Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ISLAMIC SCHOOL@Islam_and_Science P.5729
ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 5729
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
እንዴት ናችሁ

ብዙ የሌላ ቻናል Admin እና አንዳንድ ዩቲዩበሮች ሳትወጋ ንገስ በሚለዉ ታሪክ መሀል የቀረበ የመራም ማስታወሻ የሚለዉን ለብቻዉ በyoutube እና በቻናል እናቅርበዉ ፍቀድልን ላላችሁ ይሄዉ የመራም ማስታወሻ የሚለዉን ለብቻዉ ከነገ ጀምሬ እፓስተዋለሁ፡፡ ቻናል ያላችሁና በyoutube ለመጀመር የፈለጋችሁ በጠየቃችሁኝ መሰረት አመቻችቻለሁ፡፡

☝️ በአስተያየት ለምን ፁሁፋ ማዘጋጀት አትጀምርም ላላችሁ ...ሌላ ፁሀፍ ላዘጋጅ ይቅርና እኔ ለራሱ 95% የፃፍኳቸዉን ፁሁፎች ረስቸዋለሁ፡፡ ወላሂ አሁን በአንዳንድ ቻናል የኔ ፁሁፍ ሲፓሰት ግን እኔ ነኝ የፃፍኩት ወይ ብየ ግራ እየገባኝ ነዉ፡፡እናም እንኳን ፁሁፍ አዘጋጅቶ ለሌላ ወገን ለመትረፍ ይቅርና ራስን ወደ በፊቱ ማንነት መመለስ ከባድ ነዉ...

ኢማን ይጨምራል ይቀንሳል....እኔም በሆነ ምክንያት ከበፊቱ አቋም እንደወረድኩ አቃለሁ..ብቻ ወሳኙ ዱአና ዱአ ብቻ ነዉ


በፊት ሳትዋጋ ንገስ በሚለዉ ታሪክ ላይ በመሀል የገባዉ የመራም ማስታወሻ ታሪክ ነገ ከጠዋት ይጀምራል፡፡
በድጋሜም ቢሆን መልካም ንባብ

አሚር ሰይድ



tgoop.com/Islam_and_Science/5729
Create:
Last Update:

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
እንዴት ናችሁ

ብዙ የሌላ ቻናል Admin እና አንዳንድ ዩቲዩበሮች ሳትወጋ ንገስ በሚለዉ ታሪክ መሀል የቀረበ የመራም ማስታወሻ የሚለዉን ለብቻዉ በyoutube እና በቻናል እናቅርበዉ ፍቀድልን ላላችሁ ይሄዉ የመራም ማስታወሻ የሚለዉን ለብቻዉ ከነገ ጀምሬ እፓስተዋለሁ፡፡ ቻናል ያላችሁና በyoutube ለመጀመር የፈለጋችሁ በጠየቃችሁኝ መሰረት አመቻችቻለሁ፡፡

☝️ በአስተያየት ለምን ፁሁፋ ማዘጋጀት አትጀምርም ላላችሁ ...ሌላ ፁሀፍ ላዘጋጅ ይቅርና እኔ ለራሱ 95% የፃፍኳቸዉን ፁሁፎች ረስቸዋለሁ፡፡ ወላሂ አሁን በአንዳንድ ቻናል የኔ ፁሁፍ ሲፓሰት ግን እኔ ነኝ የፃፍኩት ወይ ብየ ግራ እየገባኝ ነዉ፡፡እናም እንኳን ፁሁፍ አዘጋጅቶ ለሌላ ወገን ለመትረፍ ይቅርና ራስን ወደ በፊቱ ማንነት መመለስ ከባድ ነዉ...

ኢማን ይጨምራል ይቀንሳል....እኔም በሆነ ምክንያት ከበፊቱ አቋም እንደወረድኩ አቃለሁ..ብቻ ወሳኙ ዱአና ዱአ ብቻ ነዉ


በፊት ሳትዋጋ ንገስ በሚለዉ ታሪክ ላይ በመሀል የገባዉ የመራም ማስታወሻ ታሪክ ነገ ከጠዋት ይጀምራል፡፡
በድጋሜም ቢሆን መልካም ንባብ

አሚር ሰይድ

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/5729

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The best encrypted messaging apps The Channel name and bio must be no more than 255 characters long There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. Image: Telegram. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American