ ትንሽ ቀን ነው ልጆችሽ ይደርሱልሻል ጠንክሪ" እያሉ ያፅናኗታል፡፡
ቀን ቀንን እየተካ የጊዜ መቁጠሪያ ሰለዳ ከወር ወር እየተሽጋገረ ይሄው እኔም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ለመሆን በቃሁ፡፡ የፈይሲ ምትክ መፅናኛ ይሆነን ዘንድ ዳግም አዩብ ተወለደ፡፡ ሚስኪን አዩብ ፍቅር ጓዙን ጠቅልሎ ከመጣ በኃላ ዳግም ፍቅርን ሊመልስልን ይሆን የመጣው!? ብየ ራሴን ጠየኩ፡፡ አባቢ አዩብን ሲያይ ፊቱ በደስታ አበራ ግን ምን ዋጋ አለው፡፡ የተጠናወተው ሱስ አቋሙን አሽመድምዶ አልፈስፍሶታል! ሀላፊነትን መሸከም አይችልም፡፡ አባቢ ጥሩ ሞዴል መሆን ስላልቻለ ይሄን የተበላሸ ማንነት እያየ ማደጉ ለአዩብ ጥሩ ስላልሆነ ኡሚ ከአባቢ አርቃ ብቻዋን ማሳደግ ጀመረች፡፡ አባቢም አልተቃወመም " ከኔ የሚማመው ጥሩ ነገር የለም ልጄን አንች አሳድጊው" ብሎ ፈቀደላት፡፡
እማ ብቻዋን ሶስት ልጆችን ማሳደግ ፍርጃ ሆነባት፡፡ እንደበፊቱ ስራ ለመቀጠር ጊዜው አልፏል አሁን ድፕሎማ በድግሪ ተተክቷል፡፡ ለዚህ ደግሞ የእናቴ የሂወት ቀማኛ ሌባ እኔ ነኝ! ምክንያቱም እኔ በመወለዴ ምክንያት ነው ኡሚ ስራ ያቆመችው፡፡ ከስራ ሁሉ በላጭ እኔን አድርጋ መረጠችን! ታዳ ያኔ በፍቅር አታልየ የሰረኩዋትን ሂወት ዛሬ እንዴት ልመልስላት!?
እማ ለኛ ስትል እኛን ለማኖር ብላ የቀን ስራ መስራት ጀመረች እንጀራ መጋገር ልብስ ማጠብ ቤት ማፅዳት የእማ ቆሚ ስራዋ ሆነ፡፡
በትምህርት እንዳንሰንፍ ትመክረናለች፡፡ " እናተ ጠንክራችሁ ተማሩና ስራ ስትይዙ ከዚህ ሂወት ገላግላችሁ ታሳርፉኛላችሁ!" ትለናለች፡፡ እኔም ሆንኩ ሪም በትምህርታችን አንታማም፡፡ ለማሚ ስል እሷን ከዚህ ሂወት ለመገላገል ስል ከወትሮው በበለጠ መልኩ ጠነከርኩ፡፡
ከትምህርት ሰአት ውጭ ቆሎ፣ ስካር ድንችና የተቀቀለ እንቁላል ከ11 ሰአት በኅላ መንገድ ዳር እየሸጥኩ ኡሚን ማገዝ ጀመርኩ፡፡ ሪም አዩብን መንከባከብና መጠበቅ ስራዋ ነው፡፡ ቅዳሜና እሁድ ደግሞ የቤት ፅዳቱን እኔ እሰራለሁ፡፡ ኡሚ የምትሰራላቸው ሰወች በፊት የነበራትን ሂወት ስለሚያውቁ ያዝኑላታል፡፡ በተለይ ደግሞ ወይዘሮ ጥሩወርቅ በጣም ያዝኑልናል ከደመወዟ በላይ ጨምራ ነው የምትሰጣት ከዛ በተጨማሪ ደግሞ ሽሮ፣በርበሬ፣ የጤፍ ዱቄት እንጀራ በጋገረች ቁጥር እንጀራም ይሰጡናል፡፡ ወ/ሮ ጥሩወርቅ ስራ ባይኖራቸውም ልጆቻቸው አንቀባረው ያኖሯቸዋል፡፡ ከባለቤታቸው ከአቶ አለማየሁ ጋር በተንጣለለ ጊቢ ውስጥ ከአምስት ተከራይ ጋር ይኖራሉ፡፡
እኔም እሁድ ቀን የወ/ሮ ጥሩወርቅን ቤት ለማፅዳት በጧት ሄድኩኝ ወ/ሮ ጥሩወርቅ ልጃቸው ጋር ጀርመን ሂደዋል፡፡ አቶ አለማየሁ ደግሞ ሁሌም እሁድ እሁድ ቤተክርስቲያን የመሄድ ልምድ ስላላቸው በጧት የነሱን ጨርሸ ወደ ሌላ ለመሄድ አስቤ ነበር፡፡
ቤቱንም ጊቢውንም አፅድቸ እንደጨረስኩ ለመሄድ የጊቢውን በር ስከፍት አቶ አለማየሁ ጋር ፊት ለፊት ተገጣጠምን......
የሰዉ ልጅ ኑሮ አንዱን ሲይዙት ሌላዉ ይጎላል .. ጎዶሎዉን ለመሙላት ሲባል ደግሞ ባልጠበቁትና ባልገመቱት ሰአት ከሌላ አዲስ ችግር ጋር ያላትማል፡፡
አይ የኔ መከራ አለማለቁ....
አቶ አለማየሁ ምን አስበዉ ይሆን ???
#ክፍል ➐
ይቀጥላል
join👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
📖 #የመራም_ማስታወሻ
ክፍል ~ ➐
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
ቤቱንም ጊቢውንም አፅድቸ እንደጨረስኩ ለመሄድ የጊቢውን በር ስከፍት አቶ አለማየሁ ጋር ተገጣጠምን.......
አቶ አለማየሁ እድሜያቸው ከሀምሳወቹ መጨረሻ እስከ ስልሳወቹ መጀመሪያ በሚገመት እድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ፊት ለፊት ሲያዩኝ " እንዴት አደርሽ የኔልጅ" አሉኝ
" አልሀምዱሊላህ ሰላም አደሩ ጋሸ" ብየ መልስ ሰጠሁ
" ምነው ዛሬ አንች መጣሽ እናትሽ ደህና አይደለችም እንዴ!?"
"አረ ደህና ናት ዛሬ ረፍት ስለሆንኩ ላግዛት ብየ ነው"
"ጎሽ የኔ ልጅ ጥሩ አረግሽ እንዲህ ነው ልጅ ማለት" ብለው እጃቸውን ወደ ኪሳቸው ከተው ተጣጥፎ የተጠቀለለ የብር ኖቶችን አወጡና " ይሄ ለአንዳንድ ነገር ይሆንሻል"ብለው ሰጡኝ፡፡ እኔም በጣም ደስ ብሎኝ አመስግኘ ተቀበልኩ፡፡ " አይዞሽ ወደፊት ብዙ እጠቅምሻለሁ አንች ብቻ እኔ የምልሽን እሽ ማለት ብቻ ነው" ብለው እጃቸውን ትከሻየ ላይ ሲያሳርፉ ሰውነቴን ቅፍፍ አለኝ በቅፅበት በንዴት ፊቴ ተቀያየረ ...ግን ንዴቴን ሊያቀልልኝ የሚችል ቃል ፈልጌ አጣሁ ድንገት አፌ ላይ የመጣልኝን " አንተ የትልቅ ትንሽ የተዋረድክ ሽማግሌ በጣም አሳፋሪ ነህ" ብየ የሰጠኝን ብር በትኘለት ወደ ቤቴ ተመለስኩ፡፡
ብቻየን ሁኘ አለቀስኩ ሂወትን ታዘብካት ድሆች ሺህ ለማገኘት ያለ እረፍት ወር ሁሉ ይለፋሉ ሀብታሞች ለብልግና በቀናት ከሺህ በላይ ያወጣሉ አይ ዱንያ ለአንዱ ድሎት ለአንዱ ፈተና ምናለ ሚዛናዊ ሆነሽ ለሁሉ እኩል ብታካፍይ!? ብየ ደግሞ መለስ ብየ የንዴት ሳቅ መሳቅ ጀመርኩ፡፡ "ይገርማል የሰው ልጅ ግን ትንሽ ሰብአዊነት አይሰማውም!? ልጄ ብሎ አብረሽኝ ተኝ ማለት ምን ማለት ነው!? ንዴቴ ጣሪያ ቢነካም ኡሚ እንዳታውቅ ሚስጥር አድርጌ አፎኘ አስቀረሁት፡፡
ኡሚ ይሄን ከሰማች ዳግም ወደዛቤት እንኳን የኔ የሷም እግር አይረግጥም! ግን ወ/ሮ ጥሩወርቅ ጥሩ ሴት ናቸው ይሄን ነገር ሰምተው ከባላቸው ጋር እንዳይጣሉ ይሁን ወይም ደግሞ የሚሰጡን ጥቅማጥቅም እንዳይቋረጥ ይሁን አላውቅም ብቻ ዝም ብያለሁ ዳግም ወደዛ ቤት ግን አልሄድም ብየ ሀሳብ ሳውጠነጥን " መሪ መተሻል እንዴ ?? አዩብን ይዠ ወጣ ብየ ስትገቢ አላየሁሽም" ብላ ሪም ከሀሳቤ አባነነችኝ "
....እ አወ ተመልሻለሁ ማንም አልነበረም ስገባ" ብየ አዩብን አቅፌ ማጫወት ጀመርኩ፡፡
አዩብ ከኔ በተሻለ ከሪም ጋር ጊዜ ያሳልፋል ለዛም ይመስላል ሪምን በጣም ይወዳል ኡሚ ቤት ብትኖርም ምርጫው ሪም ናት! አዩብን ሳይ ውስጤ በሀዘን ይላወሳል! አንድ ቀን ድሎትን ሳያይ በችግር ተወልዶ በችግር ይኖራል ሚስኪን አዩ! ኡሚም ባየችው ቁጥር "አዩ ለኔ ስህተቴም መፅናኛየም ነው፡፡ ያረገዝኩት በስህተት ቢሆንም ግን ያጣኅቸውን መልሶ አዩ ያፅናናኛል ትላለች፡፡ ባለችን አቅም ሰርተን በምናገኛት ገንዘብ ለአዩብ ፍላጎት ቅድሚያ እንሰጣለን፡፡ ቤተሰቦቼ ሆኑ ጓደኞቸ " መሪ" ብለው ቢጠሩኝም አዩ ግን በተኮላተፈ አንደበቱ "መሊ" ብሎ ሲጠራኝ በፍቅር ልቤን ያሞቃታል፡፡ ጣፍጭ አንደበቱን ሁሌም አልጠግበውም! አይ ልጅነት! ገና ልጆች እያለን ነበር ሪም ስሜን አቆላምጣ "መሪ" ብላ የጠራችኝ የሷን ተከትለው የሰፈር ልጆች በስሜ ብዙ ቀን አስለቅሰውኛል፡፡ "መሪ" ማለት የመኪና መሪ ነው አባቷ ሹፌር ስለሆነ ለዛ ነው መሪ የሆነችው" ሲሉኝ አለቅስ ነበር፡፡ ለቤተሰቦቻቸውም ሂጀ ሰደቡኝ ብየ አለቅስ ነበር፡፡ ያኔ ሪም ብቻ ነበር "መሪ" ብላ ስጠራኝ የምደሰተው አሁን ግን መጠሪያየ ሆኗል፡፡
ጊዜ ጊዜን እየተካ መክነፉን ተያይዞታል፡፡ ይሄው እኔም ወደ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ይች አመት ብቻ ቀረችኝ ሪምም ወደ መሰናዶ ለመሽጋገር ሁለታችንም የሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ነን፡፡ አዩም ሶስት አመት ሞላው፡፡ ኡሚ ኑሮ ቢያበሳቁላት ብትጎዳም ቁንጅናዋ እንዳለ ነው፡፡ የማይጠወልግ ውበት! ዩኒቨርስቲ ገብቸ በከፍተኛ ማእረግ ተመርቄ እዛው ዩኒቨርስቲ መቅረት እና ኡሚን ከዚህ ህይወት መገላገል የምጓጓለት ህልሜ ነው! እኔ በዚህ መልኩ ራሴን ከቻልኩ ሂወት አትከብደንም፤ እኔና ሪም ተጋግዘን የእማን ሂወት ማቃናት አያቅተንም፡፡ ስለዚህ ማትሪክን ከፍተኛ ውጤት አምጥቸ እማን ተስፋ ልሰጣት አይዞሽ ደርሸልሻለሁ ትንሽ ታገሽ ልላት ጥናቴን ተያያዝኩት፡፡
በጣም ግራ የገባኝ ነገር ኡሚ አልፎ አልፎ ሲያነስራት አያለሁ፡፡ " አሞሻል" ስላት "አይ ፀሀም ላይ ስለምውል ለዛነው እንጅ ደህና ነኝ አሁንማ ደርሰሽልኛል የኔ ልጅ ከባዱን ጊዜ እንኩዋን ብቻየን አልተውሽኝም ብቻ ተስፍየ በትምህርትሽ ነውና ትምህርትሽ ላይ ጠንክሪ" ትለኛለች፡፡ ሪም እና እኔ ፈተና ጨርሰን ክረምቱን ምን እንስራ እያልን እየተወያየን በመሀል ኡሚ ወደ ቤት ገባች፡፡ የማይጠገበውን ፍቅሯን ሳትሰስት መስጠት የማይሰለቻት ኡሚ ዛሬ ግን ደህነኛ አልመሰለችኝም ፡፡ ሳቅ እና ፈገግታዋ የውሸት የማስመሰል ሆነብኝ አንድ የረበሻት ነገር እንዳለ ገባኝ፡፡
....ቀስ ብየ ተጠግቸ ምን እንደሆነች ጠየኩዋት እቅፏ ውስጥ አስገብታ ሳመችኝና አይን አይኔን አየችን፡፡ የልቤ ምት ፈጠነ የሆነችውን ለማወቅ ጓጓሁ፡፡ አይኖቿን ከኔ አንስታ ወደ ሪም አየች፡፡ ሪም ከአዩብ ጋር እየተጫወተች ወደኛ ትኩረት የላትም፡፡ እማ ወደ ሪም ማየቷ ሪም መስማት የለለባት ከበድ ያለ ጉዳይ እንደሆነ ገመትኩ ጭንቀቴ በረታ.........ጉዳዩ ምን ይሆን???
የመራም ማስታወሻ #ክፍል ➑
https://www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ክፍል ~ ➐
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
ቤቱንም ጊቢውንም አፅድቸ እንደጨረስኩ ለመሄድ የጊቢውን በር ስከፍት አቶ አለማየሁ ጋር ተገጣጠምን.......
አቶ አለማየሁ እድሜያቸው ከሀምሳወቹ መጨረሻ እስከ ስልሳወቹ መጀመሪያ በሚገመት እድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ፊት ለፊት ሲያዩኝ " እንዴት አደርሽ የኔልጅ" አሉኝ
" አልሀምዱሊላህ ሰላም አደሩ ጋሸ" ብየ መልስ ሰጠሁ
" ምነው ዛሬ አንች መጣሽ እናትሽ ደህና አይደለችም እንዴ!?"
"አረ ደህና ናት ዛሬ ረፍት ስለሆንኩ ላግዛት ብየ ነው"
"ጎሽ የኔ ልጅ ጥሩ አረግሽ እንዲህ ነው ልጅ ማለት" ብለው እጃቸውን ወደ ኪሳቸው ከተው ተጣጥፎ የተጠቀለለ የብር ኖቶችን አወጡና " ይሄ ለአንዳንድ ነገር ይሆንሻል"ብለው ሰጡኝ፡፡ እኔም በጣም ደስ ብሎኝ አመስግኘ ተቀበልኩ፡፡ " አይዞሽ ወደፊት ብዙ እጠቅምሻለሁ አንች ብቻ እኔ የምልሽን እሽ ማለት ብቻ ነው" ብለው እጃቸውን ትከሻየ ላይ ሲያሳርፉ ሰውነቴን ቅፍፍ አለኝ በቅፅበት በንዴት ፊቴ ተቀያየረ ...ግን ንዴቴን ሊያቀልልኝ የሚችል ቃል ፈልጌ አጣሁ ድንገት አፌ ላይ የመጣልኝን " አንተ የትልቅ ትንሽ የተዋረድክ ሽማግሌ በጣም አሳፋሪ ነህ" ብየ የሰጠኝን ብር በትኘለት ወደ ቤቴ ተመለስኩ፡፡
ብቻየን ሁኘ አለቀስኩ ሂወትን ታዘብካት ድሆች ሺህ ለማገኘት ያለ እረፍት ወር ሁሉ ይለፋሉ ሀብታሞች ለብልግና በቀናት ከሺህ በላይ ያወጣሉ አይ ዱንያ ለአንዱ ድሎት ለአንዱ ፈተና ምናለ ሚዛናዊ ሆነሽ ለሁሉ እኩል ብታካፍይ!? ብየ ደግሞ መለስ ብየ የንዴት ሳቅ መሳቅ ጀመርኩ፡፡ "ይገርማል የሰው ልጅ ግን ትንሽ ሰብአዊነት አይሰማውም!? ልጄ ብሎ አብረሽኝ ተኝ ማለት ምን ማለት ነው!? ንዴቴ ጣሪያ ቢነካም ኡሚ እንዳታውቅ ሚስጥር አድርጌ አፎኘ አስቀረሁት፡፡
ኡሚ ይሄን ከሰማች ዳግም ወደዛቤት እንኳን የኔ የሷም እግር አይረግጥም! ግን ወ/ሮ ጥሩወርቅ ጥሩ ሴት ናቸው ይሄን ነገር ሰምተው ከባላቸው ጋር እንዳይጣሉ ይሁን ወይም ደግሞ የሚሰጡን ጥቅማጥቅም እንዳይቋረጥ ይሁን አላውቅም ብቻ ዝም ብያለሁ ዳግም ወደዛ ቤት ግን አልሄድም ብየ ሀሳብ ሳውጠነጥን " መሪ መተሻል እንዴ ?? አዩብን ይዠ ወጣ ብየ ስትገቢ አላየሁሽም" ብላ ሪም ከሀሳቤ አባነነችኝ "
....እ አወ ተመልሻለሁ ማንም አልነበረም ስገባ" ብየ አዩብን አቅፌ ማጫወት ጀመርኩ፡፡
አዩብ ከኔ በተሻለ ከሪም ጋር ጊዜ ያሳልፋል ለዛም ይመስላል ሪምን በጣም ይወዳል ኡሚ ቤት ብትኖርም ምርጫው ሪም ናት! አዩብን ሳይ ውስጤ በሀዘን ይላወሳል! አንድ ቀን ድሎትን ሳያይ በችግር ተወልዶ በችግር ይኖራል ሚስኪን አዩ! ኡሚም ባየችው ቁጥር "አዩ ለኔ ስህተቴም መፅናኛየም ነው፡፡ ያረገዝኩት በስህተት ቢሆንም ግን ያጣኅቸውን መልሶ አዩ ያፅናናኛል ትላለች፡፡ ባለችን አቅም ሰርተን በምናገኛት ገንዘብ ለአዩብ ፍላጎት ቅድሚያ እንሰጣለን፡፡ ቤተሰቦቼ ሆኑ ጓደኞቸ " መሪ" ብለው ቢጠሩኝም አዩ ግን በተኮላተፈ አንደበቱ "መሊ" ብሎ ሲጠራኝ በፍቅር ልቤን ያሞቃታል፡፡ ጣፍጭ አንደበቱን ሁሌም አልጠግበውም! አይ ልጅነት! ገና ልጆች እያለን ነበር ሪም ስሜን አቆላምጣ "መሪ" ብላ የጠራችኝ የሷን ተከትለው የሰፈር ልጆች በስሜ ብዙ ቀን አስለቅሰውኛል፡፡ "መሪ" ማለት የመኪና መሪ ነው አባቷ ሹፌር ስለሆነ ለዛ ነው መሪ የሆነችው" ሲሉኝ አለቅስ ነበር፡፡ ለቤተሰቦቻቸውም ሂጀ ሰደቡኝ ብየ አለቅስ ነበር፡፡ ያኔ ሪም ብቻ ነበር "መሪ" ብላ ስጠራኝ የምደሰተው አሁን ግን መጠሪያየ ሆኗል፡፡
ጊዜ ጊዜን እየተካ መክነፉን ተያይዞታል፡፡ ይሄው እኔም ወደ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ይች አመት ብቻ ቀረችኝ ሪምም ወደ መሰናዶ ለመሽጋገር ሁለታችንም የሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ነን፡፡ አዩም ሶስት አመት ሞላው፡፡ ኡሚ ኑሮ ቢያበሳቁላት ብትጎዳም ቁንጅናዋ እንዳለ ነው፡፡ የማይጠወልግ ውበት! ዩኒቨርስቲ ገብቸ በከፍተኛ ማእረግ ተመርቄ እዛው ዩኒቨርስቲ መቅረት እና ኡሚን ከዚህ ህይወት መገላገል የምጓጓለት ህልሜ ነው! እኔ በዚህ መልኩ ራሴን ከቻልኩ ሂወት አትከብደንም፤ እኔና ሪም ተጋግዘን የእማን ሂወት ማቃናት አያቅተንም፡፡ ስለዚህ ማትሪክን ከፍተኛ ውጤት አምጥቸ እማን ተስፋ ልሰጣት አይዞሽ ደርሸልሻለሁ ትንሽ ታገሽ ልላት ጥናቴን ተያያዝኩት፡፡
በጣም ግራ የገባኝ ነገር ኡሚ አልፎ አልፎ ሲያነስራት አያለሁ፡፡ " አሞሻል" ስላት "አይ ፀሀም ላይ ስለምውል ለዛነው እንጅ ደህና ነኝ አሁንማ ደርሰሽልኛል የኔ ልጅ ከባዱን ጊዜ እንኩዋን ብቻየን አልተውሽኝም ብቻ ተስፍየ በትምህርትሽ ነውና ትምህርትሽ ላይ ጠንክሪ" ትለኛለች፡፡ ሪም እና እኔ ፈተና ጨርሰን ክረምቱን ምን እንስራ እያልን እየተወያየን በመሀል ኡሚ ወደ ቤት ገባች፡፡ የማይጠገበውን ፍቅሯን ሳትሰስት መስጠት የማይሰለቻት ኡሚ ዛሬ ግን ደህነኛ አልመሰለችኝም ፡፡ ሳቅ እና ፈገግታዋ የውሸት የማስመሰል ሆነብኝ አንድ የረበሻት ነገር እንዳለ ገባኝ፡፡
....ቀስ ብየ ተጠግቸ ምን እንደሆነች ጠየኩዋት እቅፏ ውስጥ አስገብታ ሳመችኝና አይን አይኔን አየችን፡፡ የልቤ ምት ፈጠነ የሆነችውን ለማወቅ ጓጓሁ፡፡ አይኖቿን ከኔ አንስታ ወደ ሪም አየች፡፡ ሪም ከአዩብ ጋር እየተጫወተች ወደኛ ትኩረት የላትም፡፡ እማ ወደ ሪም ማየቷ ሪም መስማት የለለባት ከበድ ያለ ጉዳይ እንደሆነ ገመትኩ ጭንቀቴ በረታ.........ጉዳዩ ምን ይሆን???
የመራም ማስታወሻ #ክፍል ➑
https://www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
📖 #የመራም_ማስታወሻ
ክፍል ~ ➑
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
ኡሚን ያስጨነቃትን ነገር ለማወቅ በጣም በመጓጓት " ምን ሆነሽ ነው ??የሆንሽውን ንገሪኝ??" ብየ በአይኔ ተማፀንኩዋት፡፡ " የኔ ልጅ በጣም በጣም ነው የምወድሽ!! ሁላችሁንም ከልቤ ነው የምወዳችሁ!!" ብላ ወደራሷ አስጠግታ አጥብቃ አቀፈችኝ እና ግንባሬን ሳመችኝ፡፡ " እማ አታስጨንቂኝ የሆንሽውን ንገሪኝ ልጅሽ እኮ ነኝ ጭንቀትሽ ያሳምመኛል!" ስላት
....."መሪ ታውቂያለሽ እኔ እንደ እናት ግዴታየን ሳልወጣ ፍላጎታችሁን ሳላሟላ የልጅነት ጊዜያችሁን ሰርቄ በችግር እንድትሟቅቁ ፈረድኩባችሁ ግን ነገ የተሻለ ቀን ይመጣል በሚል ተስፋ ነበር! ግን ከዚህ በኃላ እኔ ለናንተ የምጠቅም ሰው አልሆንኩም!" ስትል በሀሳቤ የሆነ ነገር ብልጭ አለና በንግግሯ ጣልቃ ገብቸ
,,,,,," ኡሚ አንች እንደዚህ ካሰብሽ እኔ ምን ልበል!? እእእ የሂወትሽ ዘራፊ ቀማኛ ሌባኮ እኔ ነኝ! ያኔኮ እኔን በማለትሽ ነው ዛሬ ከሰው በታች የሆንሽው! ያንች ጓደኞች ዛሬ የት ናቸው!? ደመወዛቸውስ ስንት ነው? አንች አሁን የት ነሽ!? ኑሮሽስ እንዴት ነው?? ይሄኮ ላንች አይገባሽም ነበር ያኔ ከስራሽ አስበልጠሽ እኔን መምረጥሽ ነው ዛሬ ላይ እዚህ ያስገኘሽ! ኡሚ ታውቂያለሽ አንች ነሽኮ ህልሜ የመኖሬ ሚስጥር! እንች ከለለሽ እኔ ምንም ነኝ! ደግሞ አብሽሪ ቅርብ ቀን ነው ሁሉም ያልፍል ዩኒቨርስቲ ስገባ ደግሞ ምንም አላስቸግርሽም ክረምቱን ስራ ሳላማርጥ እሰራለሁ፡፡ እንደ እናት ምንም ሳላደርግ የሚለውን ሀሳብ ከአምሮሽ አውጭው በዋጋ ሊተመን የማይችለውን ውድና ንፁህ የሆነን ፍቅር ሳትሰስች መስጠት የማይሰለችሽ ከእናቶች ሁሉ በላጭ ውድ እናት ነሽ" ይሄን ስናገር እማ እንባዋ በመንታ በመንታ ይፈሳል፡፡
...." እወድሻለሁ ልጄ!!" ብላኝ ተቃቀፍን፡፡ እማን ከዚህ ስሜት ለማስወጣት ያስቃታል ያልኩትን የቆጥ የባጡን ሳወራት ቆይቸ ወደ ቤታችን ተመለስን፡፡
ለሊት በተኛንበት እማን ነስር ከእንቅልፏ ቀሰቀሳት አብሬያት ተነሳሁ ግን ደሙ ከአፍንጫዋ ብቻ ሳይሆን በአፏም እየፈሰሰ ነበር በጣም ደንግጨ ጮህኩ፡፡ ጩሀቴን ስለሰሙ ጎረቤቶች ወዳዉ መጥተዉ ተሰባስበው ወደ ሀኪም ቤት ወሰድናት፡፡
ዶክተሩ እኔን ለብቻየ ጠርቶ ጉበቷ በመፍረሱ ምክንያት የመዳን እድል እንደሌላት ሲነግረኝ ሰማይ እላየ ላይ የተደፍብኝ መሰለኝ! ሰማይ መሬቱ ተሽከረከረብኝ፡፡ መሬት ላይ ቁሜ መሬት ራቀኝ ጉልበቴ ክብደቴን መቻል አቅቶት ተዝለፍልፌ ወደኩ፡፡
ከመሬት አንስተዉ እንደምንም ደግፈዉ ዉሀ ረጭተዉብኝ እራሴን አወኩ ዶክተር ግን የሚያወራውን ያውቀዋል?? ስለሞት ማውራቱ ለራሱ ይታወቀዋል!? #እማ_መች_ኖረችና_ትሞታለች!!!??? "ሞት" የሚለውን ቃል መሰማት ለኔ ከእሬት በላይ መራር መሆኑን አያውቅም እንዴ? ከገባሁበት መራር የሆነ የህልም ቅዠት የሚመስል መራር እውነት ሰመለስ " እናትሽ ለይላ ልታናግርሽ ትፈልጋለች የተኛችበት ክፍል ግቢ" ብለውኝ ገባሁ፡፡
እማ በዛ ሁኔታ ተኝታ ሳያት እንባየ እንደጎርፍ ይፈስ ጀመር፡፡ እማ አይኗ ውስጥ ተስፋ መቁረጥ ይታይባታል፡፡ እንደዛ ሁና የማየት ወኔ አጣሁ ወደ በር ስመለስ"መሪ" አለችኝ በደከመ ድምፅ፡፡
....ድምፇን ተከትየ ስዞር እንድቀመጥ በእጇ ምልክት ሰጠችኝ፡፡
......ከጎኗ ተቀመጥኩ ሊፈርጥ በደረሰው አይኔ በትኩረት አየኃት፡፡
...." መሪ ይሄ እውነት ነው መራር ቢሆንም እኛ ከአላህ መጥተን ወደ አላህ ተመላሾች ነን የኛ ሀገር ዱንያ ሳይሆን አኺራ ነው ፡፡ አንች እድሜሽ እንጅ ትንሽ አምሮሽ ትልቅ ነው ልጄ! አሁን ሪምና አዩብ ያንች ናቸው አደራ ልጄ ጠብቂያቸው ባንቺ እምነት አለኝ! ከዚህ ቡሀላ እኔ አልጠቅማችሁም የወንድም እና እህትሽን አደራ ለአንቺ ሰጥቻለሁ .. ዱአ አርጉ የዱንያ ፍቅራችንን ጀነት ላይ ተገናኝተን በአኼራም አብሮ እንዲያደርገን አለችኝ በደከመ ድምፅ፡፡
...."እማ ቀድመሽ ታውቂ ነበር?"ብየ ስጠይቃት ከአፏ ቃል ሳታወጣ ቅንድቧን ከፍ በማድረግ ነገረችኝ፡፡
.....ምንም ቃል መተንፈስ አልቻልኩም ስቅስቅ ብየ አለቀስኩ😢 " ከዚህ በኃላ አልጠቅማችሁም" ያለችኝ ደጋግሞ አእምሮየ ውስጥ አቃጨለ፡፡ እንባ ከማፍሰስ ውጭ ቃል ማውጣት አልቻልኩም፡፡ ኡሚ ለቅሶየን ማየት ስቃይዋን አባሰው ፊቷን ወደ ግድግዳ አዞረች እጇን ሳምኩዋት ለመሄድ ስነሳ
....በተቆራረጠ ድምፅ መሪ መሪ .. "አባትሽ" አለችኝ ሰሙን ስትጠራ ደሜ ሲሞቅ ለራሴ ታወቀኝ በዚህ በመከራ ሰአት እንኩዋን ከጎናችን የለም አስከተለችና
" ይወዳችኃል ልጆቹን ጠልቶ አያውቅም አደራ እናንተም እንዳትጠሉት!" አለችን፡፡
.....ክፉ ቃል ላለመናገር ራሴን ተቆጣጥሬ እሽታየን ቅንጭላቴን በማወዛወዝ ገልጨ የውሸት ፈገግ አልኩ፡፡ ግንባሯን ስሜ እወድሻለሁ ብያት ወጣሁ፡፡
ከእናቴ ተለይቼ የወጣሁት የምሄድበት ኑሮ አይደለም እስከ መጨረሻ እስትንፍሷ ከጎኖ ብሆን ደስታየ ነው፡፡ ግን እንባየ ከቁጥጥሬ ውጭ ሆነና ስቃዩን እንዳላበዛው ፈራሁ፡፡ እናቴን ጠይቄ ስወጣ ጎረቤቶቻችን በጭንቀት ተኮራምተዋል እማማየ አይናቸው በእንባ ርሷል፡፡ ከአዩብ ውጭ ሁሉም አዝነዋል፡፡
እንደ ልጅነት የነፃነት አለም የት አለና?? አዩብ ኮሊደሩ ላይ እየተሯሯጠ ይጫወታል፡፡ ሪም አንገቴ ውስጥ ገብታ ለቅሶዋን አቀለጠችው በዛ ሰአት ሁሉም ከማልቀሰ ውጭ አይዞሽ ባይ አልነበረም፡፡ ሁሉም ነገር ከቁጥጥሬ ከአእምሮየ በላይ ሆነ የማደርገውን የምተወውን አላውቅም ብቻ በድኔ ይንቀሳቀሳል፡፡
እማ ሆስቲታል ከተኛች ዛሬ አምስት ቀን ሆናት የመዳን ተስፋ እንደሌላት ቢነገረንም እንድሁ ሁና እስትንፍሷ እንዲረዝም የሁላችንም ፍላጎት ነው፡፡ እዛው ሆስፒታል ሰለቆየሁ " ቤት ሂደሽ ረፍት አድርጊ ሻወርም ውሰጅ ልብስም ቀይሪ ልጄ አንችኮ ቀድመሽ ሞትሽ ለእናትሽ እኔ አለሁ ሂጅ" አሉኝ እማማየ መሄድ ባልፈልግም ቁጣቸው ሲበረታ ወደ ቤት ተመለስኩ፡፡
ልቤ ግን ሊረጋጋ አልተቻልም ጭንቅ የሚል ስሜት ውሰጤን ተቆጣጠረው ጩሂ ጩሂ ይለኛል ምን ሁኘ ነው!? ለራሴ ግራ ገባኝ ቤት ስደርስ ሪም አዩብን እያጫወተች ነበር፡፡ አዩ ከበር ገና "መሊ" ብሎ ተጠመጠመብኝ ለካ 2 ቀን አልተገናኘንም፡፡ ሳላውቀው ለካ ናፍቀውኛል፡፡ ሁለቱንም አቅፌ ሳምኩዋቸው እና የሆነ ውስጤን ቀለል አለኝ " ዛሬ ኡሚ ጋር ሁላችንም እንሄዳለን" ስላቸው "ከምርሽ ነው ማሚ በጣም ናፍቃኛለች በቃ እንሂድ" ብላ ሪም ተነሳች፡፡ " ቆይ እንጅ ገናኮ መግባቴ ነው ልብስ እንኩዋን ልቀይር" ስላት " ማሚ ማሚ እንሂድ" አለ አዩብ በኮልታፍ አንደበቱ፡፡ ጉጉታቸውን ሳይ ሻወር መውሰዴን ትቼ ልብስ ብቻ ቀይሬ ተያይዘን ወደ ተኛችበት ሆስፒታል ጉዞ ጀመርን፡፡
#ክፍል ➒
ይቀጥላል.........
join↘️
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ክፍል ~ ➑
✍ ፀሀፊ ☞አሚር ሰይድ
ኡሚን ያስጨነቃትን ነገር ለማወቅ በጣም በመጓጓት " ምን ሆነሽ ነው ??የሆንሽውን ንገሪኝ??" ብየ በአይኔ ተማፀንኩዋት፡፡ " የኔ ልጅ በጣም በጣም ነው የምወድሽ!! ሁላችሁንም ከልቤ ነው የምወዳችሁ!!" ብላ ወደራሷ አስጠግታ አጥብቃ አቀፈችኝ እና ግንባሬን ሳመችኝ፡፡ " እማ አታስጨንቂኝ የሆንሽውን ንገሪኝ ልጅሽ እኮ ነኝ ጭንቀትሽ ያሳምመኛል!" ስላት
....."መሪ ታውቂያለሽ እኔ እንደ እናት ግዴታየን ሳልወጣ ፍላጎታችሁን ሳላሟላ የልጅነት ጊዜያችሁን ሰርቄ በችግር እንድትሟቅቁ ፈረድኩባችሁ ግን ነገ የተሻለ ቀን ይመጣል በሚል ተስፋ ነበር! ግን ከዚህ በኃላ እኔ ለናንተ የምጠቅም ሰው አልሆንኩም!" ስትል በሀሳቤ የሆነ ነገር ብልጭ አለና በንግግሯ ጣልቃ ገብቸ
,,,,,," ኡሚ አንች እንደዚህ ካሰብሽ እኔ ምን ልበል!? እእእ የሂወትሽ ዘራፊ ቀማኛ ሌባኮ እኔ ነኝ! ያኔኮ እኔን በማለትሽ ነው ዛሬ ከሰው በታች የሆንሽው! ያንች ጓደኞች ዛሬ የት ናቸው!? ደመወዛቸውስ ስንት ነው? አንች አሁን የት ነሽ!? ኑሮሽስ እንዴት ነው?? ይሄኮ ላንች አይገባሽም ነበር ያኔ ከስራሽ አስበልጠሽ እኔን መምረጥሽ ነው ዛሬ ላይ እዚህ ያስገኘሽ! ኡሚ ታውቂያለሽ አንች ነሽኮ ህልሜ የመኖሬ ሚስጥር! እንች ከለለሽ እኔ ምንም ነኝ! ደግሞ አብሽሪ ቅርብ ቀን ነው ሁሉም ያልፍል ዩኒቨርስቲ ስገባ ደግሞ ምንም አላስቸግርሽም ክረምቱን ስራ ሳላማርጥ እሰራለሁ፡፡ እንደ እናት ምንም ሳላደርግ የሚለውን ሀሳብ ከአምሮሽ አውጭው በዋጋ ሊተመን የማይችለውን ውድና ንፁህ የሆነን ፍቅር ሳትሰስች መስጠት የማይሰለችሽ ከእናቶች ሁሉ በላጭ ውድ እናት ነሽ" ይሄን ስናገር እማ እንባዋ በመንታ በመንታ ይፈሳል፡፡
...." እወድሻለሁ ልጄ!!" ብላኝ ተቃቀፍን፡፡ እማን ከዚህ ስሜት ለማስወጣት ያስቃታል ያልኩትን የቆጥ የባጡን ሳወራት ቆይቸ ወደ ቤታችን ተመለስን፡፡
ለሊት በተኛንበት እማን ነስር ከእንቅልፏ ቀሰቀሳት አብሬያት ተነሳሁ ግን ደሙ ከአፍንጫዋ ብቻ ሳይሆን በአፏም እየፈሰሰ ነበር በጣም ደንግጨ ጮህኩ፡፡ ጩሀቴን ስለሰሙ ጎረቤቶች ወዳዉ መጥተዉ ተሰባስበው ወደ ሀኪም ቤት ወሰድናት፡፡
ዶክተሩ እኔን ለብቻየ ጠርቶ ጉበቷ በመፍረሱ ምክንያት የመዳን እድል እንደሌላት ሲነግረኝ ሰማይ እላየ ላይ የተደፍብኝ መሰለኝ! ሰማይ መሬቱ ተሽከረከረብኝ፡፡ መሬት ላይ ቁሜ መሬት ራቀኝ ጉልበቴ ክብደቴን መቻል አቅቶት ተዝለፍልፌ ወደኩ፡፡
ከመሬት አንስተዉ እንደምንም ደግፈዉ ዉሀ ረጭተዉብኝ እራሴን አወኩ ዶክተር ግን የሚያወራውን ያውቀዋል?? ስለሞት ማውራቱ ለራሱ ይታወቀዋል!? #እማ_መች_ኖረችና_ትሞታለች!!!??? "ሞት" የሚለውን ቃል መሰማት ለኔ ከእሬት በላይ መራር መሆኑን አያውቅም እንዴ? ከገባሁበት መራር የሆነ የህልም ቅዠት የሚመስል መራር እውነት ሰመለስ " እናትሽ ለይላ ልታናግርሽ ትፈልጋለች የተኛችበት ክፍል ግቢ" ብለውኝ ገባሁ፡፡
እማ በዛ ሁኔታ ተኝታ ሳያት እንባየ እንደጎርፍ ይፈስ ጀመር፡፡ እማ አይኗ ውስጥ ተስፋ መቁረጥ ይታይባታል፡፡ እንደዛ ሁና የማየት ወኔ አጣሁ ወደ በር ስመለስ"መሪ" አለችኝ በደከመ ድምፅ፡፡
....ድምፇን ተከትየ ስዞር እንድቀመጥ በእጇ ምልክት ሰጠችኝ፡፡
......ከጎኗ ተቀመጥኩ ሊፈርጥ በደረሰው አይኔ በትኩረት አየኃት፡፡
...." መሪ ይሄ እውነት ነው መራር ቢሆንም እኛ ከአላህ መጥተን ወደ አላህ ተመላሾች ነን የኛ ሀገር ዱንያ ሳይሆን አኺራ ነው ፡፡ አንች እድሜሽ እንጅ ትንሽ አምሮሽ ትልቅ ነው ልጄ! አሁን ሪምና አዩብ ያንች ናቸው አደራ ልጄ ጠብቂያቸው ባንቺ እምነት አለኝ! ከዚህ ቡሀላ እኔ አልጠቅማችሁም የወንድም እና እህትሽን አደራ ለአንቺ ሰጥቻለሁ .. ዱአ አርጉ የዱንያ ፍቅራችንን ጀነት ላይ ተገናኝተን በአኼራም አብሮ እንዲያደርገን አለችኝ በደከመ ድምፅ፡፡
...."እማ ቀድመሽ ታውቂ ነበር?"ብየ ስጠይቃት ከአፏ ቃል ሳታወጣ ቅንድቧን ከፍ በማድረግ ነገረችኝ፡፡
.....ምንም ቃል መተንፈስ አልቻልኩም ስቅስቅ ብየ አለቀስኩ😢 " ከዚህ በኃላ አልጠቅማችሁም" ያለችኝ ደጋግሞ አእምሮየ ውስጥ አቃጨለ፡፡ እንባ ከማፍሰስ ውጭ ቃል ማውጣት አልቻልኩም፡፡ ኡሚ ለቅሶየን ማየት ስቃይዋን አባሰው ፊቷን ወደ ግድግዳ አዞረች እጇን ሳምኩዋት ለመሄድ ስነሳ
....በተቆራረጠ ድምፅ መሪ መሪ .. "አባትሽ" አለችኝ ሰሙን ስትጠራ ደሜ ሲሞቅ ለራሴ ታወቀኝ በዚህ በመከራ ሰአት እንኩዋን ከጎናችን የለም አስከተለችና
" ይወዳችኃል ልጆቹን ጠልቶ አያውቅም አደራ እናንተም እንዳትጠሉት!" አለችን፡፡
.....ክፉ ቃል ላለመናገር ራሴን ተቆጣጥሬ እሽታየን ቅንጭላቴን በማወዛወዝ ገልጨ የውሸት ፈገግ አልኩ፡፡ ግንባሯን ስሜ እወድሻለሁ ብያት ወጣሁ፡፡
ከእናቴ ተለይቼ የወጣሁት የምሄድበት ኑሮ አይደለም እስከ መጨረሻ እስትንፍሷ ከጎኖ ብሆን ደስታየ ነው፡፡ ግን እንባየ ከቁጥጥሬ ውጭ ሆነና ስቃዩን እንዳላበዛው ፈራሁ፡፡ እናቴን ጠይቄ ስወጣ ጎረቤቶቻችን በጭንቀት ተኮራምተዋል እማማየ አይናቸው በእንባ ርሷል፡፡ ከአዩብ ውጭ ሁሉም አዝነዋል፡፡
እንደ ልጅነት የነፃነት አለም የት አለና?? አዩብ ኮሊደሩ ላይ እየተሯሯጠ ይጫወታል፡፡ ሪም አንገቴ ውስጥ ገብታ ለቅሶዋን አቀለጠችው በዛ ሰአት ሁሉም ከማልቀሰ ውጭ አይዞሽ ባይ አልነበረም፡፡ ሁሉም ነገር ከቁጥጥሬ ከአእምሮየ በላይ ሆነ የማደርገውን የምተወውን አላውቅም ብቻ በድኔ ይንቀሳቀሳል፡፡
እማ ሆስቲታል ከተኛች ዛሬ አምስት ቀን ሆናት የመዳን ተስፋ እንደሌላት ቢነገረንም እንድሁ ሁና እስትንፍሷ እንዲረዝም የሁላችንም ፍላጎት ነው፡፡ እዛው ሆስፒታል ሰለቆየሁ " ቤት ሂደሽ ረፍት አድርጊ ሻወርም ውሰጅ ልብስም ቀይሪ ልጄ አንችኮ ቀድመሽ ሞትሽ ለእናትሽ እኔ አለሁ ሂጅ" አሉኝ እማማየ መሄድ ባልፈልግም ቁጣቸው ሲበረታ ወደ ቤት ተመለስኩ፡፡
ልቤ ግን ሊረጋጋ አልተቻልም ጭንቅ የሚል ስሜት ውሰጤን ተቆጣጠረው ጩሂ ጩሂ ይለኛል ምን ሁኘ ነው!? ለራሴ ግራ ገባኝ ቤት ስደርስ ሪም አዩብን እያጫወተች ነበር፡፡ አዩ ከበር ገና "መሊ" ብሎ ተጠመጠመብኝ ለካ 2 ቀን አልተገናኘንም፡፡ ሳላውቀው ለካ ናፍቀውኛል፡፡ ሁለቱንም አቅፌ ሳምኩዋቸው እና የሆነ ውስጤን ቀለል አለኝ " ዛሬ ኡሚ ጋር ሁላችንም እንሄዳለን" ስላቸው "ከምርሽ ነው ማሚ በጣም ናፍቃኛለች በቃ እንሂድ" ብላ ሪም ተነሳች፡፡ " ቆይ እንጅ ገናኮ መግባቴ ነው ልብስ እንኩዋን ልቀይር" ስላት " ማሚ ማሚ እንሂድ" አለ አዩብ በኮልታፍ አንደበቱ፡፡ ጉጉታቸውን ሳይ ሻወር መውሰዴን ትቼ ልብስ ብቻ ቀይሬ ተያይዘን ወደ ተኛችበት ሆስፒታል ጉዞ ጀመርን፡፡
#ክፍል ➒
ይቀጥላል.........
join↘️
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group