This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዛሬውን የወሎ መናገሻዋ ደሴ የኢድ አልፈጥር በአል አከባበር የድሮን ምስል። ምንጭ:- khalid video production
ካሊዶ 10Q ታሪክ አስቀምጦ አልፏል🙏
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ካሊዶ 10Q ታሪክ አስቀምጦ አልፏል🙏
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢድ አልፈጥር በአል አከባበር በደሴ ተጨማሪ mp4
ኢስላም ድምቀት ዉበት ነዉ♥
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ኢስላም ድምቀት ዉበት ነዉ♥
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢድ አከባበር በአባጅፋር ሀገር ጂማ❤️
ድከሙ ብሏቸዉ ነዉ እንጂ የኢትዮጲያ ዉበቶች ሙስሊሞች ናቸዉ፡፡
ተረቱ ሁነና የማይድግ ጥጃ የእናቱን ጡት ይነክሳል☺️ ነዉ፡፡ ሀቅን መሸፈን አይቻልም ኢስላም ዉበት ነዉ
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ድከሙ ብሏቸዉ ነዉ እንጂ የኢትዮጲያ ዉበቶች ሙስሊሞች ናቸዉ፡፡
ተረቱ ሁነና የማይድግ ጥጃ የእናቱን ጡት ይነክሳል☺️ ነዉ፡፡ ሀቅን መሸፈን አይቻልም ኢስላም ዉበት ነዉ
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 #የሀቢቡና_ሙሀመድ_ﷺ_ስሞች🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በአባታቸው በኩል የሚገርም ታሪክ አላቸው። አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ጁርሁም የሚባሉ ጉሳዎች የዘምዘምን ውሀ አዳፍነው በሄዱ ጊዜ ውሀዉን ፍለጋ ቁፋሮ ጀመሩ። ቁረይሾች በዚህ ሥራ ላይ ሊተባበሯቸው አልፈቀዱም። ዐብዱል ሙጠሊብ አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበራቸውና ጌታዬ ሆይ አሥር ወንድ ልጆችን ከሰጠኸኝ አንዱን በስለት መልክ ላንተ ለማረድ ዝግጁ ነኝ በማለት ተሳሉ። አላህ ሱወ አስር ወንድ ልጆች ሰጣቸው። የመጨረሻ ልጃቸው የነቢያችን ﷺ አባት የሆኑት ዐብዱላህ ናቸው።
ዐብዱልሙጠሊብ በስለታቸው መሠረት
የነብዩ ﷺ አባት ለማረድ ወደ ካዕባ ወሰዱ። በዚህን ጊዜ ቁረይሾች ዐብዱል ሙጠሊብን በኛ መካከል ያልነበረ ባህል አታምጣብን። አንተ ዛሬ ይህንን ልጅህን ካረድክ ነገ ሌሎችም ይህን ነገር ልምድ አድርገው ይከተላሉና ይህን ሀሳብህን አንሳ በማለት አሳሰቡት። በዚሁ ጉዳይ ላይ ለማማከርም ብለው ከአንዲት ጠንቋይ ዘንድ ሄዱ። ጠንቋዩዋም የአንድ ሰው የደም ካሳ አስር ግመል ነውና ለእርድ በቀረበው ዐብዱላህና በግመሎቹ መካከል እጣ ተጥሎ የግመሎቹ እጣ በደረሠ ጊዜ ግመሎቹ በሱ ምትክ እንዲታረዱ መከረችና እጣ መጣል ተጀመረ። እጣው ከዘጠኝ ጊዜ ሙከራ በኋላ ነበር ግመሎቹ ላይ ወጣ። እጣው በግመሎቹ ላይ በመውጣቱ ዐብዱልሙጠሊብ እጅግ ተደሠቱ። መቶ ግመሎችም በዐብዱላህ ምትክ ቀርበው ታረዱና ሰደቃ ተደረጉ። የነቢያችን አባት ዐብዱላህ በዚህ መንገድ ነፃ ሊወጡ ቻሉ።
✨✨✨ ነቢዩም ﷺ ይህንኑ ክስተት ሲያስታውሱ እኔ የሁለት ለእርድ የቀረቡ ሰዎች ልጅ ነኝ ብለዋል። አንደኛው ለእርድ ቀርቦ የነበረው ሰው ቅድመ አያታቸው ነቢዩ ኢስማዒል እንደሆኑ ይታወቃል።
💚 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ ለአባታቸው.... ዐብዱልሙጠሊብ ከተከበረ ቤተሰብ የሆነችው አሚናን ከእርድ ለተረፈ ልጃቸው ለዐብደሏህ አጩ። በወቅቱ የነበረው ማህበረሰብ የጋብቻ ሥርዓቱ የተበከለ ዝሙትና አባታቸው የማይታወቁ ልጆች የበዙበት ነበር። የነቢያችን ﷺ አባት ግን በሕጋዊ ጋብቻ በክብር የሴቷ ቤተሰብ ተጠይቆ ነው የተዳሩት።
🩷 ነብዩ ﷺበእርግዝናቸው ወቅት አንድ ፍጡር ወደ እናታቸው መጣና በዚህ ዑማ ታላቅ ሰው ነውና ያረገዝሽው ይህን ልጅ በምትወልጂበት ጊዜ በአንድዬ ጌታ ከምቀኛ ዓይን ሁሉ እጠብቅሀለሁ" በይ።” አላት። እናታቸው አሚና ነቢዩን ﷺ ነፍሰጡር ሆና ሳለች ሌሎች ሴቶች የሚሰማቸው የድካም እና ሌሎች ዓይነት ስሜቶች ተሰምቷት አያውቅም ነበር።
🌹🌹🌹ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ስትወልዳቸውም ከሷ የወጣ ብርሃን የሻምን ቤተ-መንግሥታት አብርቷል።
ነቢያችን ﷺ እንብርታቸው ተስተካክሎ የተቆረጠ ሆኖ፣ ዐይናቸው ተኩሎና፧ ተገርዘው ነው ወደዚህች ዓለም ተውበው የመጡት። በዉልደታቸው ቀን የፐርሺያ ነገስታት ማረፊያ የተሠነጣጠቀ ሲሆን አሥራ አራት የሚሆኑ የቤተ- መንግሥቱ ጉልላቶቹ ወድቀዋል።
🌿🌿 ለ1ሺህ ዓመታት ሳትጠፋ የኖረችው የእሳት አምላኪዎቹ ፋርሦች እሳትም በዚሁ ቀን ጠፍታለች። በሚወለዱበት ጊዜ ቤቱ በብርሃን ተሞላ።ከዋክብት ወደሳቸው ሲቀርቡ ሁለቱ አዋላጆቻቸው በግልፅ ተመልክተዋል። አላህ(ሱወ) ታላቁንና የነቢያት ሁሉ መቋጫ የሆነውን መልዕክተኛውን ሙሐመድን ﷺ
በነኝህና በመሳሰሉት ተዓምራት አጅቦ ነው ወደዚህች ዓለም ያመጣቸው።
🩵🩵 ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በርከት ያሉ ስሞች አሏቸው። በዋናነት የሚጠቀሱት እሳቸውም የመሰከሩት አምስት ናቸው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
➊‹‹ እኔ ሙሐመድ ነኝ።
➋ እኔ አሕመድ ነኝ።
➌ እኔ 'አል ማሒ' (አላህ በኔ አማካኝነት ክህደትን የሚያብስበት) ነኝ።
➍እኔ አል ሓሽር (ሰዎች የቂያማ ቀን ከእግሬ ሥር የሚቀሰቀሱ) ነኝ።
➍እኔ 'አል ዓቂብ (የነቢያት ሁሉ መቋጫ) ነኝ።” ብለዋል።
🌹🌹ሙሐመድ ማለት ትርጉሙ 'ምስጉኑ፣ የተመሰገነ' እንደ ማለት ነው፡፡ ይህን ስም ያወጡላቸው አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው። በርግጥም የሰው ልጅ ሆኖ እንደሳቸው የተመሰገነ የለም። አሕመድ ማለት ደግሞ ትርጉሙ “አመስጋኝ ማለት ሲሆን በርግጥም ከሳቸው በላይ አላህን ያመሰገነና የተገዛ በዚህች ምድር ላይ አልተፈጠረም።
አላህ ሱወ ነቢዩን ሲያልቃቸው እሳቸው መለኮታዊውን ተልእኮ ይዘው በመጡ ጊዜ ያስዋሿቸው የመካ ሰዎች ቁረይሾች እንኳን ሲሰድቧቸው በስማቸው ጠርተው ሰድበዋቸው አያውቁም ነበር። ሙሐመድ ከማለት ይልቅ ተቃራኒ ትርጉም ባለው መጠሪያ ሙዘምመም እያሉ ነበር የሚጠሯቸው። ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ አታዩም እንዴ! አላህ የቁረይሾችን ስድብ እንዴት እንደሚያርቅልኝ! እነሱ እኮ ሙዘምመም እያሉ ነው የሚሳደቡት እኔ ግን ሙሐመድ ነኝ' ይሉ ነበር፡፡
🌹🌹 ታላቁ ነቢይ ﷺ አባታቸውን ገና በእናታቸው ሆድ ሳሉ እናታቸውን ደግሞ በሕጻንነት እድሜያቸው ነው ያጡት። ወንድምና እህት አልነበራቸውም።
ነቢያችን ﷺ የቲም ሆነው በአያታቸውና በአጎታቸው ቤት ነው በቅብብሎሽ ያደጉት። ልጅ ሆነው ሣሉም ሆነ በወጣትነታቸው ታላቅ ሰው ነበሩ። መለኮታዊው የወሕይ መልዕክት ሳይደርሳቸው ከመላካቸውም በፊት ስብእናቸው ምሉእ ነበር። ቁርኣን ስለ ታላቅነታቸውና ስለ ደረጃቸው ከመመስከሩ በፊት ታላላቅ ተአምራት በሳቸው ዙሪያ ይታዩ ነበር።
✏️✏️ ከመላካቸው በፊት ድንጋይ ሰላም ይላቸው፤ ዛፍና ሌላ ግዑዝ ነገርም የአክብሮት ስግደት ይሰግድላቸው ነበር።
በወጣትነታቸው መካ እንደሳቸው ዓይነት እውነተኛና ታማኝ ሰው አላስተናገደችም። ብዙዎች የአደራ እቃዎችን እሳቸው ዘንድ ያስቀምጡ ነበር። “ሙሐመዱ አል- አሚን" (ታማኙ ሙሐመድ) ነበር መጠሪያቸው። ጣኦታትን እና ባእድ አምልኮን እጅግ አድርገው ይጠሉ ነበር።
🩵ሀቢቡና ﷺﷺﷺ
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በአባታቸው በኩል የሚገርም ታሪክ አላቸው። አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ጁርሁም የሚባሉ ጉሳዎች የዘምዘምን ውሀ አዳፍነው በሄዱ ጊዜ ውሀዉን ፍለጋ ቁፋሮ ጀመሩ። ቁረይሾች በዚህ ሥራ ላይ ሊተባበሯቸው አልፈቀዱም። ዐብዱል ሙጠሊብ አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበራቸውና ጌታዬ ሆይ አሥር ወንድ ልጆችን ከሰጠኸኝ አንዱን በስለት መልክ ላንተ ለማረድ ዝግጁ ነኝ በማለት ተሳሉ። አላህ ሱወ አስር ወንድ ልጆች ሰጣቸው። የመጨረሻ ልጃቸው የነቢያችን ﷺ አባት የሆኑት ዐብዱላህ ናቸው።
ዐብዱልሙጠሊብ በስለታቸው መሠረት
የነብዩ ﷺ አባት ለማረድ ወደ ካዕባ ወሰዱ። በዚህን ጊዜ ቁረይሾች ዐብዱል ሙጠሊብን በኛ መካከል ያልነበረ ባህል አታምጣብን። አንተ ዛሬ ይህንን ልጅህን ካረድክ ነገ ሌሎችም ይህን ነገር ልምድ አድርገው ይከተላሉና ይህን ሀሳብህን አንሳ በማለት አሳሰቡት። በዚሁ ጉዳይ ላይ ለማማከርም ብለው ከአንዲት ጠንቋይ ዘንድ ሄዱ። ጠንቋዩዋም የአንድ ሰው የደም ካሳ አስር ግመል ነውና ለእርድ በቀረበው ዐብዱላህና በግመሎቹ መካከል እጣ ተጥሎ የግመሎቹ እጣ በደረሠ ጊዜ ግመሎቹ በሱ ምትክ እንዲታረዱ መከረችና እጣ መጣል ተጀመረ። እጣው ከዘጠኝ ጊዜ ሙከራ በኋላ ነበር ግመሎቹ ላይ ወጣ። እጣው በግመሎቹ ላይ በመውጣቱ ዐብዱልሙጠሊብ እጅግ ተደሠቱ። መቶ ግመሎችም በዐብዱላህ ምትክ ቀርበው ታረዱና ሰደቃ ተደረጉ። የነቢያችን አባት ዐብዱላህ በዚህ መንገድ ነፃ ሊወጡ ቻሉ።
✨✨✨ ነቢዩም ﷺ ይህንኑ ክስተት ሲያስታውሱ እኔ የሁለት ለእርድ የቀረቡ ሰዎች ልጅ ነኝ ብለዋል። አንደኛው ለእርድ ቀርቦ የነበረው ሰው ቅድመ አያታቸው ነቢዩ ኢስማዒል እንደሆኑ ይታወቃል።
💚 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ ለአባታቸው.... ዐብዱልሙጠሊብ ከተከበረ ቤተሰብ የሆነችው አሚናን ከእርድ ለተረፈ ልጃቸው ለዐብደሏህ አጩ። በወቅቱ የነበረው ማህበረሰብ የጋብቻ ሥርዓቱ የተበከለ ዝሙትና አባታቸው የማይታወቁ ልጆች የበዙበት ነበር። የነቢያችን ﷺ አባት ግን በሕጋዊ ጋብቻ በክብር የሴቷ ቤተሰብ ተጠይቆ ነው የተዳሩት።
🩷 ነብዩ ﷺበእርግዝናቸው ወቅት አንድ ፍጡር ወደ እናታቸው መጣና በዚህ ዑማ ታላቅ ሰው ነውና ያረገዝሽው ይህን ልጅ በምትወልጂበት ጊዜ በአንድዬ ጌታ ከምቀኛ ዓይን ሁሉ እጠብቅሀለሁ" በይ።” አላት። እናታቸው አሚና ነቢዩን ﷺ ነፍሰጡር ሆና ሳለች ሌሎች ሴቶች የሚሰማቸው የድካም እና ሌሎች ዓይነት ስሜቶች ተሰምቷት አያውቅም ነበር።
🌹🌹🌹ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ስትወልዳቸውም ከሷ የወጣ ብርሃን የሻምን ቤተ-መንግሥታት አብርቷል።
ነቢያችን ﷺ እንብርታቸው ተስተካክሎ የተቆረጠ ሆኖ፣ ዐይናቸው ተኩሎና፧ ተገርዘው ነው ወደዚህች ዓለም ተውበው የመጡት። በዉልደታቸው ቀን የፐርሺያ ነገስታት ማረፊያ የተሠነጣጠቀ ሲሆን አሥራ አራት የሚሆኑ የቤተ- መንግሥቱ ጉልላቶቹ ወድቀዋል።
🌿🌿 ለ1ሺህ ዓመታት ሳትጠፋ የኖረችው የእሳት አምላኪዎቹ ፋርሦች እሳትም በዚሁ ቀን ጠፍታለች። በሚወለዱበት ጊዜ ቤቱ በብርሃን ተሞላ።ከዋክብት ወደሳቸው ሲቀርቡ ሁለቱ አዋላጆቻቸው በግልፅ ተመልክተዋል። አላህ(ሱወ) ታላቁንና የነቢያት ሁሉ መቋጫ የሆነውን መልዕክተኛውን ሙሐመድን ﷺ
በነኝህና በመሳሰሉት ተዓምራት አጅቦ ነው ወደዚህች ዓለም ያመጣቸው።
🩵🩵 ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በርከት ያሉ ስሞች አሏቸው። በዋናነት የሚጠቀሱት እሳቸውም የመሰከሩት አምስት ናቸው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
➊‹‹ እኔ ሙሐመድ ነኝ።
➋ እኔ አሕመድ ነኝ።
➌ እኔ 'አል ማሒ' (አላህ በኔ አማካኝነት ክህደትን የሚያብስበት) ነኝ።
➍እኔ አል ሓሽር (ሰዎች የቂያማ ቀን ከእግሬ ሥር የሚቀሰቀሱ) ነኝ።
➍እኔ 'አል ዓቂብ (የነቢያት ሁሉ መቋጫ) ነኝ።” ብለዋል።
🌹🌹ሙሐመድ ማለት ትርጉሙ 'ምስጉኑ፣ የተመሰገነ' እንደ ማለት ነው፡፡ ይህን ስም ያወጡላቸው አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው። በርግጥም የሰው ልጅ ሆኖ እንደሳቸው የተመሰገነ የለም። አሕመድ ማለት ደግሞ ትርጉሙ “አመስጋኝ ማለት ሲሆን በርግጥም ከሳቸው በላይ አላህን ያመሰገነና የተገዛ በዚህች ምድር ላይ አልተፈጠረም።
አላህ ሱወ ነቢዩን ሲያልቃቸው እሳቸው መለኮታዊውን ተልእኮ ይዘው በመጡ ጊዜ ያስዋሿቸው የመካ ሰዎች ቁረይሾች እንኳን ሲሰድቧቸው በስማቸው ጠርተው ሰድበዋቸው አያውቁም ነበር። ሙሐመድ ከማለት ይልቅ ተቃራኒ ትርጉም ባለው መጠሪያ ሙዘምመም እያሉ ነበር የሚጠሯቸው። ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ አታዩም እንዴ! አላህ የቁረይሾችን ስድብ እንዴት እንደሚያርቅልኝ! እነሱ እኮ ሙዘምመም እያሉ ነው የሚሳደቡት እኔ ግን ሙሐመድ ነኝ' ይሉ ነበር፡፡
🌹🌹 ታላቁ ነቢይ ﷺ አባታቸውን ገና በእናታቸው ሆድ ሳሉ እናታቸውን ደግሞ በሕጻንነት እድሜያቸው ነው ያጡት። ወንድምና እህት አልነበራቸውም።
ነቢያችን ﷺ የቲም ሆነው በአያታቸውና በአጎታቸው ቤት ነው በቅብብሎሽ ያደጉት። ልጅ ሆነው ሣሉም ሆነ በወጣትነታቸው ታላቅ ሰው ነበሩ። መለኮታዊው የወሕይ መልዕክት ሳይደርሳቸው ከመላካቸውም በፊት ስብእናቸው ምሉእ ነበር። ቁርኣን ስለ ታላቅነታቸውና ስለ ደረጃቸው ከመመስከሩ በፊት ታላላቅ ተአምራት በሳቸው ዙሪያ ይታዩ ነበር።
✏️✏️ ከመላካቸው በፊት ድንጋይ ሰላም ይላቸው፤ ዛፍና ሌላ ግዑዝ ነገርም የአክብሮት ስግደት ይሰግድላቸው ነበር።
በወጣትነታቸው መካ እንደሳቸው ዓይነት እውነተኛና ታማኝ ሰው አላስተናገደችም። ብዙዎች የአደራ እቃዎችን እሳቸው ዘንድ ያስቀምጡ ነበር። “ሙሐመዱ አል- አሚን" (ታማኙ ሙሐመድ) ነበር መጠሪያቸው። ጣኦታትን እና ባእድ አምልኮን እጅግ አድርገው ይጠሉ ነበር።
🩵ሀቢቡና ﷺﷺﷺ
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖 #ስላስደነገጥከዉ_ሶስት_ቁና_ጨምርለት 🎖
✍ አሚር ሰይድ
ከአይሁድ ታላላቅ መሪዎች የነበረው ዘይድ ኢብኑ ሰዕነህ ወደ ነቢያችን ﷺ ዘንድ መጣ። ይህ ሰው ከሳቸው ላይ እዳ ነበረው። ድንገትም ከኋላቸው ሆኖ ኩታቸውን ሰብስቦ አንገታቸውን በኃይል አነቃቸው። ከዚያም እናንተ የዐብዱልሙጠሊብ ልጆች የሰውን እዳ ታቆያላችሁ??በማለት በኃይለ ቃል ተናገራቸው። ዑመር ከአጠገባቸው ነበሩ ሰውየውንም ገፍትረዉ ጣሉት። በጣምም ተናገሩት።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የዑመርን ድርጊት አልወደዱለትም። ፈገግ አሉና 'አይ አንተ ዑመር! እኔና ይህ ሰው እኮ ካንተ የምንፈልገው ከዚህ የተሻለውን ነገር ነበር። አሁን ያደረግከው ነገር ለኛ ምንም አይጠቅመንም። እኔን በአግባቡ ያለብኝን እዳ እንድመልስለት እሱ ደግሞ የሰጠኝን ነገር በሥርዓት እንዲጠይቀኝ ማመላከት ትችል ነበር' አሉት። .....አስከትለውም እንዲህ አሉት “ለነገሩ ከተስማማንበት የጊዜ ቀጠሮ ሶስት ቀን ቀርቶታል። ቢሆንም ግን በል ሒድና የዚህን ሰውዬ እዳ ክፈለው። አንተ ደግሞ ስላስደነገጥከው ሦስት ቁና ጨምርለት!።'አሉት
ነቢይ ካልሆነ በስተቀር ማንም ከዚህ ዓይነቱ የሥነ-ምግባር ምጥቀት ላይ ሊደርስ አይችልም። አይገርምም! 'ስላስደነገጥከው ሶስት ቁና ጨምርለት። ሰውየው ባላሰበው መልኩ ካበደረው በላይ ጭማሪ ትርፍ አገኘ። በዚህ ባየው ክስተት አይሁዱ ሰውዬ ተገርሞ ብቻ አላበቃም።የአላህ ፈቀድም ሆነና እስልምናን ተቀበለ።
⚡️⚡️⚡️ይህ ሰው በሚያምንበት መፅሐፉ ተውራት ውስጥ ስለተነገሩት የነቢዩ ﷺ ባህሪዎች መረጃ ነበረው። የሰለመበትንም ምክንያት ሲናገር በዚህ ሰው ላይ ሁሉንም ነገሮች ሞከርኩኝ። ሁለት ነገሮች ብቻ ሲቀሩኝ ሁሉንም አየሁኝ። እነሱንም ዛሬ ለማረጋገጥ ቻልኩ “መቻሉ ታጋሽነቱ መሀይምነቱን ይቀድማል። ድንበር ከታለፈበትም የመቻል ሁኔታው እየጨመረ ይሄዳል ብሏል።
#ሀቢቡና_ሙሀመድ_ﷺ 😍😍
👌ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ የእናንተ ባህሪ የሌላ ሀይማኖት አማኞችን ወደ ኢስላም ካልተጣራ ኢማናችሁ ላይ ደካማ ናችሁ ብለዋል...የእኛ ባህሪ ሌሎችን ወደ ኢስላም ይጣራል ወይ❔❔ወይስ እንኳን ሌሎችን ሊጣራ ለሙስሊም አማኙን የሚጎረብጥ እኔ ብቻ ነኝ ትክክለኛ አቂዳ የያዝኩት እያለ የሚያስቸግር ...ወይም በሚያሳየዉ ባህሪ አንተ ብሎ ሙስሊም እየተባልን ኢስላምን እያሰደብን ነዉ ወይ❓❓
ሁሉም ራሱን ይፈትሽ
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ከአይሁድ ታላላቅ መሪዎች የነበረው ዘይድ ኢብኑ ሰዕነህ ወደ ነቢያችን ﷺ ዘንድ መጣ። ይህ ሰው ከሳቸው ላይ እዳ ነበረው። ድንገትም ከኋላቸው ሆኖ ኩታቸውን ሰብስቦ አንገታቸውን በኃይል አነቃቸው። ከዚያም እናንተ የዐብዱልሙጠሊብ ልጆች የሰውን እዳ ታቆያላችሁ??በማለት በኃይለ ቃል ተናገራቸው። ዑመር ከአጠገባቸው ነበሩ ሰውየውንም ገፍትረዉ ጣሉት። በጣምም ተናገሩት።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የዑመርን ድርጊት አልወደዱለትም። ፈገግ አሉና 'አይ አንተ ዑመር! እኔና ይህ ሰው እኮ ካንተ የምንፈልገው ከዚህ የተሻለውን ነገር ነበር። አሁን ያደረግከው ነገር ለኛ ምንም አይጠቅመንም። እኔን በአግባቡ ያለብኝን እዳ እንድመልስለት እሱ ደግሞ የሰጠኝን ነገር በሥርዓት እንዲጠይቀኝ ማመላከት ትችል ነበር' አሉት። .....አስከትለውም እንዲህ አሉት “ለነገሩ ከተስማማንበት የጊዜ ቀጠሮ ሶስት ቀን ቀርቶታል። ቢሆንም ግን በል ሒድና የዚህን ሰውዬ እዳ ክፈለው። አንተ ደግሞ ስላስደነገጥከው ሦስት ቁና ጨምርለት!።'አሉት
ነቢይ ካልሆነ በስተቀር ማንም ከዚህ ዓይነቱ የሥነ-ምግባር ምጥቀት ላይ ሊደርስ አይችልም። አይገርምም! 'ስላስደነገጥከው ሶስት ቁና ጨምርለት። ሰውየው ባላሰበው መልኩ ካበደረው በላይ ጭማሪ ትርፍ አገኘ። በዚህ ባየው ክስተት አይሁዱ ሰውዬ ተገርሞ ብቻ አላበቃም።የአላህ ፈቀድም ሆነና እስልምናን ተቀበለ።
⚡️⚡️⚡️ይህ ሰው በሚያምንበት መፅሐፉ ተውራት ውስጥ ስለተነገሩት የነቢዩ ﷺ ባህሪዎች መረጃ ነበረው። የሰለመበትንም ምክንያት ሲናገር በዚህ ሰው ላይ ሁሉንም ነገሮች ሞከርኩኝ። ሁለት ነገሮች ብቻ ሲቀሩኝ ሁሉንም አየሁኝ። እነሱንም ዛሬ ለማረጋገጥ ቻልኩ “መቻሉ ታጋሽነቱ መሀይምነቱን ይቀድማል። ድንበር ከታለፈበትም የመቻል ሁኔታው እየጨመረ ይሄዳል ብሏል።
#ሀቢቡና_ሙሀመድ_ﷺ 😍😍
👌ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ የእናንተ ባህሪ የሌላ ሀይማኖት አማኞችን ወደ ኢስላም ካልተጣራ ኢማናችሁ ላይ ደካማ ናችሁ ብለዋል...የእኛ ባህሪ ሌሎችን ወደ ኢስላም ይጣራል ወይ❔❔ወይስ እንኳን ሌሎችን ሊጣራ ለሙስሊም አማኙን የሚጎረብጥ እኔ ብቻ ነኝ ትክክለኛ አቂዳ የያዝኩት እያለ የሚያስቸግር ...ወይም በሚያሳየዉ ባህሪ አንተ ብሎ ሙስሊም እየተባልን ኢስላምን እያሰደብን ነዉ ወይ❓❓
ሁሉም ራሱን ይፈትሽ
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
[ ገንዘብ ካለህ ሴት ልጅ ጥላህ አትሄድም ]
ሀብታም ከሆንክ፣ የተደላደለ ኑሮ የምትኖር ከሆነ፣ በወጣህ በገባህ ቁጥር በስጦታ ካንበሸበሽካት፣ የምትፈልገውን ሁሉ ከገዛኽላት ... ሴት ልጅ መቼም ጥላህ አትሄድም።
ውሸት .... ውሸት .... ውሸት
ሴትን ልጅ በገንዘብ አትይዛትም።
ኤለን መስክን ታውቀዋለህ ... ያ እንደውም የቴስላ መኪና አምራች ኩባንያ ባለቤት፣ የጠፈር ምርምር ጣቢያ ባለቤት እና ቲውተር ይባል የነበረውን ማህበራዊ ሚዲያ ገዝቶ X ብሎ ስሙን የቀየረው .... አዎ እሱ። ይኼውልህ የመጀመሪያ ሚስቱን አግብቶ ስድስት ልጆች ወልዷል። አንዴ መንታ፣ አንዴ ደሞ ሶስት ልጆችን በአንድ እርግዝና ... እንዴት ቢጫወተው ነው አልክ ... ተወው እሱ ይቅር። በዚህች አለም ላይ ሁሉም ነገር ላለው እንዳሽቃበጠ ነው። ብቻ ወደ ቁምነገራችን ስንመለስ ... ይህች ሴት አብራው የቆየችው ለስምንት አመት ብቻ ነው። ምነው ስትባል ግንኙነታችን "ጤናማ" አልነበረም አለች። እህህ ... ያ ሁሉ ሀብት እና ገንዘብ እያለው ሲሏት .... ገንዘብ የትኛውንም ነገር ጤናማ አያደርግም ብላ ውልቅ።
በዚህ የተናደደው ኤለን ቆይ ምን የመሰለችውን አግብቼ ባላደብንሽ ብሎ መነሳት .... ከሁለት አመት በኋላ እንደፎከረው ምራቅ የምታስውጥ አክተር አግብቶ ለሁለት አመት ሲያጫውት ከርሞ ተለያየ። ከአንድ አመት በኋላ ያልጨረስነው ፍቅር አለን ብለው እንደገና ተጋቡ። ያላለቀው ፍቅር የቆየው ለሶስት አመታት ብቻ ነው። እቺኛዋም በቃኝ ብላ ሄደች። አሁን እሱም ገንዘቡ የትኛዋንም ሴት እንደማያቆይለት አምኖ በየሄደበት እየወለደ ሴቶቹም በጋራ ልጅ እያሳደጉ መኖርን መርጠዋል።
ይሄ ሰው የአለማችን ቁጥር አንድ ሀብታም ነው። የእሱ ገንዘብ ሴትን ካላቆየ የአንተ ሰባራ ሳንቲም በየትኛው አቅሙ ነው "በብሬ እይዛታለሁ" ብሎ ልብህን ያሳበጠው?
ቢል ጌትስ ጋር እንምጣ። ይሄ ሰው የማይክሮሶፍት ኩባንያ ባለቤት ነው። ለ27 አመት አብራው የቆየችው ሚስቱ ጥላው ስትሄድ ምክንያት ያደረገው "በግል ጉዳይ አልተግባባንም" የሚለውን ነው። አየህ ገንዘብ ከ27 አመታት በኋላ የሚመጣ የግል ጉዳይንም አይፈታም።
የአማዞኑ ባለቤት ጄፍ ቤዞስም ለ25 አመት የኖረው ትዳሩ ባለው የገንዘብ ብዛት አልዳነም። ብር አለኝ ብሎ ውሽማ ይዞ እሽኮለሌ ሲል አንተም ብርህም ገደል ግቡ ብላው እብስ። የምትካፈለውን ብር አስባ እንዳይመስልህ .... ትንሽ ነው የወሰደችው።
እንግዲህ አስበው እነዚህ ሁሉ ሰዎች ያላቸውን ብር አንተ እድሜ ልክህን አታገኘውም ... ግን ሴቷን በብሬ እይዛለሁ ብለህ ታስባለህ።
ደ|ደ|ብ ካልሆንክ በስተቀር የየትኛዋንም ሴት ታማኝነት በገንዘብ እንደማትገዛው መረዳት አለብህ።
በፍቅር ስም አብረህ ስትጃጃል ስለከረምክ ጥላህ አትሄድም ማለት አይደለም።
ጥሩ ሰው ነህ ማለት አስደግፋህ አትሸበለልም ማለት አይደለም። አንተ መልካም ስለሆንክላት ትሳሳልሃለች ማለት አይደለም።
ብልጥ ሁን ወዳጄ
ሴትን ልጅ አስሮ የሚያስቀምጣት ገንዘብህ፣ ፍቅርህ፣ ጥሩነትህ፣ መልክህ፣ የአልጋ ላይ ነብርነትህ አይደለም .... ፍላጎቷ ብቻ ነው።
እንደውም ገንዘብህ አስሮ እንደሚያስቀምጣት በተማመንክ ቁጥር የመሄዷ ነገር እርግጥ እየሆነ ይመጣል።
ጢባርህንም .... ትቢትህንም .... እብሪትህንም በልኩ አድርገው። አለበለዚያ ታበርድልሃለች !!
~
... ብቻ ነገሩ ውስብስብ ነው !!
~
© Abby Junior
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ሀብታም ከሆንክ፣ የተደላደለ ኑሮ የምትኖር ከሆነ፣ በወጣህ በገባህ ቁጥር በስጦታ ካንበሸበሽካት፣ የምትፈልገውን ሁሉ ከገዛኽላት ... ሴት ልጅ መቼም ጥላህ አትሄድም።
ውሸት .... ውሸት .... ውሸት
ሴትን ልጅ በገንዘብ አትይዛትም።
ኤለን መስክን ታውቀዋለህ ... ያ እንደውም የቴስላ መኪና አምራች ኩባንያ ባለቤት፣ የጠፈር ምርምር ጣቢያ ባለቤት እና ቲውተር ይባል የነበረውን ማህበራዊ ሚዲያ ገዝቶ X ብሎ ስሙን የቀየረው .... አዎ እሱ። ይኼውልህ የመጀመሪያ ሚስቱን አግብቶ ስድስት ልጆች ወልዷል። አንዴ መንታ፣ አንዴ ደሞ ሶስት ልጆችን በአንድ እርግዝና ... እንዴት ቢጫወተው ነው አልክ ... ተወው እሱ ይቅር። በዚህች አለም ላይ ሁሉም ነገር ላለው እንዳሽቃበጠ ነው። ብቻ ወደ ቁምነገራችን ስንመለስ ... ይህች ሴት አብራው የቆየችው ለስምንት አመት ብቻ ነው። ምነው ስትባል ግንኙነታችን "ጤናማ" አልነበረም አለች። እህህ ... ያ ሁሉ ሀብት እና ገንዘብ እያለው ሲሏት .... ገንዘብ የትኛውንም ነገር ጤናማ አያደርግም ብላ ውልቅ።
በዚህ የተናደደው ኤለን ቆይ ምን የመሰለችውን አግብቼ ባላደብንሽ ብሎ መነሳት .... ከሁለት አመት በኋላ እንደፎከረው ምራቅ የምታስውጥ አክተር አግብቶ ለሁለት አመት ሲያጫውት ከርሞ ተለያየ። ከአንድ አመት በኋላ ያልጨረስነው ፍቅር አለን ብለው እንደገና ተጋቡ። ያላለቀው ፍቅር የቆየው ለሶስት አመታት ብቻ ነው። እቺኛዋም በቃኝ ብላ ሄደች። አሁን እሱም ገንዘቡ የትኛዋንም ሴት እንደማያቆይለት አምኖ በየሄደበት እየወለደ ሴቶቹም በጋራ ልጅ እያሳደጉ መኖርን መርጠዋል።
ይሄ ሰው የአለማችን ቁጥር አንድ ሀብታም ነው። የእሱ ገንዘብ ሴትን ካላቆየ የአንተ ሰባራ ሳንቲም በየትኛው አቅሙ ነው "በብሬ እይዛታለሁ" ብሎ ልብህን ያሳበጠው?
ቢል ጌትስ ጋር እንምጣ። ይሄ ሰው የማይክሮሶፍት ኩባንያ ባለቤት ነው። ለ27 አመት አብራው የቆየችው ሚስቱ ጥላው ስትሄድ ምክንያት ያደረገው "በግል ጉዳይ አልተግባባንም" የሚለውን ነው። አየህ ገንዘብ ከ27 አመታት በኋላ የሚመጣ የግል ጉዳይንም አይፈታም።
የአማዞኑ ባለቤት ጄፍ ቤዞስም ለ25 አመት የኖረው ትዳሩ ባለው የገንዘብ ብዛት አልዳነም። ብር አለኝ ብሎ ውሽማ ይዞ እሽኮለሌ ሲል አንተም ብርህም ገደል ግቡ ብላው እብስ። የምትካፈለውን ብር አስባ እንዳይመስልህ .... ትንሽ ነው የወሰደችው።
እንግዲህ አስበው እነዚህ ሁሉ ሰዎች ያላቸውን ብር አንተ እድሜ ልክህን አታገኘውም ... ግን ሴቷን በብሬ እይዛለሁ ብለህ ታስባለህ።
ደ|ደ|ብ ካልሆንክ በስተቀር የየትኛዋንም ሴት ታማኝነት በገንዘብ እንደማትገዛው መረዳት አለብህ።
በፍቅር ስም አብረህ ስትጃጃል ስለከረምክ ጥላህ አትሄድም ማለት አይደለም።
ጥሩ ሰው ነህ ማለት አስደግፋህ አትሸበለልም ማለት አይደለም። አንተ መልካም ስለሆንክላት ትሳሳልሃለች ማለት አይደለም።
ብልጥ ሁን ወዳጄ
ሴትን ልጅ አስሮ የሚያስቀምጣት ገንዘብህ፣ ፍቅርህ፣ ጥሩነትህ፣ መልክህ፣ የአልጋ ላይ ነብርነትህ አይደለም .... ፍላጎቷ ብቻ ነው።
እንደውም ገንዘብህ አስሮ እንደሚያስቀምጣት በተማመንክ ቁጥር የመሄዷ ነገር እርግጥ እየሆነ ይመጣል።
ጢባርህንም .... ትቢትህንም .... እብሪትህንም በልኩ አድርገው። አለበለዚያ ታበርድልሃለች !!
~
... ብቻ ነገሩ ውስብስብ ነው !!
~
© Abby Junior
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖#በሰይፍ_የተስፋፋዉ_ሀይማኖት_የቱ_ነው??🎖
✍ አሚር ሰይድ
እስልምና እዉነተኛ ሀይማኖት ሆኖ የሰዎችን ልብ ስላሸነፈ እንጂ በሀይል የተስፋፋ አይደለም፡፡
የሌላ እምነት ተከታዮች ኢስላም ሀይማኖት በሰይፍ ነዉ የተስፋፋዉ እያሉ ከእዉቀት የራቀን ሙስሊም ሲያደናግሩ እያየን እየሰማን ነዉ፡፡ ግን እዉነታዉ ኢስላም ነዉ ወይስ ሌላ እምነት ነዉ በሰይፍ የተስፋፋዉ??
እስኪ ብዙ ጊዜ የሌላ እምነት ተከታዮች በድር ዘመቻን ያነሳሉ፡፡በድር ዘመቻ ጊዜ የተፈጠረዉን እነሆ
በበድር ዘመቻ ጊዜ ሙስሊሞች ሶስመቶ አስራ ምናምን ሲሆን ሙሽሪኮች ደግሞ ወደ አንድ ሺህ አካባቢ ነበሩ፡፡
ከሙስሊሞች 14 ሲሞቱ ከሙሽሪኮች ደግሞ 70 ሟቾች ነበሩ ጠቅላላ 84 ሰዉ ከሁለቱም ወገን ሙቷል ማለት ነዉ፡፡
✨✨ በኡሁድ ዘመቻ ጊዜ የነብዩ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ተሸነፈ ባይባልም ግን ድሉ ለቁረይሾች አመዝኖ ነበር፡፡ብዙ ሰሀባዎች በአሁድ ዘመቻ ጊዜ ወደ ፈጣሪያቸዉ አሏህ ተገናኝተዋል፡፡
ለማመዛዘን ያመቸን ዘንድ የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ተከታዮች ከፍተኛ መስፋፋት የሳዩት ከሑደይቢያ ስምምነት በኋላ ነበር። እንደሚታወቀው በዚህ ጊዜ ውስጥ ምንም ዓይነት ጦርነት አልተካሄደም። ከሑደይቢያ ስምምነት በፊት የሙስሊሞች ቁጥር 1400 ነበር። ይህ የሰው ቁጥር ወደ እስልምና የገባው በ19 ዓመታት የደዕዋ ጊዜ ውስጥ ነው። ከሑደይቢያ ስምምነት በኋላ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ መካ በድል ሲገቡ የሙስሊሞች ቁጥር 10ሺህ ነበር። በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ እስልምናን የተቀበሉት ሰዎች ቁጥር 8600 ማለት ነው። ከዚህ መረዳት የምንችለው ለኢስላም መሥፋፋት ተስማሚው አየር ከጦርነት ይልቅ የሰላም መሆኑን ነው።
🎖🎖🎖እስኪ ሙስሊሞችን ጨራሽ ጨካኝና አረመኔ አድርገው የሚያዩትን ሕዝቦች ደግሞ ከታሪካቸው ጥቂት እንመልከት።
🟨 The dark age በሚባለው የመከካለኛው ዘመን የአውሮፓ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ የሥልጣን እርከን ላይ በነበረችበት በፖለቲካና በጦር መሳሪያ እጅግ በተደራጀችበት ወቅት ማለትም ከ1481-1808 በአውሮፓ የተለያዩ የማሠቃያ ማእከላት 340 ሺህ ሰዎች ፍርድ ተሰጥቶአቸው ተሰቃይተው እንዲገደሉ ሆኗል። ከነዚህ ውስጥ 200 ሺህ ያህሉ ከነህይወታቸው እንዲቃጠሉ የተደረጉ ናቸው። የያኔዋ ቤተክርስቲያን መሬት ክብ ናት ከሚለው ድምዳሜ ለደረሱት ሳይንቲስቶች የሰጠችው ምላሽ እጅግ ዘግናኝ ነበር። በነ ጋሊሊዮ ዘመን ከ35000 በላይሳይንቲስቶች ተገድለዋል። በዓለም ታሪክ ውስጥ በፕሮቴስታንትና በካቶሊክ ቤተ ክርስትያናት መካከል ከፍተኛ የሆነ ደም መፋሰስ ተፈፅሟል። በነኚህ ፍልሚያዎች ገለልተኛ የታሪክ ፀሀፊዎች እንደሚሉት 14 ሚሊዮን እነሱ ራሣቸው አረ አታጋንኑት˚ ብለው እንደሚመሠክሩት ደግሞ 7 ሚሊዮን ሕዝብ አልቋል።
ይህ ነው እንግዲህ የገሀዱ ዓለም እውነታ። የዚህ ዓይነት የጠቆረና የተበላሽ ታሪክ ያለው አካል ኢስላም እንዲህ ነው፣ ጨፍጫፊ ነው፤ በዳይ ነው' እያለ ለማውራት ሲሞክር አለማፈሩ እጅግ ይገርማል!
ወደ ሌላ መረጃ እንለፍና ስለ የመስቀል ጦረኞች ጥቂት እንበል።
🟩 የሀያሏ አሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበረው ትንሸ ቡሽም በድሀዋ ሙስሊም አገር በአፍጋኒስታን ላይ ጦርነት ሲያውጅ የመስቀል ጦርነት ማወጁን ነበር የተናገረው። ኋላ ላይ የሙስሊሞች ጩኸት ሲበዛበት 'አይ አይደለም' ብሎ ቢሸፋፍንም።
🟪 ቡሽ የጅምላ ጨራሽ መሳሪያን ከለላ አድርጎ በኢራቅ ላይ በከፈተው ነዳጅን የመዝረፍ የግፍ ጦርነት ከሁለት ሚሊዮን በላይ ኢራቃውያን ተገድለዋል። 12 ሚሊዮን የተምር ዛፍ ከነሥር መሠረቱ እንዲገነደስ ሆኗል። ልብ እንበል አንድ ተምር ተተክሎ ፍሬ እስኪያፈራ የሚፈጅበት ጊዜ ከ30 - 40 ዓመታት ነው፡፡ የአንድ ጎልማሳ ሰው እድሜ።
🟧 የመስቀል ጦረኞች ቁድስ /ኢየሩሳሌም/ ሲገቡ በዚያች ትንሽ ከተማ ውስጥ ብቻ 70 ሺህ ያህል ሙስሊሞችን ገድለዋል። ከዚህም የተነሳ የደም ባህር ተፈጥሮ ወታደሮች እስከ ጉልበታቸው በደረሰ ደም ውስጥ ይዋኙ እንደነበር ይነገራል። ሰላሑዲን አል-አዩቢ ከ88 ዓመታት በኋላ ወደዚህች ከተማ ድል አድርጎ ሲገባ ሁሉንም ይቅር አለ፡፡ ሰልሀዲን አል አዩብ ምግብ ሲበላ ምርኮኞቹን ሳያበላ በፊት አይቀምስም ነበር። ከራሱ ከሚበላው ደህና ምግብም የሚሰጣቸው ሲሆን የሚበላውም እነሱ መብላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ብቻ ነበር። ሰልሀዲን ይህን የቁርአን አንቀፅ ተግባር ላይ ለማዋል ይመስላል ይህን የሚያደርገው፡
{ وَیُطۡعِمُونَ ٱلطَّعَامَ عَلَىٰ حُبِّهِۦ مِسۡكِینࣰا وَیَتِیمࣰا وَأَسِیرًا }
ምግብንም ከመውደዳቸው ጋር ለድኻ፣ ለየቲምም፣ ለምርኮኛም ለእስረኛም ያበላሉ፡፡(አል ኢንሳን 8)
ይህን ታላቅ ሙስሊም የጦር መሪ ወዳጅ ብቻ ሳይሆን ጠላትም ጭምር ነው ስለ ስብእናውና ጀግንነቱ የመሰከረለት። ከቅርብ ዓመታት በፊት በሆሊውድ ዓለም ያደነቀው ፊልም ተሰርቶለታል። የዚህ ሰው አርአያ ሞዴልና አሠልጣኝ ታላቁ ነቢይ ናቸውና እንዲህ በመልካም ስብእና ቢቀረፅ ላይገርም ይችላል።
✏️ታጋዩ አርበኛ ሊቢያዊው ዑመር አልሙኽታር ስለ ጠላት ወገን “እነሱ ምርኮኞችህን እንደዚህ አድርገዋልና አንተም ተመሳሳዩን አድርግ' ተብሎ በተነገረው ጊዜ እነሱ አርአያችን አይደሉም' አልነበር ያለው!!። አዎን አርአያቸውን ታላቁ ነቢይ ሙሀመድ ﷺ ያደረጉ ሕዝቦች የሚኖሩት ለራሳቸው ሳይሆን ለኢስላም ነው። የሚከተሉትም ስሜታቸውን ሳይሆን አላህ ሱወ
እና የአላህን መልዕክተኛ ﷺ ፍላጎት ነው።
✏️የአሁኗ እስፔን በፊት አንደሉስ ከሙስሊሞች እጅ ወጥታ በከቶሊኮች እጅ ስትገባ በቁጥር ለመግለፅ የሚቸግር ሙስሊሞች ገለዋል፡፡
ሙስሊሞችን በህይወት እያሉ ተቃጥለዋል
◇ ከዚህም በላይ ሙታን ሙስሊሞችን ከመቃብራቸዉ አዉጥተዉ አቃጥለዋል
◇ በህይወት ያሉትን በግድ ክርስቲያን እንዲሆኑ አድርገዋል
◇ የሙስሊም አጠቃላይ ንብረታቸዉን ቀምተዋል
◇ በአንደሉስ አዛን ማድረጊያ እስኪጠፋ አዛንም እስከማይደረግ ምንም ሙስሊም እስከማይኖር ድረስ የማጥፋት ዘመቻ አድርገዋል፡፡
ኢንሻ አላህ የሆነ ጊዜ ስለ እስፔን አንደሉስ ታሪክ በአላህ ፍቃድ ይቀርባል፡፡
ታዳ ህሊና ማስተንተኛ ያለህ ወገኔ ሆይ እስልምና ነዉ ወይስ ሌላ እምነት ነዉ በሰይፍ የተስፋፋዉ❓❓❓ለባለህሊናዎች መልሱን ትተንዋል
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
እስልምና እዉነተኛ ሀይማኖት ሆኖ የሰዎችን ልብ ስላሸነፈ እንጂ በሀይል የተስፋፋ አይደለም፡፡
የሌላ እምነት ተከታዮች ኢስላም ሀይማኖት በሰይፍ ነዉ የተስፋፋዉ እያሉ ከእዉቀት የራቀን ሙስሊም ሲያደናግሩ እያየን እየሰማን ነዉ፡፡ ግን እዉነታዉ ኢስላም ነዉ ወይስ ሌላ እምነት ነዉ በሰይፍ የተስፋፋዉ??
እስኪ ብዙ ጊዜ የሌላ እምነት ተከታዮች በድር ዘመቻን ያነሳሉ፡፡በድር ዘመቻ ጊዜ የተፈጠረዉን እነሆ
በበድር ዘመቻ ጊዜ ሙስሊሞች ሶስመቶ አስራ ምናምን ሲሆን ሙሽሪኮች ደግሞ ወደ አንድ ሺህ አካባቢ ነበሩ፡፡
ከሙስሊሞች 14 ሲሞቱ ከሙሽሪኮች ደግሞ 70 ሟቾች ነበሩ ጠቅላላ 84 ሰዉ ከሁለቱም ወገን ሙቷል ማለት ነዉ፡፡
✨✨ በኡሁድ ዘመቻ ጊዜ የነብዩ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ተሸነፈ ባይባልም ግን ድሉ ለቁረይሾች አመዝኖ ነበር፡፡ብዙ ሰሀባዎች በአሁድ ዘመቻ ጊዜ ወደ ፈጣሪያቸዉ አሏህ ተገናኝተዋል፡፡
ለማመዛዘን ያመቸን ዘንድ የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ተከታዮች ከፍተኛ መስፋፋት የሳዩት ከሑደይቢያ ስምምነት በኋላ ነበር። እንደሚታወቀው በዚህ ጊዜ ውስጥ ምንም ዓይነት ጦርነት አልተካሄደም። ከሑደይቢያ ስምምነት በፊት የሙስሊሞች ቁጥር 1400 ነበር። ይህ የሰው ቁጥር ወደ እስልምና የገባው በ19 ዓመታት የደዕዋ ጊዜ ውስጥ ነው። ከሑደይቢያ ስምምነት በኋላ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ መካ በድል ሲገቡ የሙስሊሞች ቁጥር 10ሺህ ነበር። በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ እስልምናን የተቀበሉት ሰዎች ቁጥር 8600 ማለት ነው። ከዚህ መረዳት የምንችለው ለኢስላም መሥፋፋት ተስማሚው አየር ከጦርነት ይልቅ የሰላም መሆኑን ነው።
🎖🎖🎖እስኪ ሙስሊሞችን ጨራሽ ጨካኝና አረመኔ አድርገው የሚያዩትን ሕዝቦች ደግሞ ከታሪካቸው ጥቂት እንመልከት።
🟨 The dark age በሚባለው የመከካለኛው ዘመን የአውሮፓ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ የሥልጣን እርከን ላይ በነበረችበት በፖለቲካና በጦር መሳሪያ እጅግ በተደራጀችበት ወቅት ማለትም ከ1481-1808 በአውሮፓ የተለያዩ የማሠቃያ ማእከላት 340 ሺህ ሰዎች ፍርድ ተሰጥቶአቸው ተሰቃይተው እንዲገደሉ ሆኗል። ከነዚህ ውስጥ 200 ሺህ ያህሉ ከነህይወታቸው እንዲቃጠሉ የተደረጉ ናቸው። የያኔዋ ቤተክርስቲያን መሬት ክብ ናት ከሚለው ድምዳሜ ለደረሱት ሳይንቲስቶች የሰጠችው ምላሽ እጅግ ዘግናኝ ነበር። በነ ጋሊሊዮ ዘመን ከ35000 በላይሳይንቲስቶች ተገድለዋል። በዓለም ታሪክ ውስጥ በፕሮቴስታንትና በካቶሊክ ቤተ ክርስትያናት መካከል ከፍተኛ የሆነ ደም መፋሰስ ተፈፅሟል። በነኚህ ፍልሚያዎች ገለልተኛ የታሪክ ፀሀፊዎች እንደሚሉት 14 ሚሊዮን እነሱ ራሣቸው አረ አታጋንኑት˚ ብለው እንደሚመሠክሩት ደግሞ 7 ሚሊዮን ሕዝብ አልቋል።
ይህ ነው እንግዲህ የገሀዱ ዓለም እውነታ። የዚህ ዓይነት የጠቆረና የተበላሽ ታሪክ ያለው አካል ኢስላም እንዲህ ነው፣ ጨፍጫፊ ነው፤ በዳይ ነው' እያለ ለማውራት ሲሞክር አለማፈሩ እጅግ ይገርማል!
ወደ ሌላ መረጃ እንለፍና ስለ የመስቀል ጦረኞች ጥቂት እንበል።
🟩 የሀያሏ አሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበረው ትንሸ ቡሽም በድሀዋ ሙስሊም አገር በአፍጋኒስታን ላይ ጦርነት ሲያውጅ የመስቀል ጦርነት ማወጁን ነበር የተናገረው። ኋላ ላይ የሙስሊሞች ጩኸት ሲበዛበት 'አይ አይደለም' ብሎ ቢሸፋፍንም።
🟪 ቡሽ የጅምላ ጨራሽ መሳሪያን ከለላ አድርጎ በኢራቅ ላይ በከፈተው ነዳጅን የመዝረፍ የግፍ ጦርነት ከሁለት ሚሊዮን በላይ ኢራቃውያን ተገድለዋል። 12 ሚሊዮን የተምር ዛፍ ከነሥር መሠረቱ እንዲገነደስ ሆኗል። ልብ እንበል አንድ ተምር ተተክሎ ፍሬ እስኪያፈራ የሚፈጅበት ጊዜ ከ30 - 40 ዓመታት ነው፡፡ የአንድ ጎልማሳ ሰው እድሜ።
🟧 የመስቀል ጦረኞች ቁድስ /ኢየሩሳሌም/ ሲገቡ በዚያች ትንሽ ከተማ ውስጥ ብቻ 70 ሺህ ያህል ሙስሊሞችን ገድለዋል። ከዚህም የተነሳ የደም ባህር ተፈጥሮ ወታደሮች እስከ ጉልበታቸው በደረሰ ደም ውስጥ ይዋኙ እንደነበር ይነገራል። ሰላሑዲን አል-አዩቢ ከ88 ዓመታት በኋላ ወደዚህች ከተማ ድል አድርጎ ሲገባ ሁሉንም ይቅር አለ፡፡ ሰልሀዲን አል አዩብ ምግብ ሲበላ ምርኮኞቹን ሳያበላ በፊት አይቀምስም ነበር። ከራሱ ከሚበላው ደህና ምግብም የሚሰጣቸው ሲሆን የሚበላውም እነሱ መብላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ብቻ ነበር። ሰልሀዲን ይህን የቁርአን አንቀፅ ተግባር ላይ ለማዋል ይመስላል ይህን የሚያደርገው፡
{ وَیُطۡعِمُونَ ٱلطَّعَامَ عَلَىٰ حُبِّهِۦ مِسۡكِینࣰا وَیَتِیمࣰا وَأَسِیرًا }
ምግብንም ከመውደዳቸው ጋር ለድኻ፣ ለየቲምም፣ ለምርኮኛም ለእስረኛም ያበላሉ፡፡(አል ኢንሳን 8)
ይህን ታላቅ ሙስሊም የጦር መሪ ወዳጅ ብቻ ሳይሆን ጠላትም ጭምር ነው ስለ ስብእናውና ጀግንነቱ የመሰከረለት። ከቅርብ ዓመታት በፊት በሆሊውድ ዓለም ያደነቀው ፊልም ተሰርቶለታል። የዚህ ሰው አርአያ ሞዴልና አሠልጣኝ ታላቁ ነቢይ ናቸውና እንዲህ በመልካም ስብእና ቢቀረፅ ላይገርም ይችላል።
✏️ታጋዩ አርበኛ ሊቢያዊው ዑመር አልሙኽታር ስለ ጠላት ወገን “እነሱ ምርኮኞችህን እንደዚህ አድርገዋልና አንተም ተመሳሳዩን አድርግ' ተብሎ በተነገረው ጊዜ እነሱ አርአያችን አይደሉም' አልነበር ያለው!!። አዎን አርአያቸውን ታላቁ ነቢይ ሙሀመድ ﷺ ያደረጉ ሕዝቦች የሚኖሩት ለራሳቸው ሳይሆን ለኢስላም ነው። የሚከተሉትም ስሜታቸውን ሳይሆን አላህ ሱወ
እና የአላህን መልዕክተኛ ﷺ ፍላጎት ነው።
✏️የአሁኗ እስፔን በፊት አንደሉስ ከሙስሊሞች እጅ ወጥታ በከቶሊኮች እጅ ስትገባ በቁጥር ለመግለፅ የሚቸግር ሙስሊሞች ገለዋል፡፡
ሙስሊሞችን በህይወት እያሉ ተቃጥለዋል
◇ ከዚህም በላይ ሙታን ሙስሊሞችን ከመቃብራቸዉ አዉጥተዉ አቃጥለዋል
◇ በህይወት ያሉትን በግድ ክርስቲያን እንዲሆኑ አድርገዋል
◇ የሙስሊም አጠቃላይ ንብረታቸዉን ቀምተዋል
◇ በአንደሉስ አዛን ማድረጊያ እስኪጠፋ አዛንም እስከማይደረግ ምንም ሙስሊም እስከማይኖር ድረስ የማጥፋት ዘመቻ አድርገዋል፡፡
ኢንሻ አላህ የሆነ ጊዜ ስለ እስፔን አንደሉስ ታሪክ በአላህ ፍቃድ ይቀርባል፡፡
ታዳ ህሊና ማስተንተኛ ያለህ ወገኔ ሆይ እስልምና ነዉ ወይስ ሌላ እምነት ነዉ በሰይፍ የተስፋፋዉ❓❓❓ለባለህሊናዎች መልሱን ትተንዋል
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
>>>>>>>> #ይህንን_ያቃሉ?<<<<<<<<
✍🏼አሚር ሰይድ
🎖በሐዲስ ዘገባ ላይ ብዙ ሀዲሶችን በማስተላለፍ የሚታወቀ ሱሀቦች ሰባት ሲሆኑ እነርሱም፡-
➊-አቡ ሁረይራ(ረ.ዐ)☞ 5374 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➋-ዐብደሏህ ቢን ዑመር (ረ.ዐ)☞2630 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➌-አነስ ቢን ማሊክ (ረ.ዐ)☞2286 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➍-አኢሸቱ ቢንት አቢበክር(ረ.ዐ)☞2210 ሐዲሶችን አስተላልፋለች
➎-ዐብደሏህ ቢን ዐብ-ባስ (ረ.ዐ)☞1660 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➏ - ጃቢር ቢን ዐብደሏህ (ረ.ዐ)☞1540 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➐ - አቡ ሰዒድ አል-ኹድሪይ (ረ.ዐ)☞1170 ሐዲሶችን አስተላልፏል
ከሰባቱ ሱሀቦች (ረ.ዐ) ውጭ ከነብዩ ﷺ ሐዲሶች መካከል ከአንድ ሺ ሐዲሥ በላይ ያስተላለፉ ሌሎች ሱሀቦች የሉም፡፡
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍🏼አሚር ሰይድ
🎖በሐዲስ ዘገባ ላይ ብዙ ሀዲሶችን በማስተላለፍ የሚታወቀ ሱሀቦች ሰባት ሲሆኑ እነርሱም፡-
➊-አቡ ሁረይራ(ረ.ዐ)☞ 5374 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➋-ዐብደሏህ ቢን ዑመር (ረ.ዐ)☞2630 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➌-አነስ ቢን ማሊክ (ረ.ዐ)☞2286 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➍-አኢሸቱ ቢንት አቢበክር(ረ.ዐ)☞2210 ሐዲሶችን አስተላልፋለች
➎-ዐብደሏህ ቢን ዐብ-ባስ (ረ.ዐ)☞1660 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➏ - ጃቢር ቢን ዐብደሏህ (ረ.ዐ)☞1540 ሐዲሶችን አስተላልፏል
➐ - አቡ ሰዒድ አል-ኹድሪይ (ረ.ዐ)☞1170 ሐዲሶችን አስተላልፏል
ከሰባቱ ሱሀቦች (ረ.ዐ) ውጭ ከነብዩ ﷺ ሐዲሶች መካከል ከአንድ ሺ ሐዲሥ በላይ ያስተላለፉ ሌሎች ሱሀቦች የሉም፡፡
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 #የአራቱ_መዝሀብ_ባለቤቶች🎖🎖
✍🏼 አሚር ሰይድ
የአራቱ ዝነኞቹ መዝሀቦች ባለቤቶች የት እንደተወለዱ፣ መቼ እንደተወለዱና መቼ እንደሞቱ በቅደም ተከተል እነሆ
➊ - አል-ኢማሙ አቡ ሐኒፋ አን-ኑዕማን ቢን ሣቢት፡- በዒራቅ ውስጥ ኩፋ በምትባል ከተማ በ8ዐኛው ዓመተ ሂጅሪያ የተወለዱና በ150 ዓመተ ሂጅሪያ ሙተዋል
➋ - አል-ኢማሙ ማሊክ ቢን አነስ (የዳሩል ሂጅራ ኢማም)፡- በመዲነቱን ነበዊያ በ93 ዓመተ ሂጅሪያ የተወለዱና በ179 ዓመተ ሂጅሪያ እዚያው ሙተዋል
➌ - አል-ኢማሙ ሙሐመድ ቢን ኢድሪስ አሽ-ሻፊዒይ፡- በ150 ዓመተ ሂጅራ በሻም ሀገር ውስጥ በጋዛ ላይ የተወለዱና በ204 ዓመተ ሂጅሪያ በግብፅ ላይ የሞቱ
➍ - አል-ኢማሙ አሕመድ ቢን ሐንበል:- በ146 ዓመተ ሂጅሪያ በበግዳድ የተወለዱና በ241 ዓመተ ሂጅሪያ እዚያ የሞቱ ናቸዉ
አሏህ ሁሉንም ቀብራቸዉን ብርሀን ያድርግላቸው
🔰🔰🔰 #አራቱ_የመዝሀቦች_ባለቤቶች የአላህ
መልዕክተኛ ﷺ ሱንናን እንዳለ ወስደው በመከተልና አጥብቀው በመያዝ ዙሪያ እንዲህ ብለዋል፡-
☞ ኢማም አቡ ሐኒፋ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፡- ሐዲሡ ትክክለኛ ከሆነ የኔ መዝሀብ እርሱ ነው፡፡ እንዲህም ብለዋል፦ እኛ ከየት እንደወሰድነው ሳያውቅ ለእንድም ሰው የእኛን ንግግር መውሰድ አይፈቀድለትም፡፡
☞ ኢማም ማሊክ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፡- እኔ ስህተት የምሰራና ትክክል የምሆን የሰው ልጅ ብቻ ነኝ፤ ስለሆነም አስተያየቴን ተመልከቱ፤ በውጤቱም ከኪታብና በሱንና ጋር በገጠመ ቁጥር ያዙት፤ በኪታብና ከሱንና ጋር ባልገጠመ ቁጥር ደግሞ ተውት።
☞ኢማም አሽ-ሻፊዒይ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፦ እኔ ካልኩት በተቃራኒ በነቅል (በማጣቀስ) ሰዎች ዘንድ ማንኛውም ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ የሆነ ዘገባ ትክክለኛነት ያለበት ጉዳይ ሁሉ ካለ፣ እኔ በሕይወት ሳለሁም ሆነ ከሞትኩ በኋላ ከርሱ ተመላሽ ነኝ፡፡
☞ ኢማም አሕመድ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፡- እኔን በጭፍኑ እትከተለኝ፤ ማሊክንና ሻፊዒይን በጭፍኑ እትከተላቸው፤ ይልቁንስ እነርሱ ሁላቸውም የሀይማኖቱ ኢማሞች ነበሩ፡፡ብለዋል፡፡
⚠️ ዛሬ ግን እኛ ሙስሊሞች ስለመዘሀባቸዉ የሰጡትን አስተያየት ወደ ጎን ትተን በእነሱ ዙሪያ ስንጨቃጨቅ ስንነታረክ ብዙ ዘመናት አለፍን ...መቼ ይሆን ወደ አቅላችን ተመልሰን መዝሀቦቹን ወደ ቁርአን ሀዲስ ወስደን በቁርአን መስመር መከተል የምንጀምረዉ??
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍🏼 አሚር ሰይድ
የአራቱ ዝነኞቹ መዝሀቦች ባለቤቶች የት እንደተወለዱ፣ መቼ እንደተወለዱና መቼ እንደሞቱ በቅደም ተከተል እነሆ
➊ - አል-ኢማሙ አቡ ሐኒፋ አን-ኑዕማን ቢን ሣቢት፡- በዒራቅ ውስጥ ኩፋ በምትባል ከተማ በ8ዐኛው ዓመተ ሂጅሪያ የተወለዱና በ150 ዓመተ ሂጅሪያ ሙተዋል
➋ - አል-ኢማሙ ማሊክ ቢን አነስ (የዳሩል ሂጅራ ኢማም)፡- በመዲነቱን ነበዊያ በ93 ዓመተ ሂጅሪያ የተወለዱና በ179 ዓመተ ሂጅሪያ እዚያው ሙተዋል
➌ - አል-ኢማሙ ሙሐመድ ቢን ኢድሪስ አሽ-ሻፊዒይ፡- በ150 ዓመተ ሂጅራ በሻም ሀገር ውስጥ በጋዛ ላይ የተወለዱና በ204 ዓመተ ሂጅሪያ በግብፅ ላይ የሞቱ
➍ - አል-ኢማሙ አሕመድ ቢን ሐንበል:- በ146 ዓመተ ሂጅሪያ በበግዳድ የተወለዱና በ241 ዓመተ ሂጅሪያ እዚያ የሞቱ ናቸዉ
አሏህ ሁሉንም ቀብራቸዉን ብርሀን ያድርግላቸው
🔰🔰🔰 #አራቱ_የመዝሀቦች_ባለቤቶች የአላህ
መልዕክተኛ ﷺ ሱንናን እንዳለ ወስደው በመከተልና አጥብቀው በመያዝ ዙሪያ እንዲህ ብለዋል፡-
☞ ኢማም አቡ ሐኒፋ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፡- ሐዲሡ ትክክለኛ ከሆነ የኔ መዝሀብ እርሱ ነው፡፡ እንዲህም ብለዋል፦ እኛ ከየት እንደወሰድነው ሳያውቅ ለእንድም ሰው የእኛን ንግግር መውሰድ አይፈቀድለትም፡፡
☞ ኢማም ማሊክ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፡- እኔ ስህተት የምሰራና ትክክል የምሆን የሰው ልጅ ብቻ ነኝ፤ ስለሆነም አስተያየቴን ተመልከቱ፤ በውጤቱም ከኪታብና በሱንና ጋር በገጠመ ቁጥር ያዙት፤ በኪታብና ከሱንና ጋር ባልገጠመ ቁጥር ደግሞ ተውት።
☞ኢማም አሽ-ሻፊዒይ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፦ እኔ ካልኩት በተቃራኒ በነቅል (በማጣቀስ) ሰዎች ዘንድ ማንኛውም ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ የሆነ ዘገባ ትክክለኛነት ያለበት ጉዳይ ሁሉ ካለ፣ እኔ በሕይወት ሳለሁም ሆነ ከሞትኩ በኋላ ከርሱ ተመላሽ ነኝ፡፡
☞ ኢማም አሕመድ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፡- እኔን በጭፍኑ እትከተለኝ፤ ማሊክንና ሻፊዒይን በጭፍኑ እትከተላቸው፤ ይልቁንስ እነርሱ ሁላቸውም የሀይማኖቱ ኢማሞች ነበሩ፡፡ብለዋል፡፡
⚠️ ዛሬ ግን እኛ ሙስሊሞች ስለመዘሀባቸዉ የሰጡትን አስተያየት ወደ ጎን ትተን በእነሱ ዙሪያ ስንጨቃጨቅ ስንነታረክ ብዙ ዘመናት አለፍን ...መቼ ይሆን ወደ አቅላችን ተመልሰን መዝሀቦቹን ወደ ቁርአን ሀዲስ ወስደን በቁርአን መስመር መከተል የምንጀምረዉ??
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
>>>>>>🔰 #ድንቃ_ድንቅ_ንግግሮች🔰<<<<<<
✍🏼አሚር ሰይድ
🎖#አቡ_በክር አስ-ሲድ-ዲቅ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል
☞ለሞት ጓጓ፤ ሕይወትን ይሰጥሀልና፡
☞ነፍስን አሳምር፤ ሰዎች ላንተ ያሳምሩልሀልና።
☞በልብ ድርቀት እንጂ እንባ አልደረቀም፡፡
☞በኃጢአቶች ብዛት እንጂ ቀልቦች አልደረቁም፡፡
ብለዋል
🎖 #ዑመር አል-ፋሩቅ (ረ.ዐ) ይህን ብለዋል
☞ሚስጥሩን የደበቀ ሰው አማራጩ በእጁ ነው።
☞ሦስት ነገሮች በወንድምህ ደረት ውስጥ ውዴታሀን ያፀኑልሀል፦
➊በሰላምታ መጀመር፣
➋ለርሱ መጅሊስን ማስፋትና
➌ እርሱ ዘንድ ይበልጥ ተወዳጅ በሆኑ ስሞች እርሱን መጥራት ብለዋል
🎖#ዑስማን ቢን አፋን እንዲህ ብለዋል፡-
አራት ነገሮች ውጪአቸው ሲታይ ትሩፋት ሲሆን ውስጣቸው ሲታይ ደግሞ ግዴታ ናቸው፡፡ እነርሱም፡-
➊ ከደጋግ ሰዎች ጋር መቀላቀል ትሩፋት ሲሆን ነገር ግን በነርሱ መመራት ግዴታ ነዉ፡፡
➋ ቁርአንን ማንበብ ትሩፋት ሲሆን ነገር ግን በርሱ መሥራት ግዴታ ነው።
➌ ቀብርን መጎብኘት ትሩፋት ሲሆን ለርሱ መሰናዳት ለቀብር መዘጋጀት ግን ግዴታ ነው።
➍ የታመመን ሰው መጠየቅ ትሩፋት ሲሆን ተግሳፅን መውሰድ ግን ግዴታ ነው። ብለዋል፡፡
🎖 #ዐሊይ_ቢን_አቢ_ጣሊብ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል፡-
☞ የታገለ ሰው አሸነፈ፡፡ ንፉግ የሆነ ሰውም ተዋረደ፡፡ ከሰዎች ሁሉ በጣም ቸሩም ይሰጠኛል ብሎ ከርሱ ለማይከጅል ሰው የሰጠው ነው።
☞ ዓመቱ የተለያየ ሆኖ ሲዞር አይቻለሁ ....... ሀዘንም ሆነ ደስታ አይዘወትርም፡፡
☞ ንጉሣን በርሱ ውስጥ ቤተ መንግስትን ገንብተዋል ....ንጉሳን ሆነ ቤተ-መንግስቱ ግን ኋላ ቀሪዎች አልሆኑም።
☞አንዳች ጥቅም ለማግኘት ሲል የወደደህ ሰዉ ያንን ጥቅም ሲያጣብህ ወዲያዉኑ ተሰላችቶ ይተዉሀል
☞ይቺ አለም ህልም ናት፡ መጭዉ አለም ንቃት ነዉ፡፡እኛ ደግሞ በመካከላቸዉ በህልም ቅዠት ዉስጥ እንገኛለን
☞የማጣትም ሆነ የመጎዳት ዋናዉ ምክንያት ግዴለሽነት ባህሪ ነዉ
☞አላህ ዘንድ ያለዉን ደረጃ ለማወቅ የፈለገ ሰዉ እርሱ ለአላህ ብሎ የሚያደርገዉን ነገር ይመልከት
☞አንዳንድ ጊዜ የማግኘት ተስፋ ወደ ማጣት፡የማትረፍ ተስፋ ወደ መክሰር ያመጣል
☞ልማድ ጠንካራ ሀይል ነዉ በድብቅ አንድን ነገር የለመደ ሰዉ በአደባባይ ያጋልጠዋል
☞የዋህ ብሎ ማለት አንድ ጉድጓድ ወስጥ ሁለቴ የወደቀ ነዉ
☞በእሱና በአላህ መካከል ያለዉን ነገር ያስተካከለ አላህ በርሱና በሰዎች መካከል ያለዉን ነገር ያስተካክልለታል
☞በራስ ስራ መኮፈስ ራስን በራስ የሚደረግ ምቀኝነት ነዉ
☞አላህ የሰጠዉን ነገርወዶ የተቀበለ ባላገኘዉ ነገር አያዝንም
☞ምላስ አዉሬ ነዉ መረን ከለቀቀ ይናከሳል
ሁሉንም አላህ ቀብራቸዉን ኑር ያድርግላቸዉ
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍🏼አሚር ሰይድ
🎖#አቡ_በክር አስ-ሲድ-ዲቅ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል
☞ለሞት ጓጓ፤ ሕይወትን ይሰጥሀልና፡
☞ነፍስን አሳምር፤ ሰዎች ላንተ ያሳምሩልሀልና።
☞በልብ ድርቀት እንጂ እንባ አልደረቀም፡፡
☞በኃጢአቶች ብዛት እንጂ ቀልቦች አልደረቁም፡፡
ብለዋል
🎖 #ዑመር አል-ፋሩቅ (ረ.ዐ) ይህን ብለዋል
☞ሚስጥሩን የደበቀ ሰው አማራጩ በእጁ ነው።
☞ሦስት ነገሮች በወንድምህ ደረት ውስጥ ውዴታሀን ያፀኑልሀል፦
➊በሰላምታ መጀመር፣
➋ለርሱ መጅሊስን ማስፋትና
➌ እርሱ ዘንድ ይበልጥ ተወዳጅ በሆኑ ስሞች እርሱን መጥራት ብለዋል
🎖#ዑስማን ቢን አፋን እንዲህ ብለዋል፡-
አራት ነገሮች ውጪአቸው ሲታይ ትሩፋት ሲሆን ውስጣቸው ሲታይ ደግሞ ግዴታ ናቸው፡፡ እነርሱም፡-
➊ ከደጋግ ሰዎች ጋር መቀላቀል ትሩፋት ሲሆን ነገር ግን በነርሱ መመራት ግዴታ ነዉ፡፡
➋ ቁርአንን ማንበብ ትሩፋት ሲሆን ነገር ግን በርሱ መሥራት ግዴታ ነው።
➌ ቀብርን መጎብኘት ትሩፋት ሲሆን ለርሱ መሰናዳት ለቀብር መዘጋጀት ግን ግዴታ ነው።
➍ የታመመን ሰው መጠየቅ ትሩፋት ሲሆን ተግሳፅን መውሰድ ግን ግዴታ ነው። ብለዋል፡፡
🎖 #ዐሊይ_ቢን_አቢ_ጣሊብ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል፡-
☞ የታገለ ሰው አሸነፈ፡፡ ንፉግ የሆነ ሰውም ተዋረደ፡፡ ከሰዎች ሁሉ በጣም ቸሩም ይሰጠኛል ብሎ ከርሱ ለማይከጅል ሰው የሰጠው ነው።
☞ ዓመቱ የተለያየ ሆኖ ሲዞር አይቻለሁ ....... ሀዘንም ሆነ ደስታ አይዘወትርም፡፡
☞ ንጉሣን በርሱ ውስጥ ቤተ መንግስትን ገንብተዋል ....ንጉሳን ሆነ ቤተ-መንግስቱ ግን ኋላ ቀሪዎች አልሆኑም።
☞አንዳች ጥቅም ለማግኘት ሲል የወደደህ ሰዉ ያንን ጥቅም ሲያጣብህ ወዲያዉኑ ተሰላችቶ ይተዉሀል
☞ይቺ አለም ህልም ናት፡ መጭዉ አለም ንቃት ነዉ፡፡እኛ ደግሞ በመካከላቸዉ በህልም ቅዠት ዉስጥ እንገኛለን
☞የማጣትም ሆነ የመጎዳት ዋናዉ ምክንያት ግዴለሽነት ባህሪ ነዉ
☞አላህ ዘንድ ያለዉን ደረጃ ለማወቅ የፈለገ ሰዉ እርሱ ለአላህ ብሎ የሚያደርገዉን ነገር ይመልከት
☞አንዳንድ ጊዜ የማግኘት ተስፋ ወደ ማጣት፡የማትረፍ ተስፋ ወደ መክሰር ያመጣል
☞ልማድ ጠንካራ ሀይል ነዉ በድብቅ አንድን ነገር የለመደ ሰዉ በአደባባይ ያጋልጠዋል
☞የዋህ ብሎ ማለት አንድ ጉድጓድ ወስጥ ሁለቴ የወደቀ ነዉ
☞በእሱና በአላህ መካከል ያለዉን ነገር ያስተካከለ አላህ በርሱና በሰዎች መካከል ያለዉን ነገር ያስተካክልለታል
☞በራስ ስራ መኮፈስ ራስን በራስ የሚደረግ ምቀኝነት ነዉ
☞አላህ የሰጠዉን ነገርወዶ የተቀበለ ባላገኘዉ ነገር አያዝንም
☞ምላስ አዉሬ ነዉ መረን ከለቀቀ ይናከሳል
ሁሉንም አላህ ቀብራቸዉን ኑር ያድርግላቸዉ
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖#ስምሁን_ያለዉዱዕ_አልጠራም🎖🎖
✍🏼 አሚር ሰይድ
የበፊት ያለፉት ምርጥ ትዉልዶች ፍቅርን እንዴት ነበር የገለፁት እስኪ ከዚህ የንጉስ የፍቅር አገላለፅ እንመልከት
ሕንድን የከፈተዉ #ሱልጣን_ጋዛሊን_ማህሙድ በጣም ተወዳጅ የሆነ አገልጋይ ነበረዉ...ስሙ #ሙሀሙድ ይባላል፡፡ ሱልጣን ማህሙድ አገልጋዩን የሚጠራዉ ሙሀመድ በሚለዉ መጠሪያዉ ሲሆን አንድ ቀን ግን በአባቱ ስም ጠራዉ
..በዚህ የሱልጣኑ ድርጊት ልቡ የተሰበረዉ አገልጋዩ ሱልጣኑ ለምን በአባቱ ስም እንደጠራዉ ሲጠይቀዉ
>>>>>>>>የምወድህ ልጄ!! ሁልጊዜም በስምህ ስጠራህ ነዉ የኖርኩት .. #በእነዚህ_ጊዚያት_ሁሉ_ዉዱዕ_እያለኝ_ነበር የጠራሁህ...ሆኖም ግን አሁን በአባትህ ስም በጠራሁህ ቅፅበት ዉዱዕ አልነበረኝም..ዉዱዕ ሳላደርግ ይሄን የተባረከ ስም #ሙሀመድን መጥራት ስላሳፈረኝ ነዉ በአባትህ ስም የጠራሁህ በማለት ይቅርታ ጠየቀዉ፡፡
ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ♥
የበፊት ምርጥ ትዉልዶች ይሄን ያህል ለተወዳጁ ነብዩ ሙሀመድ ﷺ ፍቅር ነበራቸዉ ዉዱእ ሳይኖራቸዉ የተከበረ ስማቸዉን ለመጥራት ለራሱ ይሄን ያህል ፍቅራቸዉ በልባቸዉ ገብቶ ያከብራቸዉ ይወዳቸዉ ነበር...
ዛሬስ???
ዛሬማ ስማቸዉን በቀላሉ አንስተን ከልብ ባልመነጨ ፍቅር በነሽዳ በተራ ሙነሺዶች ናፈኩኝ ምግቡ አይበላኝ አይጠጣኝ ይላሉ ምላስ ሌላ ተግባር ሌላ ...አዳማጩ ከጆሮ ይገባል የነብዩ ፍቅር ልባችን ላይ ለመቀመጥ ከብዷል፡፡
ነሺዳ የTiktok የወንድና የሴት ዉበት ማስተዋወቂያ ቅርፅ ማሳያ ሁኗል፡፡ የነብዩ ስም መጨፈሪያ ሁኗል😔
ኢማናችን ተሸረሸረና ንግግራችን ሌላ ልባችን ቀልባችን ሌላ ሲሆን ማንም እስቲጃ አድርጎ የማያቅ ዉርጋጥ ሁሉ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘልፋቸዉ ሲሰድባቸዉ ይዉላል፡፡ ታዳ የእኛ ኢማን መላላት ዉጤት አይደል እንዴ???
✏️ዛሬ ላይ በፊርቃ ተለያይተን ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በአፋቸዉ ከሚፀዳዷቸዉ በላይ ሙስሊም ወንድም እህቶች ተጠላልተናል ታዳ ጥፋቱ የማን ነዉ??የተሳዳቢዉ ወይስ የእኛ እርስ በእርስ አለመከባበር??
መቼም የሆነ አካል የሚንቀን የሚደፍረን ቤታችንን ጓደኛችንን አይቶ ሽንቁሩን አስተዉሎ ጎዶሎዉን ፈልጎ ነዉ፡፡ የኛ ሰፊ ጎዶሎ ነጃሳ ሰዎች ተጠቀሙበትና ነጃሳ ቃላት መናገር ይዘዋል፡፡
ግን ምን ይደረጋል ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሀቅ እዉነት ይዘዉ ስለመጡ በህይወት እያሉ ብዙ ግፍ አሳልፈዋል ለምን ሀቅ እዉነት ይመራልና፡፡ እዉነትን ሀቅን ለማወቅ ንፁህ ህሊና ይጠይቃል፡፡ በጥላቻ በመጥፎ በመሀይምነት የተበረዘ አእምሮ እዉነት ለራሱ አያስተካክለዉም ...እዉነትን ለማወቅ ንፁህ ህሊና እና አስተንታኝ መሆን ያስፈልጋልና፡፡
ለእኛ በዚህ ዘመን መሆኑ ወርደት ሆነ እንጂ ኢስላም እየተስፋፋ ተከታዩ እየበዛ ነዉ በስድብ በዉሸት ማስቆም አይቻልም...ግን ነገ አላህ ፊት ቀርበን ስንጠየቅ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በሚያሸማግሉበት ጊዜ፡ ያ ቀን የዉሀ ጥም የበረታበት ቀን ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሀዉድ በሚያጠጡበት ቀን እኛስ አላህ ፊት ለመቆም ከነብዩ ﷺ ሀዉድ ለመጠጣት ሞራል ይኖረን ይሆን??እስኪ ቆም ብለን እንሰብ ወገን
✨✨..እስኪ እራሳችንን እንፈትሽ የነብዩን ልጆች ሁሉንም በቃላችን ሸምድደናል??ነብዩ በስንት አመታቸዉ ነዉ ነብይ የሆኑት??የነብዩ ሚስቶች ጥቀሱ ብትባሉ ስንቱን መጥቀስ እንችላለን?? ከነብዩ ምርጥ ሱሀቦች ስንት እናዉቃለን?? በስንት አመተ ሂጅራ ተወለዱ ?? ወዘተ
ስለነብዩ ሙሀመድ ﷺ ያለን ግንዛቤና ያለን ፍቅር ትክክለኛ ሁብ ነዉ ወይ ???እራሳችንን እንፈትሽ፡፡
መምሰልና መመሳል አንድ ነዉ ዋናዉ ቁምነገሩ ራስን መሆን ነዉ፡፡
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍🏼 አሚር ሰይድ
የበፊት ያለፉት ምርጥ ትዉልዶች ፍቅርን እንዴት ነበር የገለፁት እስኪ ከዚህ የንጉስ የፍቅር አገላለፅ እንመልከት
ሕንድን የከፈተዉ #ሱልጣን_ጋዛሊን_ማህሙድ በጣም ተወዳጅ የሆነ አገልጋይ ነበረዉ...ስሙ #ሙሀሙድ ይባላል፡፡ ሱልጣን ማህሙድ አገልጋዩን የሚጠራዉ ሙሀመድ በሚለዉ መጠሪያዉ ሲሆን አንድ ቀን ግን በአባቱ ስም ጠራዉ
..በዚህ የሱልጣኑ ድርጊት ልቡ የተሰበረዉ አገልጋዩ ሱልጣኑ ለምን በአባቱ ስም እንደጠራዉ ሲጠይቀዉ
>>>>>>>>የምወድህ ልጄ!! ሁልጊዜም በስምህ ስጠራህ ነዉ የኖርኩት .. #በእነዚህ_ጊዚያት_ሁሉ_ዉዱዕ_እያለኝ_ነበር የጠራሁህ...ሆኖም ግን አሁን በአባትህ ስም በጠራሁህ ቅፅበት ዉዱዕ አልነበረኝም..ዉዱዕ ሳላደርግ ይሄን የተባረከ ስም #ሙሀመድን መጥራት ስላሳፈረኝ ነዉ በአባትህ ስም የጠራሁህ በማለት ይቅርታ ጠየቀዉ፡፡
ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ♥
የበፊት ምርጥ ትዉልዶች ይሄን ያህል ለተወዳጁ ነብዩ ሙሀመድ ﷺ ፍቅር ነበራቸዉ ዉዱእ ሳይኖራቸዉ የተከበረ ስማቸዉን ለመጥራት ለራሱ ይሄን ያህል ፍቅራቸዉ በልባቸዉ ገብቶ ያከብራቸዉ ይወዳቸዉ ነበር...
ዛሬስ???
ዛሬማ ስማቸዉን በቀላሉ አንስተን ከልብ ባልመነጨ ፍቅር በነሽዳ በተራ ሙነሺዶች ናፈኩኝ ምግቡ አይበላኝ አይጠጣኝ ይላሉ ምላስ ሌላ ተግባር ሌላ ...አዳማጩ ከጆሮ ይገባል የነብዩ ፍቅር ልባችን ላይ ለመቀመጥ ከብዷል፡፡
ነሺዳ የTiktok የወንድና የሴት ዉበት ማስተዋወቂያ ቅርፅ ማሳያ ሁኗል፡፡ የነብዩ ስም መጨፈሪያ ሁኗል😔
ኢማናችን ተሸረሸረና ንግግራችን ሌላ ልባችን ቀልባችን ሌላ ሲሆን ማንም እስቲጃ አድርጎ የማያቅ ዉርጋጥ ሁሉ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘልፋቸዉ ሲሰድባቸዉ ይዉላል፡፡ ታዳ የእኛ ኢማን መላላት ዉጤት አይደል እንዴ???
✏️ዛሬ ላይ በፊርቃ ተለያይተን ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በአፋቸዉ ከሚፀዳዷቸዉ በላይ ሙስሊም ወንድም እህቶች ተጠላልተናል ታዳ ጥፋቱ የማን ነዉ??የተሳዳቢዉ ወይስ የእኛ እርስ በእርስ አለመከባበር??
መቼም የሆነ አካል የሚንቀን የሚደፍረን ቤታችንን ጓደኛችንን አይቶ ሽንቁሩን አስተዉሎ ጎዶሎዉን ፈልጎ ነዉ፡፡ የኛ ሰፊ ጎዶሎ ነጃሳ ሰዎች ተጠቀሙበትና ነጃሳ ቃላት መናገር ይዘዋል፡፡
ግን ምን ይደረጋል ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሀቅ እዉነት ይዘዉ ስለመጡ በህይወት እያሉ ብዙ ግፍ አሳልፈዋል ለምን ሀቅ እዉነት ይመራልና፡፡ እዉነትን ሀቅን ለማወቅ ንፁህ ህሊና ይጠይቃል፡፡ በጥላቻ በመጥፎ በመሀይምነት የተበረዘ አእምሮ እዉነት ለራሱ አያስተካክለዉም ...እዉነትን ለማወቅ ንፁህ ህሊና እና አስተንታኝ መሆን ያስፈልጋልና፡፡
ለእኛ በዚህ ዘመን መሆኑ ወርደት ሆነ እንጂ ኢስላም እየተስፋፋ ተከታዩ እየበዛ ነዉ በስድብ በዉሸት ማስቆም አይቻልም...ግን ነገ አላህ ፊት ቀርበን ስንጠየቅ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በሚያሸማግሉበት ጊዜ፡ ያ ቀን የዉሀ ጥም የበረታበት ቀን ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሀዉድ በሚያጠጡበት ቀን እኛስ አላህ ፊት ለመቆም ከነብዩ ﷺ ሀዉድ ለመጠጣት ሞራል ይኖረን ይሆን??እስኪ ቆም ብለን እንሰብ ወገን
✨✨..እስኪ እራሳችንን እንፈትሽ የነብዩን ልጆች ሁሉንም በቃላችን ሸምድደናል??ነብዩ በስንት አመታቸዉ ነዉ ነብይ የሆኑት??የነብዩ ሚስቶች ጥቀሱ ብትባሉ ስንቱን መጥቀስ እንችላለን?? ከነብዩ ምርጥ ሱሀቦች ስንት እናዉቃለን?? በስንት አመተ ሂጅራ ተወለዱ ?? ወዘተ
ስለነብዩ ሙሀመድ ﷺ ያለን ግንዛቤና ያለን ፍቅር ትክክለኛ ሁብ ነዉ ወይ ???እራሳችንን እንፈትሽ፡፡
መምሰልና መመሳል አንድ ነዉ ዋናዉ ቁምነገሩ ራስን መሆን ነዉ፡፡
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖 #ብቻየን_ትተሁኝ_ጠፉ_እኮ_ሀቢቡና🎖
✍🏼 አሚር ሰይድ
ሠውባን ረዐ ምርጥ የነቢዩ ወዳጅና አገልጋያቸውም ነው። ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ ብዙውን ጊዜ ከጎናቸው አይለዩትም። አንድ ቀን ግን ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺበጧት ወጡ። እስከ ማታም ድረስ ሳይመለሱ ቆዩ።
ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ ወደ ቤት ሲመለሱ ትልቁ ሠውባን እንደ ሕፃን ልጅ ቁጭ ብሎ ሲያለቅስ አገኙት።
..... ሰውባን ሆይ!' ምን አስለቀሰህ??ብለዉ ጠየቁት
.........ብቻዬን ትተውኝ ጠፉ እኮ አንቱ የአላህ ነቢይ አላቸው
.......ይኸው ነው የሚያስለቅስህ???ሠውባን!ብለዉ ጠየቁት
.......አንቱ የአላህ መልዕክተኛ! ሙሉውን ቀንና ለሊት ብቻዬን ትተውኝ ሲጠፉ ብቸኝነት ተሰማኝ። ጀነት ብገባ እንኳ ደረጃዬ ከታችኛው እንደሚሆን አውቃለሁ። እርስዎ የአላህ መልዕክተኛ ነዎትና በጀነት ውስጥ ደረጃዎ ትልቅ ነው። እኔም ከርስዎ መድረስ አይቻለኝም። በጀነት ከርስዎ መለያየቴ አሳሰበኝና ሥጋት ገብቶኝ አለቀስኩኝ።' አላቸው።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሠውባንን ስጋት እንዲህ በማለት አቃለሉለት። “ሠውባን ሆይ! አንድ ሰው ከወደደው ጋር እንደሚቀሰቀስ አላወቅክም እንዴ!”
ብለዉ በሀዘን የጨለመ ፊቱን የደስታ ብርሀን ፍካት ሰጡት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ♥
የኛ ለነብዩ ﷺ ያለን ፍቅር ምን ያህል ነዉ?? ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ላይ በፍቅር በደስታ ስንት ሶለዋት እናወርዳለን??
ራሳችንን እንፈትሽ!!!
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍🏼 አሚር ሰይድ
ሠውባን ረዐ ምርጥ የነቢዩ ወዳጅና አገልጋያቸውም ነው። ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ ብዙውን ጊዜ ከጎናቸው አይለዩትም። አንድ ቀን ግን ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺበጧት ወጡ። እስከ ማታም ድረስ ሳይመለሱ ቆዩ።
ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ ወደ ቤት ሲመለሱ ትልቁ ሠውባን እንደ ሕፃን ልጅ ቁጭ ብሎ ሲያለቅስ አገኙት።
..... ሰውባን ሆይ!' ምን አስለቀሰህ??ብለዉ ጠየቁት
.........ብቻዬን ትተውኝ ጠፉ እኮ አንቱ የአላህ ነቢይ አላቸው
.......ይኸው ነው የሚያስለቅስህ???ሠውባን!ብለዉ ጠየቁት
.......አንቱ የአላህ መልዕክተኛ! ሙሉውን ቀንና ለሊት ብቻዬን ትተውኝ ሲጠፉ ብቸኝነት ተሰማኝ። ጀነት ብገባ እንኳ ደረጃዬ ከታችኛው እንደሚሆን አውቃለሁ። እርስዎ የአላህ መልዕክተኛ ነዎትና በጀነት ውስጥ ደረጃዎ ትልቅ ነው። እኔም ከርስዎ መድረስ አይቻለኝም። በጀነት ከርስዎ መለያየቴ አሳሰበኝና ሥጋት ገብቶኝ አለቀስኩኝ።' አላቸው።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሠውባንን ስጋት እንዲህ በማለት አቃለሉለት። “ሠውባን ሆይ! አንድ ሰው ከወደደው ጋር እንደሚቀሰቀስ አላወቅክም እንዴ!”
ብለዉ በሀዘን የጨለመ ፊቱን የደስታ ብርሀን ፍካት ሰጡት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ♥
የኛ ለነብዩ ﷺ ያለን ፍቅር ምን ያህል ነዉ?? ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ላይ በፍቅር በደስታ ስንት ሶለዋት እናወርዳለን??
ራሳችንን እንፈትሽ!!!
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
#ወንድ_እና_ምላስ
አሁን ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው። ቴክኖሎጂ ማህበራዊ ሚዲያን በአስደንጋጭ ፍጥነት አሳድጎታል። ወንድ ልጅም ሰፈርሽ ተመላልሶ፣ ስትወጪ ስትገቢ ተከታትሎ፣ የሰፈር ልጆችን እስቲ አስተዋውቁኝ ብሎ፣ ወንድምሽን ተደብቆ፣ ከአባትሽ ሸሽቶ፣ አንቺን ባገኘው አጋጣሚ እየሸኘ፣ በእግሩ ተመላልሶ ከመጥበስ ነገርን ሁሉ በምላሱ ወደ መጨረስ ተሸጋግሯል።
አሁን ጅንጀናውም፣ ቃል መግባቱም፣ ልብ መጥባቱም በማህበራዊ ሚዲያ ሆኗል። ከልቡ የወደደሽ እና በምላሱ አጥቦ ሊበላሽ የመጣውን መለያ መስመሩ ደብዝዟል። ወንዶቹ ስሜትን ተቆጣጥሮ መዋሸትን ተክነውበታል። ሀይ ብሎሽ ጀምሮ ባይ ብሎ እስኪሰናበትሽ የሆነ ማደንዘዣ የወጋሽ ይመስል ነገሮችን ሁሉ ሳታገናዝቢ እንደ በግ እየነዳ ያስኬድሻል .... በምላሱ
እራሱን ሲያስተዋውቅሽ ለነገሮች ትኩረት የሚሰጥ፣ ስሜታዊ የሆነ፣ ትንንሽ ነገሮች የሚጎዱት፣ ሰዎችን መርዳት ስራው እንደሆነ፣ አይደለም ለሰው ልጅ ለእንስሳት እንደሚራራ፣ መንገድ ላይ የታመመ ውሻ ካየ ሁሉንም ነገር ትቶ እሱን እንደሚያስታምም፣ ገንዘብ ለጠየቀው ብድር ሳይሆን ስጦታ እንደሚሰጥ፣ ሰዎች አዝነው ሲያይ እንባው እንደሚቀድመው ....
እንዲህ እንዲህ እያወራ የምትይውን ሁሉ የሚያደምጥ እየመሰለ፣ ምነው ዝም አልክ ስትይው የነገርሽኝ ገርሞኝ እያሰብኩት የሚልሽ (እሱ እንደ ፌንጣ ከአንዳችሁ ወደ አንዳችሁ እየዘለለ በአንዴ አራታችሁንም እያወራ ነው)፣ የምትይውን ሁሉ እያደናነቀ (ቴሌግራም ላይ የእጅ ፅሁፍሽ እንዴት እንደሚያምር ሲነግርሽ ትገለፍጫለሽ)፣ አንቺን የመሰለች የተረጋጋች እና የሰከነች ሴት ፌስቡክ ላይ መገኘቷ ሲልሽ ልብሽ ጆሮሽ ስር መምታት ይጀምራል
ማታ በውድቅት ለሊት ልቡን ስለሰበረችው እና ከዛ በኋላ ሴት እንዳያምን ስላደረገችው ሴት ታሪክ ሲዘበዝብልሽ .... ከእንባ ጋር እየታገልሽ ሁሉም ሴት እኮ እንደሷ አይደለም እያልሽ እራስሽን ለእርድ ታመቻቻለሽ።
ይሄ ሁሉ መጓዝጎዝ በአካል አግኝቶሽ፣ አልጋ ላይ አስተኝቶ እንጧዬሽን እስኪበላት ነው። ከዛ በኋላ ሙቀቱ ይጠፋና በረዶ ይሆናል፤ ዝም አትበይኝ አውሪኝ የሚለው ይቀርና አትጨቅጭቂኝ ይከተላል፤ ንገሪኝ ይቀርና አትንገሪኝ መስማት አልፈልግም ይመጣል፤ መጀመሪያ በስሜት ቀጥሎ በአካል ይርቅሻል።
በየቀኑ የሚደውልልሽ እሱን ብቻ ማሰብ እስክትጀምሪ ነው፤ ጠዋት ደህና አደርሽ ማታ ደህና እደሪ የሚልሽ ልምድ እስኪሆንብሽ ነው፤ ጓደኞችሽን አስተዋውቂኝ የሚልሽ መረቡ ውስጥ እንድትገቢ ነው፤ ልደትሽን ንገሪኝ እና ሽቶ ልግዛልሽ የሚልሽ ጠረንሽን አንዴ እስኪምገው ነው
የወደደሽ መስሎሽ ስትወጅው .... ተገናኝተን ለምን አንጫወትም ይለሻል። ከግርግሩ አንድ ክፍል ይዘን ብናርፍ ጥሩ ነው ይልሻል። ከዛ በኋላ አንቺም፣ አይምሮሽም ህይወትሽም እረፍት ያጣል።
ያገኘሽው ከደመና ነበር አሁን እንደጉም ይበናል። ስትፈልጊው አይገኝም። ስትደውይለት አያነሳም። አርግዣለሁ ብለሽ ብትፅፊለት "ከማን" ይልሻል። አንቺን ጨርሶ ወደ ምትቀጥለው ሄዷል።
ተረኛዋን ልቧን እያጠበው ነው .... ወስዶ እስኪያሰጣት ሙሉ ትኩረቱ እሷ ብቻ ነች።
ይሄ ሰው ችግሩ ጎድቶሽ መሄዱ አይደለም። ምላሱ ከዚህ በኋላ ሌላ ወንድ እንዳታምኚ ማድረጉ ነው። ሊባሉ የሚችሉትን ነገሮች ሁሉ ጥግ ድረስ ብሎሻል። ነገ የትኛውም ወንድ ምንም ቢልሽ ዛሬ ይሄኛው ከነገረሽ የተሻለ አሳማኝ አይሆንልሽም። በራስ መተማመንሽን አጥፍቶታል። ሁለነገርሽን አስረሽ የምትቀመጪ ፈሪ ያደርግሻል።
እድሜ ለእሱ የእውነት ያፈቀሩሽን ሁሉ ትገፊያለሽ። የእውነት ከሚወዱሽ ትሸሻለሽ። ሁሉም ወንድ የሚፈልገኝ እንጧዬን በልቶ ሊሄድ ነው ትያለሽ።
ህመሙን የበለጠ የማይሽር የሚያደርገው ደግሞ ይህ ሰው በማህበረሰቡ አይን የተሻለ ቦታ ላይ ያለ ከሆነ ነው። ለምሳሌ በትምህርት ጥሩ ደረጃ ያለው፣ የተከበረ ስራ የሚሰራ፣ በሀይማኖት ተሳትፎ ከፊት የተሰለፈ፣ ባለትዳር፣ የልጆች አባት ....
እንደዚህ በእግር በፈረስ ብሎ፣ ምድር ከሰማይ ቧጦ አግኝቶሽ ከበላሽ በኋላ ዞር ይላል። ድንገት ነገሩን ሰው አውቆት ወይም በሆነ መልኩ አብሯችሁ ያያችሁ ሰው ፥ ምነው ከዚህች ልጅ ጋር ተጣላችሁ እንዴ ሲለው .... ምን ሴት ልጅ እኮ ሰው አታፈቅርም። እሷ የምታፈቅረው ብርህን እና ቁመናህን ነው ይላል። አስቢው አንድ የሆነ ጭልፋ እግር፣ መጋፊያ ፊት እንዲህ ሲመፃደቅብሽ? ክብርሽን በአደባባይ ጭቃ ላይ ጥሎት "ወንድ ነኝ በክብሬ ሲመጡብኝ አልወድም" ይልሻል። አንቺን ክብረቢስ አድርጎሽ ሲሄድ መሸፈኛው የሌለው፣ ኖሮት የማያውቀው እና ወደፊትም በምንም ሊኖረው የማይችለው "ክብሩ" ነው።
ልጃገረድ ሆንሽ ባለትዳር፣ የቤት እመቤት ሆንሽ ተማሪ፣ ሰራተኛ ሆንሽ አሰሪ ... እነዚህ ጭልፊቶች መረባቸውን መዘርጋት የሚጀምሩት ፖስት ያደረግሽው ፎቶሽ ስር "ደስ ትያለሽ" ሲሉሽ ገና አልያም ስቶሪ ያደረግሽው ፎቶ ላይ "በጣም ቆንጆ" ነሽ ሲሉሽ ነው። አመሰግናለሁ የሚለው መልስሽ ፥ "የቁንጅናሽ ሚስጥሩ ግን ምንድነው" ለሚለው ማማለያቸው በር ይከፍታል። ከዛ ..... ትበያለሽ።
{ መፍትሄው }
ሁሌም ቀልብሽን እመኝው። ቃሉን እና ተግባሩን ፈትሽው። ምላሱን እና ማንነቱን አስተያይው። ለነገሮች ሁሌም ድንበር አበጂ። የሆነ ጥግ ስር ተደብቆ የሚጠብቅሽ አጥማጅሽ እንጂ ወዳጅሽ አይደለም።
ከምንም በላይ አትፍሪ ምንም አላደርግሽም፤ ብቻችንን እንጫወት ብዬ ነው የሚልሽን ሰው ተጠንቀቂው። ጨዋታ ደንቡም ውበቱም ህዝብ በተሰበሰበበት ስታዲየም ሲሆን ነው።
እዚህ ሰፈር ወንድ በይው ሴት ፥ ከእርግቦቹ ጭልፊቶቹ በብዙ እጥፍ የበዙ ናቸው። በተለይ አብረው ከሚበሩት እራሳችሁን ጠብቁ ‼️
© Abby Junior
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
አሁን ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው። ቴክኖሎጂ ማህበራዊ ሚዲያን በአስደንጋጭ ፍጥነት አሳድጎታል። ወንድ ልጅም ሰፈርሽ ተመላልሶ፣ ስትወጪ ስትገቢ ተከታትሎ፣ የሰፈር ልጆችን እስቲ አስተዋውቁኝ ብሎ፣ ወንድምሽን ተደብቆ፣ ከአባትሽ ሸሽቶ፣ አንቺን ባገኘው አጋጣሚ እየሸኘ፣ በእግሩ ተመላልሶ ከመጥበስ ነገርን ሁሉ በምላሱ ወደ መጨረስ ተሸጋግሯል።
አሁን ጅንጀናውም፣ ቃል መግባቱም፣ ልብ መጥባቱም በማህበራዊ ሚዲያ ሆኗል። ከልቡ የወደደሽ እና በምላሱ አጥቦ ሊበላሽ የመጣውን መለያ መስመሩ ደብዝዟል። ወንዶቹ ስሜትን ተቆጣጥሮ መዋሸትን ተክነውበታል። ሀይ ብሎሽ ጀምሮ ባይ ብሎ እስኪሰናበትሽ የሆነ ማደንዘዣ የወጋሽ ይመስል ነገሮችን ሁሉ ሳታገናዝቢ እንደ በግ እየነዳ ያስኬድሻል .... በምላሱ
እራሱን ሲያስተዋውቅሽ ለነገሮች ትኩረት የሚሰጥ፣ ስሜታዊ የሆነ፣ ትንንሽ ነገሮች የሚጎዱት፣ ሰዎችን መርዳት ስራው እንደሆነ፣ አይደለም ለሰው ልጅ ለእንስሳት እንደሚራራ፣ መንገድ ላይ የታመመ ውሻ ካየ ሁሉንም ነገር ትቶ እሱን እንደሚያስታምም፣ ገንዘብ ለጠየቀው ብድር ሳይሆን ስጦታ እንደሚሰጥ፣ ሰዎች አዝነው ሲያይ እንባው እንደሚቀድመው ....
እንዲህ እንዲህ እያወራ የምትይውን ሁሉ የሚያደምጥ እየመሰለ፣ ምነው ዝም አልክ ስትይው የነገርሽኝ ገርሞኝ እያሰብኩት የሚልሽ (እሱ እንደ ፌንጣ ከአንዳችሁ ወደ አንዳችሁ እየዘለለ በአንዴ አራታችሁንም እያወራ ነው)፣ የምትይውን ሁሉ እያደናነቀ (ቴሌግራም ላይ የእጅ ፅሁፍሽ እንዴት እንደሚያምር ሲነግርሽ ትገለፍጫለሽ)፣ አንቺን የመሰለች የተረጋጋች እና የሰከነች ሴት ፌስቡክ ላይ መገኘቷ ሲልሽ ልብሽ ጆሮሽ ስር መምታት ይጀምራል
ማታ በውድቅት ለሊት ልቡን ስለሰበረችው እና ከዛ በኋላ ሴት እንዳያምን ስላደረገችው ሴት ታሪክ ሲዘበዝብልሽ .... ከእንባ ጋር እየታገልሽ ሁሉም ሴት እኮ እንደሷ አይደለም እያልሽ እራስሽን ለእርድ ታመቻቻለሽ።
ይሄ ሁሉ መጓዝጎዝ በአካል አግኝቶሽ፣ አልጋ ላይ አስተኝቶ እንጧዬሽን እስኪበላት ነው። ከዛ በኋላ ሙቀቱ ይጠፋና በረዶ ይሆናል፤ ዝም አትበይኝ አውሪኝ የሚለው ይቀርና አትጨቅጭቂኝ ይከተላል፤ ንገሪኝ ይቀርና አትንገሪኝ መስማት አልፈልግም ይመጣል፤ መጀመሪያ በስሜት ቀጥሎ በአካል ይርቅሻል።
በየቀኑ የሚደውልልሽ እሱን ብቻ ማሰብ እስክትጀምሪ ነው፤ ጠዋት ደህና አደርሽ ማታ ደህና እደሪ የሚልሽ ልምድ እስኪሆንብሽ ነው፤ ጓደኞችሽን አስተዋውቂኝ የሚልሽ መረቡ ውስጥ እንድትገቢ ነው፤ ልደትሽን ንገሪኝ እና ሽቶ ልግዛልሽ የሚልሽ ጠረንሽን አንዴ እስኪምገው ነው
የወደደሽ መስሎሽ ስትወጅው .... ተገናኝተን ለምን አንጫወትም ይለሻል። ከግርግሩ አንድ ክፍል ይዘን ብናርፍ ጥሩ ነው ይልሻል። ከዛ በኋላ አንቺም፣ አይምሮሽም ህይወትሽም እረፍት ያጣል።
ያገኘሽው ከደመና ነበር አሁን እንደጉም ይበናል። ስትፈልጊው አይገኝም። ስትደውይለት አያነሳም። አርግዣለሁ ብለሽ ብትፅፊለት "ከማን" ይልሻል። አንቺን ጨርሶ ወደ ምትቀጥለው ሄዷል።
ተረኛዋን ልቧን እያጠበው ነው .... ወስዶ እስኪያሰጣት ሙሉ ትኩረቱ እሷ ብቻ ነች።
ይሄ ሰው ችግሩ ጎድቶሽ መሄዱ አይደለም። ምላሱ ከዚህ በኋላ ሌላ ወንድ እንዳታምኚ ማድረጉ ነው። ሊባሉ የሚችሉትን ነገሮች ሁሉ ጥግ ድረስ ብሎሻል። ነገ የትኛውም ወንድ ምንም ቢልሽ ዛሬ ይሄኛው ከነገረሽ የተሻለ አሳማኝ አይሆንልሽም። በራስ መተማመንሽን አጥፍቶታል። ሁለነገርሽን አስረሽ የምትቀመጪ ፈሪ ያደርግሻል።
እድሜ ለእሱ የእውነት ያፈቀሩሽን ሁሉ ትገፊያለሽ። የእውነት ከሚወዱሽ ትሸሻለሽ። ሁሉም ወንድ የሚፈልገኝ እንጧዬን በልቶ ሊሄድ ነው ትያለሽ።
ህመሙን የበለጠ የማይሽር የሚያደርገው ደግሞ ይህ ሰው በማህበረሰቡ አይን የተሻለ ቦታ ላይ ያለ ከሆነ ነው። ለምሳሌ በትምህርት ጥሩ ደረጃ ያለው፣ የተከበረ ስራ የሚሰራ፣ በሀይማኖት ተሳትፎ ከፊት የተሰለፈ፣ ባለትዳር፣ የልጆች አባት ....
እንደዚህ በእግር በፈረስ ብሎ፣ ምድር ከሰማይ ቧጦ አግኝቶሽ ከበላሽ በኋላ ዞር ይላል። ድንገት ነገሩን ሰው አውቆት ወይም በሆነ መልኩ አብሯችሁ ያያችሁ ሰው ፥ ምነው ከዚህች ልጅ ጋር ተጣላችሁ እንዴ ሲለው .... ምን ሴት ልጅ እኮ ሰው አታፈቅርም። እሷ የምታፈቅረው ብርህን እና ቁመናህን ነው ይላል። አስቢው አንድ የሆነ ጭልፋ እግር፣ መጋፊያ ፊት እንዲህ ሲመፃደቅብሽ? ክብርሽን በአደባባይ ጭቃ ላይ ጥሎት "ወንድ ነኝ በክብሬ ሲመጡብኝ አልወድም" ይልሻል። አንቺን ክብረቢስ አድርጎሽ ሲሄድ መሸፈኛው የሌለው፣ ኖሮት የማያውቀው እና ወደፊትም በምንም ሊኖረው የማይችለው "ክብሩ" ነው።
ልጃገረድ ሆንሽ ባለትዳር፣ የቤት እመቤት ሆንሽ ተማሪ፣ ሰራተኛ ሆንሽ አሰሪ ... እነዚህ ጭልፊቶች መረባቸውን መዘርጋት የሚጀምሩት ፖስት ያደረግሽው ፎቶሽ ስር "ደስ ትያለሽ" ሲሉሽ ገና አልያም ስቶሪ ያደረግሽው ፎቶ ላይ "በጣም ቆንጆ" ነሽ ሲሉሽ ነው። አመሰግናለሁ የሚለው መልስሽ ፥ "የቁንጅናሽ ሚስጥሩ ግን ምንድነው" ለሚለው ማማለያቸው በር ይከፍታል። ከዛ ..... ትበያለሽ።
{ መፍትሄው }
ሁሌም ቀልብሽን እመኝው። ቃሉን እና ተግባሩን ፈትሽው። ምላሱን እና ማንነቱን አስተያይው። ለነገሮች ሁሌም ድንበር አበጂ። የሆነ ጥግ ስር ተደብቆ የሚጠብቅሽ አጥማጅሽ እንጂ ወዳጅሽ አይደለም።
ከምንም በላይ አትፍሪ ምንም አላደርግሽም፤ ብቻችንን እንጫወት ብዬ ነው የሚልሽን ሰው ተጠንቀቂው። ጨዋታ ደንቡም ውበቱም ህዝብ በተሰበሰበበት ስታዲየም ሲሆን ነው።
እዚህ ሰፈር ወንድ በይው ሴት ፥ ከእርግቦቹ ጭልፊቶቹ በብዙ እጥፍ የበዙ ናቸው። በተለይ አብረው ከሚበሩት እራሳችሁን ጠብቁ ‼️
© Abby Junior
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
😍#ረሒማ_የእዝነት_የእውነተኛ_ፍቅር_አርዓያ 😍
✍🏼አሚር ሰይድ
ይህ ፁሁፍ እስከመጨረሻዉ ድረስ አንብቡት የአንተ ቤት ዉስጥ ያለችዉ ሚስትህ የተወሰነም ቢሆን እንደ ረሒማ ትሆናለች ወይ??ልታገባት ያሰብካት ከረሒማ አንፃር እንዴት ናት??አንቺስ ለባልሽ እንደ ረሒማ ነሽ??ያላገባሽ እህቴ ለወደፊት ባልሽ እንደ ረሒማ ለመሆን ከአላህ ጋር ያለሽ ግንኙነት ምን ያህል ነዉ??
🎖🎖 ነብዩሏህ አዩብ ዐሰ ለ80 አመታት ያክል ተድላና ደስታ የሰፈነበት ህይወት መርተዋል፡፡14 የሚሆኑ ወንዶችና ሴቶች ልጆች የነበሯቸዉ ሲሆን በቤተ ዘመድና በመንደራቸዉ ሰዉ እየታጀቡ ያማረ ህይወት አሳልፈዋል፡፡
አላህ (ሱ.ወ) አዩብን (ዐ.ሰ) መፈተን በፈለገ ጊዜ መጀመሪያ ገንዘባቸውን ነጠቃቸው፡፡ ጎርፍ በጎቻቸውን ወሰደባቸው:: ቀጥሎ ደግሞ ኃይለኛ ንፋስ አዝርዕቶቻቸውን አወደመባቸው:: ሸይጧን ይህን አጋጣሚ በመጠቀም ወደ አዩብ (ዐ.ሰ) እየተጣደፈ መጣ፡፡ እያለቀሰ😞የሆነውን ሁሉ ነገራቸው፡፡
አዩብ ሆይ! ትልቅ አደጋ ተፈጥሯል፡፡ ሀብት እና ንብረትህ በሙሉ እንዳልነበር ሆኗል!..
አዩብ (ዐ.ሰ) በሰሙት ዜና ምንም ሳይደነግጡ አላህን አመስግነው ተረጋግተው በሰው ተመስሎ ወደ መጣው ሸይጧን በመዞር እንዲህ አሉት፦
«ሀብትና ስልጣን የሰጠኝ አላህ (ሱ.ወ) አሁን መልሶ ወሰደው፡፡ ሀብትም ይሁን ስልጣን የርሱ እንጂ የሌላ የማንም አይደሉም፡፡ ሲፈልግ ይሰጣል፣ ሲፈልግ ይወስዳል አሉት፡፡ ይህች መልሳቸው እና ፍፁም እርጋታቸው ሸይጧንን አበሳጨ፡፡
ከዚህ ሁሉ በኋላ የመሬት መንቀጥቀጥ ተፈጠረ፡፡ በአደጋው የአዩብ (ዐ.ሰ) ልጆች ሞቱ፡፡ ሸይጧን እንደገና ተመልሶ ወደ አዩብ እያላዘነ መጣ፡፡ ዓይኖቹ በእንባ እየታጠቡ፡፡
“አዩብ ሆይ! አላህ ቤትህን በመሬት መንቀጥቀጥ አፈረሰብህ፤ ህፃን ልጆችህን ነጠቀህ፡፡ ዋይታ እና ጩኸታቸው የማንንም ልብ የሚሰብር ነበር፡፡ በእውነት ማንም ሰው ሊሸከመው የማይችል አደጋ ነው የደረሰባቸው::.
የሸይጧን ትረካ ልብ የሚያምስ ዓይነት ነበር፡፡ አዩብ (ዐ.ሰ) ተንሰቅስቀው አለቀሱ😢፤ በጣም አዘኑ፡፡ ይሁን እንጂ ብዙም ሳይቆዩ ራሳቸውን በራሳቸው አፅናንተው ትልቅ ትዕግስት በመላበስ መለኮታዊውን ውሳኔ በፀጋ መቀበላቸውን ገለፁ፡፡
የተንኮል መረቡ ያልያዘለት ሸይጧን በጣም ተናደደ😡፡፡ ሌላ ነገር ሊናገር ሲያስብ ሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) ቀደሙት፡-
“አንተ እርጉም! በጌታዬ ላይ እንዳምፅ ትገፋፋኛለህ?? ዕወቅ፣ ልጆች ከአላህ (ሱ.ወ) የተቀበልኳቸው አደራዎች ነበሩ፡፡
#አደራ_አስቀማጩ_አደራውን_ወሰደ፣ሌላ ምንም አልተፈጠረም፤ ሰጪ እሱ ነው፤ ወሳጅም እሱ፤ ታዲያ ለምን አዝናለሁ? እኔ በየትኛውም ሁኔታ ለጌታዬ አመስጋኝ ባሪያው ነኝ!..አሉት
አዩብ (ዐ.ሰ) የመጨረሻው ፈተና ቀረበላቸው፡፡ በከባድ በሽታ ተይዘው ወደቁ፡፡
#ከውድ_ባለቤታቸው_ረሒማ ውጭ ሁሉም ሰው በሽታዉ ወደ እኛ ይተላለፋል ብለዉ ካጠገባቸው እስኪርቅ ድረስ በጠና ታመሙ::ቆዳቸዉ እየተቀረፈተ መዉደቅ ጀመረ ከቤት ጭራሸሸ መዉጣት አይቻል ሆነ፡፡
😍 ረሒማ የእዝነት ተምሳሌት! የእውነተኛ ፍቅር እና ደግነት አርዓያ ሆነች:: የዕለት ጉርሳቸውን ለመሸፈን ደፋ ቀና ማለት ጀመረች፡፡
ያለመሰልቸት ሰይዱና አዩብን (ዐ.ሰ) ተንከባከበቻቸው፡፡ ነቢዩ አዩብም (ዐ.ሰ) ቢሆኑ በመታመማቸው አላማረሩም ነበር፡፡ ወደ አላህ (ሱ.ወ) ብቻ ተጠጉ፡፡ ትእግስት አደረጉ፡፡ ምላሳቸው ከምስጋና እና ከውዳሴ አልቦዘነችም፡፡ ነቢያዊ አደብ አሳዩ፡፡ ሕመማቸውን ወደ ሸይጣን አስጠጉት
{ وَٱذۡكُرۡ عَبۡدَنَاۤ أَیُّوبَ إِذۡ نَادَىٰ رَبَّهُۥۤ أَنِّی مَسَّنِیَ ٱلشَّیۡطَـٰنُ بِنُصۡبࣲ وَعَذَابٍ }
ባሪያችንን አዩብንም አውሳላቸው፡፡ «እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ» ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡(ሷድ 41)
ሸይጣን አለቅጥ በገነ፡፡ እርጋታቸው አንገበገበው: ሌላ ችግር ሊጨምርባቸው ከጀለ፡፡ አዩብ (ዐ.ሰ) ግን ሁሉም ከአላህ (ሱ.ወ) እንደሚመጣ ያውቁ ነበርና ለውሳኔው እጅ ሰጥተውና በእርሱ ፍፁም ተመክተው ይኖሩ ነበር።
አዩብን (ዐ.ሰ) ለመወስወስ ያደረገው ጥረት ሁሉ ከንቱ የቀረበት ሸይጣን ሰዎችን መወስወስ ጀመረ፡፡
«ንቁ! አንድም ሰው ረሒማን እንዳያገኛት፡ ማንም ሰው የእርዳታ እጁን እንዳይዘረጋላት፡፡ አለበለዚያ የአዩብ በሽታ ይተላለፍባችኋል፡፡ እንዲያውም ከከተማዋ ብታባርሯት መልካም ነው› እያለ ቀሰቀሳቸው።
......ሰው ሁሉ በሸይጣን ውትወታ ተረታ። ተሰባስበው ወደ ረሒማ ሄዱ
‹‹ባልሽን ይዘሽ ከዚህ አካባቢ ጥፊ! አለበለዚያ እስክትሞቺ ድረስ እንወግርሻለን› በማለት ዛቱባት፡፡
ረሒማ ሌላ ምርጫ አልነበራትም😔፡፡ አዩብን (ዐሰ) #በጀርባዋ_ተሸክማ_ሠፈሩን_ጥላ_ሄደች፡፡ ከከተማዋ ውጭ ቦታ ፈልጋ አረፈች:: ከአሸዋ አልጋ ሰራችላቸዉ..የዲንጋይ ትራስ አደረገችላቸዉ..ቀጥላ ትንሽ ጎጆ ቀለሰች፡፡ አዩብን (ዐ.ሰ) ለማገልገል ከጎናቸው ተቀመጠች::
ታጋሹ የአላህ ነብይ አዩብ (ዐ.ሰ) በዚህ ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ሆነው እንኳ የነብይነት ኃላፊነታቸውን ይወጡ ነበር፡፡ ለሚመጣ ለሚሄደው ሁሉ መልዕክታቸውን ያደርሱ ነበር፡፡ በመልካም በማዘዝና ከመጥፎ በመከልከል ዲናቸውን ያገለግሉ ነበር፡፡
ሚስታቸዉ ረሒማ በበኩሏ ጥጥ እየፈተለች ለከተማዋ ሴቶች በማቅረብ ኑሯቸውን ትደግፍ ነበር፡፡ በሰዉ ቤት እንደ ሰራተኛ ሆና በማገልገል የምታገኘዉን እያመጣች ለ18 አመት ያህል አስታመቻቸዉ
በሌላ ዘገባም የችግራቸዉ ብርታት ፀጉሯን ላጭታ ሽጣለች የሚልም አለ፡፡
ከዕለታት አንድ ቀን ረሒማ ወደ አዩብ (ዐ.ሰ) በመሄድ እንዲህ አለቻቸዉ፡-
እንተ ነብይ ነህ! ጤናህን እንዲመልስልህ አላህን ብትጠይቀው ምን አለበት??አለቻቸዉ
......አዩብም (ዐ.ሰ) እንዲህ በማለት መልሰው ጠየቋ:-
«በሰላም እና በጤና ስንት ዓመታት ኖርን❓❓
......"ሰማንያ ዓመታት..
«ችግሬን አቅልልኝ ብዬ ለመጠየቅ እፈራለሁ! ምከንያቱም ይህን ሁሉ ጊዜ ሰማንያ አመት በድሎት አኑሮኛል፡፡ አላህ (ሱ.ወ) ተቆጥሮ የማይዘለቅ ፀጋ ሰጥቶናል፡፡ ታዲያ ከእርሱ የመጣችውን ትንሽ ችግር ብታገስ ይሻለኛል...ታግሼ ሳልቆይ ይህን እንዲያደርግልኝ አለምነዉም አሏት፡፡
✨✨ አዩብን (ዐ.ሰ) በመወስወስ ተስፋ የቆረጠው ሸይጧን አሁን ደግሞ ወደ ረሒማ ሔደ፡፡ ግማሽ አካሉን ብቻ ገልጦ ከፊት ለፊቷ መጣ፡፡ አዕምሮዋን ለማጭበርበር ሞከረ፡፡ ለአዩብ (ዐ.ሰ) የገጠማትን ስትነግራቸው:- “አንቺ እመቤት! መንገድ ላይ የገጠመሽ ሰይጣን ነው፡፡ ተጠንቀቂው፡፡ ከእኔ እንድትለይ ለማድረግ ይጥራልና ንቂ!›› በማለት አስጠነቀቋት፡፡
ረሒማ የዩሱፍ (ዐ.ሰ) ዘር ነበረች፡፡ ይህም ከዩሱፍ (ዐ.ሰ) ማራኪ ውበት ጥቂትም ቢሆን ለመጋራት አብቅቷታል፡፡ በአካባቢው በውበት የምትስተካከላት አንዲት እንስት አልነበረችም፡፡ ስለዚህ ሰይጣን ወደ እሷ ሲመጣ በማራኪ አለባበስ ተውቦ ነበር፡፡ እንዲህ አላት፡-
«የዚህ አካባቢ ነዋሪ ነኝ፡፡ የናጠጥኩ ሀብታም ስለሆንኩ ሁሉም ያውቀኛል፡፡ እዚህ አካባቢ እንዳንች ዓይነት ቆንጆ አይቼ አላውቅም፡፡›› አላት
የዛሬ ሴት ብትሆን ኮብልላ ነበር ወዳጄ☺️
የልብ ፍቅር ባለቤት ረሒማ ግን ፈጥና ወደ ጌታዋ ተጠጋች፡፡ እንዲህ አለችው፡-👇👇👇
✍🏼አሚር ሰይድ
ይህ ፁሁፍ እስከመጨረሻዉ ድረስ አንብቡት የአንተ ቤት ዉስጥ ያለችዉ ሚስትህ የተወሰነም ቢሆን እንደ ረሒማ ትሆናለች ወይ??ልታገባት ያሰብካት ከረሒማ አንፃር እንዴት ናት??አንቺስ ለባልሽ እንደ ረሒማ ነሽ??ያላገባሽ እህቴ ለወደፊት ባልሽ እንደ ረሒማ ለመሆን ከአላህ ጋር ያለሽ ግንኙነት ምን ያህል ነዉ??
🎖🎖 ነብዩሏህ አዩብ ዐሰ ለ80 አመታት ያክል ተድላና ደስታ የሰፈነበት ህይወት መርተዋል፡፡14 የሚሆኑ ወንዶችና ሴቶች ልጆች የነበሯቸዉ ሲሆን በቤተ ዘመድና በመንደራቸዉ ሰዉ እየታጀቡ ያማረ ህይወት አሳልፈዋል፡፡
አላህ (ሱ.ወ) አዩብን (ዐ.ሰ) መፈተን በፈለገ ጊዜ መጀመሪያ ገንዘባቸውን ነጠቃቸው፡፡ ጎርፍ በጎቻቸውን ወሰደባቸው:: ቀጥሎ ደግሞ ኃይለኛ ንፋስ አዝርዕቶቻቸውን አወደመባቸው:: ሸይጧን ይህን አጋጣሚ በመጠቀም ወደ አዩብ (ዐ.ሰ) እየተጣደፈ መጣ፡፡ እያለቀሰ😞የሆነውን ሁሉ ነገራቸው፡፡
አዩብ ሆይ! ትልቅ አደጋ ተፈጥሯል፡፡ ሀብት እና ንብረትህ በሙሉ እንዳልነበር ሆኗል!..
አዩብ (ዐ.ሰ) በሰሙት ዜና ምንም ሳይደነግጡ አላህን አመስግነው ተረጋግተው በሰው ተመስሎ ወደ መጣው ሸይጧን በመዞር እንዲህ አሉት፦
«ሀብትና ስልጣን የሰጠኝ አላህ (ሱ.ወ) አሁን መልሶ ወሰደው፡፡ ሀብትም ይሁን ስልጣን የርሱ እንጂ የሌላ የማንም አይደሉም፡፡ ሲፈልግ ይሰጣል፣ ሲፈልግ ይወስዳል አሉት፡፡ ይህች መልሳቸው እና ፍፁም እርጋታቸው ሸይጧንን አበሳጨ፡፡
ከዚህ ሁሉ በኋላ የመሬት መንቀጥቀጥ ተፈጠረ፡፡ በአደጋው የአዩብ (ዐ.ሰ) ልጆች ሞቱ፡፡ ሸይጧን እንደገና ተመልሶ ወደ አዩብ እያላዘነ መጣ፡፡ ዓይኖቹ በእንባ እየታጠቡ፡፡
“አዩብ ሆይ! አላህ ቤትህን በመሬት መንቀጥቀጥ አፈረሰብህ፤ ህፃን ልጆችህን ነጠቀህ፡፡ ዋይታ እና ጩኸታቸው የማንንም ልብ የሚሰብር ነበር፡፡ በእውነት ማንም ሰው ሊሸከመው የማይችል አደጋ ነው የደረሰባቸው::.
የሸይጧን ትረካ ልብ የሚያምስ ዓይነት ነበር፡፡ አዩብ (ዐ.ሰ) ተንሰቅስቀው አለቀሱ😢፤ በጣም አዘኑ፡፡ ይሁን እንጂ ብዙም ሳይቆዩ ራሳቸውን በራሳቸው አፅናንተው ትልቅ ትዕግስት በመላበስ መለኮታዊውን ውሳኔ በፀጋ መቀበላቸውን ገለፁ፡፡
የተንኮል መረቡ ያልያዘለት ሸይጧን በጣም ተናደደ😡፡፡ ሌላ ነገር ሊናገር ሲያስብ ሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) ቀደሙት፡-
“አንተ እርጉም! በጌታዬ ላይ እንዳምፅ ትገፋፋኛለህ?? ዕወቅ፣ ልጆች ከአላህ (ሱ.ወ) የተቀበልኳቸው አደራዎች ነበሩ፡፡
#አደራ_አስቀማጩ_አደራውን_ወሰደ፣ሌላ ምንም አልተፈጠረም፤ ሰጪ እሱ ነው፤ ወሳጅም እሱ፤ ታዲያ ለምን አዝናለሁ? እኔ በየትኛውም ሁኔታ ለጌታዬ አመስጋኝ ባሪያው ነኝ!..አሉት
አዩብ (ዐ.ሰ) የመጨረሻው ፈተና ቀረበላቸው፡፡ በከባድ በሽታ ተይዘው ወደቁ፡፡
#ከውድ_ባለቤታቸው_ረሒማ ውጭ ሁሉም ሰው በሽታዉ ወደ እኛ ይተላለፋል ብለዉ ካጠገባቸው እስኪርቅ ድረስ በጠና ታመሙ::ቆዳቸዉ እየተቀረፈተ መዉደቅ ጀመረ ከቤት ጭራሸሸ መዉጣት አይቻል ሆነ፡፡
😍 ረሒማ የእዝነት ተምሳሌት! የእውነተኛ ፍቅር እና ደግነት አርዓያ ሆነች:: የዕለት ጉርሳቸውን ለመሸፈን ደፋ ቀና ማለት ጀመረች፡፡
ያለመሰልቸት ሰይዱና አዩብን (ዐ.ሰ) ተንከባከበቻቸው፡፡ ነቢዩ አዩብም (ዐ.ሰ) ቢሆኑ በመታመማቸው አላማረሩም ነበር፡፡ ወደ አላህ (ሱ.ወ) ብቻ ተጠጉ፡፡ ትእግስት አደረጉ፡፡ ምላሳቸው ከምስጋና እና ከውዳሴ አልቦዘነችም፡፡ ነቢያዊ አደብ አሳዩ፡፡ ሕመማቸውን ወደ ሸይጣን አስጠጉት
{ وَٱذۡكُرۡ عَبۡدَنَاۤ أَیُّوبَ إِذۡ نَادَىٰ رَبَّهُۥۤ أَنِّی مَسَّنِیَ ٱلشَّیۡطَـٰنُ بِنُصۡبࣲ وَعَذَابٍ }
ባሪያችንን አዩብንም አውሳላቸው፡፡ «እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ» ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡(ሷድ 41)
ሸይጣን አለቅጥ በገነ፡፡ እርጋታቸው አንገበገበው: ሌላ ችግር ሊጨምርባቸው ከጀለ፡፡ አዩብ (ዐ.ሰ) ግን ሁሉም ከአላህ (ሱ.ወ) እንደሚመጣ ያውቁ ነበርና ለውሳኔው እጅ ሰጥተውና በእርሱ ፍፁም ተመክተው ይኖሩ ነበር።
አዩብን (ዐ.ሰ) ለመወስወስ ያደረገው ጥረት ሁሉ ከንቱ የቀረበት ሸይጣን ሰዎችን መወስወስ ጀመረ፡፡
«ንቁ! አንድም ሰው ረሒማን እንዳያገኛት፡ ማንም ሰው የእርዳታ እጁን እንዳይዘረጋላት፡፡ አለበለዚያ የአዩብ በሽታ ይተላለፍባችኋል፡፡ እንዲያውም ከከተማዋ ብታባርሯት መልካም ነው› እያለ ቀሰቀሳቸው።
......ሰው ሁሉ በሸይጣን ውትወታ ተረታ። ተሰባስበው ወደ ረሒማ ሄዱ
‹‹ባልሽን ይዘሽ ከዚህ አካባቢ ጥፊ! አለበለዚያ እስክትሞቺ ድረስ እንወግርሻለን› በማለት ዛቱባት፡፡
ረሒማ ሌላ ምርጫ አልነበራትም😔፡፡ አዩብን (ዐሰ) #በጀርባዋ_ተሸክማ_ሠፈሩን_ጥላ_ሄደች፡፡ ከከተማዋ ውጭ ቦታ ፈልጋ አረፈች:: ከአሸዋ አልጋ ሰራችላቸዉ..የዲንጋይ ትራስ አደረገችላቸዉ..ቀጥላ ትንሽ ጎጆ ቀለሰች፡፡ አዩብን (ዐ.ሰ) ለማገልገል ከጎናቸው ተቀመጠች::
ታጋሹ የአላህ ነብይ አዩብ (ዐ.ሰ) በዚህ ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ሆነው እንኳ የነብይነት ኃላፊነታቸውን ይወጡ ነበር፡፡ ለሚመጣ ለሚሄደው ሁሉ መልዕክታቸውን ያደርሱ ነበር፡፡ በመልካም በማዘዝና ከመጥፎ በመከልከል ዲናቸውን ያገለግሉ ነበር፡፡
ሚስታቸዉ ረሒማ በበኩሏ ጥጥ እየፈተለች ለከተማዋ ሴቶች በማቅረብ ኑሯቸውን ትደግፍ ነበር፡፡ በሰዉ ቤት እንደ ሰራተኛ ሆና በማገልገል የምታገኘዉን እያመጣች ለ18 አመት ያህል አስታመቻቸዉ
በሌላ ዘገባም የችግራቸዉ ብርታት ፀጉሯን ላጭታ ሽጣለች የሚልም አለ፡፡
ከዕለታት አንድ ቀን ረሒማ ወደ አዩብ (ዐ.ሰ) በመሄድ እንዲህ አለቻቸዉ፡-
እንተ ነብይ ነህ! ጤናህን እንዲመልስልህ አላህን ብትጠይቀው ምን አለበት??አለቻቸዉ
......አዩብም (ዐ.ሰ) እንዲህ በማለት መልሰው ጠየቋ:-
«በሰላም እና በጤና ስንት ዓመታት ኖርን❓❓
......"ሰማንያ ዓመታት..
«ችግሬን አቅልልኝ ብዬ ለመጠየቅ እፈራለሁ! ምከንያቱም ይህን ሁሉ ጊዜ ሰማንያ አመት በድሎት አኑሮኛል፡፡ አላህ (ሱ.ወ) ተቆጥሮ የማይዘለቅ ፀጋ ሰጥቶናል፡፡ ታዲያ ከእርሱ የመጣችውን ትንሽ ችግር ብታገስ ይሻለኛል...ታግሼ ሳልቆይ ይህን እንዲያደርግልኝ አለምነዉም አሏት፡፡
✨✨ አዩብን (ዐ.ሰ) በመወስወስ ተስፋ የቆረጠው ሸይጧን አሁን ደግሞ ወደ ረሒማ ሔደ፡፡ ግማሽ አካሉን ብቻ ገልጦ ከፊት ለፊቷ መጣ፡፡ አዕምሮዋን ለማጭበርበር ሞከረ፡፡ ለአዩብ (ዐ.ሰ) የገጠማትን ስትነግራቸው:- “አንቺ እመቤት! መንገድ ላይ የገጠመሽ ሰይጣን ነው፡፡ ተጠንቀቂው፡፡ ከእኔ እንድትለይ ለማድረግ ይጥራልና ንቂ!›› በማለት አስጠነቀቋት፡፡
ረሒማ የዩሱፍ (ዐ.ሰ) ዘር ነበረች፡፡ ይህም ከዩሱፍ (ዐ.ሰ) ማራኪ ውበት ጥቂትም ቢሆን ለመጋራት አብቅቷታል፡፡ በአካባቢው በውበት የምትስተካከላት አንዲት እንስት አልነበረችም፡፡ ስለዚህ ሰይጣን ወደ እሷ ሲመጣ በማራኪ አለባበስ ተውቦ ነበር፡፡ እንዲህ አላት፡-
«የዚህ አካባቢ ነዋሪ ነኝ፡፡ የናጠጥኩ ሀብታም ስለሆንኩ ሁሉም ያውቀኛል፡፡ እዚህ አካባቢ እንዳንች ዓይነት ቆንጆ አይቼ አላውቅም፡፡›› አላት
የዛሬ ሴት ብትሆን ኮብልላ ነበር ወዳጄ☺️
የልብ ፍቅር ባለቤት ረሒማ ግን ፈጥና ወደ ጌታዋ ተጠጋች፡፡ እንዲህ አለችው፡-👇👇👇
«በሽተኛ ሆኖ ከአልጋ ላይ የዋለው የተከበረው ነብይ የአዩብ (ዐ.ሰ) ሚስት ነኝ፡፡ ከእሱ ውጭ ለሌላ ሰው ቀልቤ ተዘንብሎ እያውቅም.. ዘወር በልልኝ ብላዉ እየተጣደፈች ሔደች፡፡
ተመልሳ ስትመጣ የሆነውን ሁሉ ለሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) ተረከችላቸው፡፡ ሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) ቅናት ተሰማቸው:: ጨነቃቸው:: የሰሙት ነገር ሠላማቸውን አደፈረሰባቸው፡፡በዛቻ መልክ እንዲህ አሏት፡-
“ረሒማ! እሱን ራቂ አላልኩሽም??አላስጠነቀቅኩሽም ነበር?›› ተሽሏቸው ሲነሱ እንደሚቀጧት በመሐላ አረጋግጠው ነገሯት፡፡ መሻሉ ቀርቶ ቀን በገፋ ቁጥር በሽታው እየጠናባቸው ሔደ፡፡ መዳፎቻቸውን ዘርግተው ወደ ላይ ከፍ አደረጉ፡፡ ወደ ጌታቸው ተጠጉ፡፡ አላህን ፈውስ ጠየቁ፡-
{ ۞ وَأَیُّوبَ إِذۡ نَادَىٰ رَبَّهُۥۤ أَنِّی مَسَّنِیَ ٱلضُّرُّ وَأَنتَ أَرۡحَمُ ٱلرَّ ٰحِمِینَ }
አዩብንም ጌታውን «እኔ መከራ አገኘኝ አንተም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነህ» ሲል በተጣራ ጊዜ አስታውስ፡፡(አል-አንቢያእ 83)
🎖🎖🎖 ከጎናቸው ሆነው ሲያፅናኗቸው ከነበሩ ወንድሞቻቸው መካከል እንዱ፡-«አንተ የአላህ ነቢይ፡፡ ቤተሰብዎንና ገንዘብዎን በመንጠቅ፤ እንዲሁም ከዛሬ አስራ ስምንት ዓመት በፊት ጀምሮ ጤናዎትን በመውሰድ አላህ ፈትኖዎታል፡፡ አሁንስ በቃዎት ብሎ ከችግርዎ አይገላግልዎትም? ወይስ ማንም ያላወቀው የፈፀሙት ኃጥያት አለ?፡ ብሎ ጠየቃቸው፡፡
.....የሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) እንዲህ አሏቸዉ:- ወደ አላህ ተጠግቶ ችግርን ማዋየት አቤቱታ አይደለም፡፡ በእሱ ብቻ የመመካት ውጤት ነው፡፡ ሰይዱና ያዕቁብ (ዐ.ሰ)፣ ዩሱፍ (ዐ.ሰ) በጠፉባቸው ጊዜ ጥልቅ በሆነ የህመም እና የመጎዳት ስሜት ተመሳሳይ አቋም ነበር ያሳዩት፡፡ ቁጭት በሞላው አባባል እንዲህ ነበር ያሉት፡-
{ قَالَ إِنَّمَاۤ أَشۡكُوا۟ بَثِّی وَحُزۡنِیۤ إِلَى ٱللَّهِ وَأَعۡلَمُ مِنَ ٱللَّهِ مَا لَا تَعۡلَمُونَ }
ጭንቀቴንና ሐዘኔንና የማሰሙተው ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ነገር ዐውቃለሁ» አላቸው፡፡(ዩሱፍ 86)
✏️✏️ ከዕለታት አንድ ቀን ረሒማ ምግብ ፍለጋ በወጣችበት አጋጣሚ ጂብሪል ወደ አዩብ (ዐ.ሰ) መጣና እንዲህ በማለት አናገራቸው:-
‹‹አንተ አዩብ! በችግር ተፈትነህ ትዕግስት አድርገሀልና አሁን ጤናህም ሆነ ሌሎች ፀጋዎች በሙሉ ይመለሱልሃል!» ቀጥሎም እንዲህ በማለት አዘዛቸዉ
{ ٱرۡكُضۡ بِرِجۡلِكَۖ هَـٰذَا مُغۡتَسَلُۢ بَارِدࣱ وَشَرَابࣱ }
በእግርህ ምድርን ምታ፡፡ ይህ ቀዝቃዛ መታጠቢያ መጠጥም ነው» ተባለ፡፡(ሷድ 42)
......አዩብ (ዐ.ሰ) የአላህን ትዕዛዝ ተከትለው መሬቱን በእግራቸው መቱ፡፡ ወዲያው ከመሬት ውሀ ፈለቀ፡፡ በምንጯ ውሃ ታጠቡ፡፡ የውጭም የውስጥም በሽታቸው ሁሉ ለቀቃቸው::
በሌላ ዘገባ ደግሞ አዩብ (ዐ.ሰ) መሬቱን በእግራቸዉ ሲመቱት ሁለት ምንጮች መፍለቃቸዉ ተላልፏል አንዱ ሙቅ ሌላኛው ቀዝቃዛ ውሀ ነበር የፈለቀው:: በሙቁ ውሀ ታጥበው ቀዝቃዛውን ውሀ ጠጡት፡፡ ወዲያው ተፈወሱ፡፡
እዚህ ላይ ተዓምሩ ይፈፀም ዘንድ ‹በእግርህ ምታ›› ብሎ አላህ (ሱ.ወ) አዩብን (ዐ.ሰ) ማዘዙ፤ ሥራ እና ጥረት መጠየቁ፣ ትልቅ ትኩረት ያሻዋል፡፡ መልዕክቱ ግልፅ ነው:፡ አንድን ነገር ለማግኘት የእንቅስቃሴው የመጀመሪያ እርምጃ የሚጠበቀው ከእኛ ነው ማለት ነው፡፡ ሳይሠሩና ጥረት ሳያደርጉ እጅና እግርን አጣጥፎ ተቀምጦ ዱዓ ማድረግ ብቻ በቂ አይደለም፡፡ ዱዓ ተቀባይነት እንዲያገኝ ሁሉንም መሥፈርቶች ማሟላት ብቻ ሳይሆን ሥራ መቅደም አለበት፡፡
አዩብ (ዐ.ሰ) በነቢያዊ አደብ ወደ ሐቅ ዞሩ፡፡ ዱዓቸውም ምላሽ አገኘ፡፡ የፈውስ፣ የእዝነት እና የርህራሄ በሮች ፊት ለፊት ተከፈቱላቸው፡፡
በዚህ መሐል ረሒማ ከከተማ ተመለሰች፡፡ ሰይዱና አዩብን አላወቀቻቸውም፡፡ አንድ ጊዜ ወደ ቀኝ፣ እንደገና ወደ ግራ አቅጣጫ ተመልሳለች:: በቃ ጠፍተዋል ብላ አሰበች፡፡ ማልቀስ😢😢 ጀመረች፡፡
“አንቺ ሴት ማንን ፈልገሽ ነው በማለት ሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) ጠየቋት::
እንድ በሽተኛ ሰው እዚህ ነበር፡፡ የሕይወቴ አጋር ነበር፡፡ ምንም ቢቸግረንና ብንንገላታም እሱን በማገልገሌ ደስተኛ ነበርኩ፡፡ እሱን በመንከባከቤ እረካ ነበር፡፡ አሁን ያን ለቀልቤ የእርጋታ ምንጭ የነበረ ሀብቴን አጣሁት,,አለቻቸዉ
«ሰውየው ምን ዓይነት ነበር, ደግመው ጠየቋት፡፡
‹በጣም ታጋሽ ሰው ነበር፡፡ በጤና እያለ ካንተ ጋር የሚመሳሰል ቁመና ነበረው, ብላ መለሰችላቸው፡፡
‹የእኔ ውድ ረሒማ!❤️ ያ የምትፈልጊው ሰው እኔ ነኝ፡፡ አላህ (ሱ.ወ) ጤናዬን መለሰልኝ፡፡- አሏት፡፡ በደስታ ተያይዘው አለቀሱ፡፡ ለምስጋናም ወደ አላህ ዞሩ፡፡
✏️✏️✏️ አዩብ (ዐ.ሰ) ወደ ቀድሞው አቅማቸውና ወጣትነታቸው ተመለሱ፡፡ በፊት ከነበራቸው ሀብትና
ልጆች የበለጠ አላህ (ሱ.ወ) ሰጣቸው፡፡ ተበታትኖ ከነበረው የቤተሰብ አባል ጋር ሁሉ ዳግም ለመገናኘት በቁ፡፡ ድካ ለሌለው ደግነት ግልፅ ምስክር ሆኑ፡፡
አዩብ ከበሽታው በተፈወሱባት፣ ሙሉ ጤና ባገኙባት የመጀመሪያዋ ሌሊት ሱህር ላይ ጮኹ፡፡ ለምን? ተበለው ሲጠየቁ እንዲህ አሉ፡-
-ሁልጊዜ ሌሊት በሱህር ወቅት በሽተኛችን እንዴት ነህ?›› የሚል ድምፅ እሰማ ነበር፡፡ ዛሬ ሱህር ደረሰ፡፡ ነገር ግን ያ ድምፅ:- ሙሉ ጤና የተላበስከው ባሪያችን እንዴት ነህ ሊለኝ አልመጣም፡፡ ለዚህ ነበር አ….ህ! ብዬ የጮህኩት!»አሉ የአላህ እዝነት በእርሶ ላይ ይሁን
👌 ላላገባችሁ እንደ አዩብ ሚስት ረሂማ በችግርም በደስታም በዘንም ጊዜ ከጎን ሁና አብሽር የምትለዉን ይስጣችሁ፡፡ እኛ ላገባነዉም ሚስቶቻችንን ቀልባቸዉን መልሶ የረሂማን እዝነት ደግነት ፍቅር በልባቸዉ ያትምላቸዉ...ይሄ ዱአ ይሻላል ሁለተኛ ይስጠን ☺️ከማለት
ለምን ኑሮ ተወዷል ማስተዳደር ከብዷልና
ግን የአሁን ሴቶች ረሒማን ግማሽ መሆኑ የሚችሉ ስንቶች ናቸዉ??በሸቀጥ በብር በሀብት ተገዝተዉ
ያ ሀብት ሲያልቅ ለመፍታት የተዘጋጁ...ሀብታም አግብተዉ ሲሞት ገንዘቡን ለመዉረስ የተዘጋጁ ያለባት ምድር ነች፡፡
ዉበታቸዉን ዲናቸዉን ከሀብታም ብር ለማግኘት የተሳሳተ ጎጆ ለመግባት የተሰለፉበት ዘመን ላይ ነን....
ልብስ እና ቤት የሸፈነዉ ብዙ ነዉ....ወንድ ሆይ ረሒማ መሆን የምትችል ሚስት ምረጥ በሆላ የእሳት እረመጥ እንዳትሆንብህ......
#share #share #share
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ተመልሳ ስትመጣ የሆነውን ሁሉ ለሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) ተረከችላቸው፡፡ ሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) ቅናት ተሰማቸው:: ጨነቃቸው:: የሰሙት ነገር ሠላማቸውን አደፈረሰባቸው፡፡በዛቻ መልክ እንዲህ አሏት፡-
“ረሒማ! እሱን ራቂ አላልኩሽም??አላስጠነቀቅኩሽም ነበር?›› ተሽሏቸው ሲነሱ እንደሚቀጧት በመሐላ አረጋግጠው ነገሯት፡፡ መሻሉ ቀርቶ ቀን በገፋ ቁጥር በሽታው እየጠናባቸው ሔደ፡፡ መዳፎቻቸውን ዘርግተው ወደ ላይ ከፍ አደረጉ፡፡ ወደ ጌታቸው ተጠጉ፡፡ አላህን ፈውስ ጠየቁ፡-
{ ۞ وَأَیُّوبَ إِذۡ نَادَىٰ رَبَّهُۥۤ أَنِّی مَسَّنِیَ ٱلضُّرُّ وَأَنتَ أَرۡحَمُ ٱلرَّ ٰحِمِینَ }
አዩብንም ጌታውን «እኔ መከራ አገኘኝ አንተም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነህ» ሲል በተጣራ ጊዜ አስታውስ፡፡(አል-አንቢያእ 83)
🎖🎖🎖 ከጎናቸው ሆነው ሲያፅናኗቸው ከነበሩ ወንድሞቻቸው መካከል እንዱ፡-«አንተ የአላህ ነቢይ፡፡ ቤተሰብዎንና ገንዘብዎን በመንጠቅ፤ እንዲሁም ከዛሬ አስራ ስምንት ዓመት በፊት ጀምሮ ጤናዎትን በመውሰድ አላህ ፈትኖዎታል፡፡ አሁንስ በቃዎት ብሎ ከችግርዎ አይገላግልዎትም? ወይስ ማንም ያላወቀው የፈፀሙት ኃጥያት አለ?፡ ብሎ ጠየቃቸው፡፡
.....የሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) እንዲህ አሏቸዉ:- ወደ አላህ ተጠግቶ ችግርን ማዋየት አቤቱታ አይደለም፡፡ በእሱ ብቻ የመመካት ውጤት ነው፡፡ ሰይዱና ያዕቁብ (ዐ.ሰ)፣ ዩሱፍ (ዐ.ሰ) በጠፉባቸው ጊዜ ጥልቅ በሆነ የህመም እና የመጎዳት ስሜት ተመሳሳይ አቋም ነበር ያሳዩት፡፡ ቁጭት በሞላው አባባል እንዲህ ነበር ያሉት፡-
{ قَالَ إِنَّمَاۤ أَشۡكُوا۟ بَثِّی وَحُزۡنِیۤ إِلَى ٱللَّهِ وَأَعۡلَمُ مِنَ ٱللَّهِ مَا لَا تَعۡلَمُونَ }
ጭንቀቴንና ሐዘኔንና የማሰሙተው ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ነገር ዐውቃለሁ» አላቸው፡፡(ዩሱፍ 86)
✏️✏️ ከዕለታት አንድ ቀን ረሒማ ምግብ ፍለጋ በወጣችበት አጋጣሚ ጂብሪል ወደ አዩብ (ዐ.ሰ) መጣና እንዲህ በማለት አናገራቸው:-
‹‹አንተ አዩብ! በችግር ተፈትነህ ትዕግስት አድርገሀልና አሁን ጤናህም ሆነ ሌሎች ፀጋዎች በሙሉ ይመለሱልሃል!» ቀጥሎም እንዲህ በማለት አዘዛቸዉ
{ ٱرۡكُضۡ بِرِجۡلِكَۖ هَـٰذَا مُغۡتَسَلُۢ بَارِدࣱ وَشَرَابࣱ }
በእግርህ ምድርን ምታ፡፡ ይህ ቀዝቃዛ መታጠቢያ መጠጥም ነው» ተባለ፡፡(ሷድ 42)
......አዩብ (ዐ.ሰ) የአላህን ትዕዛዝ ተከትለው መሬቱን በእግራቸው መቱ፡፡ ወዲያው ከመሬት ውሀ ፈለቀ፡፡ በምንጯ ውሃ ታጠቡ፡፡ የውጭም የውስጥም በሽታቸው ሁሉ ለቀቃቸው::
በሌላ ዘገባ ደግሞ አዩብ (ዐ.ሰ) መሬቱን በእግራቸዉ ሲመቱት ሁለት ምንጮች መፍለቃቸዉ ተላልፏል አንዱ ሙቅ ሌላኛው ቀዝቃዛ ውሀ ነበር የፈለቀው:: በሙቁ ውሀ ታጥበው ቀዝቃዛውን ውሀ ጠጡት፡፡ ወዲያው ተፈወሱ፡፡
እዚህ ላይ ተዓምሩ ይፈፀም ዘንድ ‹በእግርህ ምታ›› ብሎ አላህ (ሱ.ወ) አዩብን (ዐ.ሰ) ማዘዙ፤ ሥራ እና ጥረት መጠየቁ፣ ትልቅ ትኩረት ያሻዋል፡፡ መልዕክቱ ግልፅ ነው:፡ አንድን ነገር ለማግኘት የእንቅስቃሴው የመጀመሪያ እርምጃ የሚጠበቀው ከእኛ ነው ማለት ነው፡፡ ሳይሠሩና ጥረት ሳያደርጉ እጅና እግርን አጣጥፎ ተቀምጦ ዱዓ ማድረግ ብቻ በቂ አይደለም፡፡ ዱዓ ተቀባይነት እንዲያገኝ ሁሉንም መሥፈርቶች ማሟላት ብቻ ሳይሆን ሥራ መቅደም አለበት፡፡
አዩብ (ዐ.ሰ) በነቢያዊ አደብ ወደ ሐቅ ዞሩ፡፡ ዱዓቸውም ምላሽ አገኘ፡፡ የፈውስ፣ የእዝነት እና የርህራሄ በሮች ፊት ለፊት ተከፈቱላቸው፡፡
በዚህ መሐል ረሒማ ከከተማ ተመለሰች፡፡ ሰይዱና አዩብን አላወቀቻቸውም፡፡ አንድ ጊዜ ወደ ቀኝ፣ እንደገና ወደ ግራ አቅጣጫ ተመልሳለች:: በቃ ጠፍተዋል ብላ አሰበች፡፡ ማልቀስ😢😢 ጀመረች፡፡
“አንቺ ሴት ማንን ፈልገሽ ነው በማለት ሰይዱና አዩብ (ዐ.ሰ) ጠየቋት::
እንድ በሽተኛ ሰው እዚህ ነበር፡፡ የሕይወቴ አጋር ነበር፡፡ ምንም ቢቸግረንና ብንንገላታም እሱን በማገልገሌ ደስተኛ ነበርኩ፡፡ እሱን በመንከባከቤ እረካ ነበር፡፡ አሁን ያን ለቀልቤ የእርጋታ ምንጭ የነበረ ሀብቴን አጣሁት,,አለቻቸዉ
«ሰውየው ምን ዓይነት ነበር, ደግመው ጠየቋት፡፡
‹በጣም ታጋሽ ሰው ነበር፡፡ በጤና እያለ ካንተ ጋር የሚመሳሰል ቁመና ነበረው, ብላ መለሰችላቸው፡፡
‹የእኔ ውድ ረሒማ!❤️ ያ የምትፈልጊው ሰው እኔ ነኝ፡፡ አላህ (ሱ.ወ) ጤናዬን መለሰልኝ፡፡- አሏት፡፡ በደስታ ተያይዘው አለቀሱ፡፡ ለምስጋናም ወደ አላህ ዞሩ፡፡
✏️✏️✏️ አዩብ (ዐ.ሰ) ወደ ቀድሞው አቅማቸውና ወጣትነታቸው ተመለሱ፡፡ በፊት ከነበራቸው ሀብትና
ልጆች የበለጠ አላህ (ሱ.ወ) ሰጣቸው፡፡ ተበታትኖ ከነበረው የቤተሰብ አባል ጋር ሁሉ ዳግም ለመገናኘት በቁ፡፡ ድካ ለሌለው ደግነት ግልፅ ምስክር ሆኑ፡፡
አዩብ ከበሽታው በተፈወሱባት፣ ሙሉ ጤና ባገኙባት የመጀመሪያዋ ሌሊት ሱህር ላይ ጮኹ፡፡ ለምን? ተበለው ሲጠየቁ እንዲህ አሉ፡-
-ሁልጊዜ ሌሊት በሱህር ወቅት በሽተኛችን እንዴት ነህ?›› የሚል ድምፅ እሰማ ነበር፡፡ ዛሬ ሱህር ደረሰ፡፡ ነገር ግን ያ ድምፅ:- ሙሉ ጤና የተላበስከው ባሪያችን እንዴት ነህ ሊለኝ አልመጣም፡፡ ለዚህ ነበር አ….ህ! ብዬ የጮህኩት!»አሉ የአላህ እዝነት በእርሶ ላይ ይሁን
👌 ላላገባችሁ እንደ አዩብ ሚስት ረሂማ በችግርም በደስታም በዘንም ጊዜ ከጎን ሁና አብሽር የምትለዉን ይስጣችሁ፡፡ እኛ ላገባነዉም ሚስቶቻችንን ቀልባቸዉን መልሶ የረሂማን እዝነት ደግነት ፍቅር በልባቸዉ ያትምላቸዉ...ይሄ ዱአ ይሻላል ሁለተኛ ይስጠን ☺️ከማለት
ለምን ኑሮ ተወዷል ማስተዳደር ከብዷልና
ግን የአሁን ሴቶች ረሒማን ግማሽ መሆኑ የሚችሉ ስንቶች ናቸዉ??በሸቀጥ በብር በሀብት ተገዝተዉ
ያ ሀብት ሲያልቅ ለመፍታት የተዘጋጁ...ሀብታም አግብተዉ ሲሞት ገንዘቡን ለመዉረስ የተዘጋጁ ያለባት ምድር ነች፡፡
ዉበታቸዉን ዲናቸዉን ከሀብታም ብር ለማግኘት የተሳሳተ ጎጆ ለመግባት የተሰለፉበት ዘመን ላይ ነን....
ልብስ እና ቤት የሸፈነዉ ብዙ ነዉ....ወንድ ሆይ ረሒማ መሆን የምትችል ሚስት ምረጥ በሆላ የእሳት እረመጥ እንዳትሆንብህ......
#share #share #share
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖#ሀቢቢ_ናፍቀዉኛል_ከሞትኩ_እንዳታሳድሩኝ🎖
✍🏼አሚር ሰይድ
አቡበከር ሲዲቅ በሀቢቡና ሙሀመድ በነቢዩ ﷺ ህልፈተ-ቀን ጠዋት ላይ ነቢዩ ﷺ በመልካም ጤንነት ላይ በማግኘታቸው፤ ኸርጃ ቢንት ዙሀይር የተባለች ባለቤታቸውን ለመጐብኘት ከመዲና ጥቂት ማይሎች ወጣ ብለው ተጓዙ:: ብዙም ሳይቆዩ የነቢዩን ሕልፈተ-ሕይወት በመስማታቸው ከሄዱበት ተመለሱ:: እንደ ደረሱም በመስጂዱ አካባቢ ከፍተኛ የሆነ ግርግር አስተዋሉ፡፡ ማንንም ሳያናግሩ የነቢዩ ﷺ አካል ወዳረፈበት ወደ ልጃቸው ዓኢሻ ቤት በመሄድ ፈቃድ ጠይቀው ገቡ፡፡ ከዚያም እንባ ባይናቸው እየወረደ የነቢዩን ፊት ከሳሙ በኋላ፡- “ቤተሰቦቼ መስዋዕት ይሁኑልህ! የተወሰነልህን አንዲት ሞት ቀምሰሀታል😢፡፡ ዳግም ሞት ግን አይነካህም!” እያሉ እያለቀሱ ያንን የተከበረ ገላ በጨርቅ በመሸፈን ወደ መስጂድ አቀኑ፡፡
በመስጂዱ ውስጥ በርካታ ሰዎች ተሰባስበው ያነባሉ፡፡ ዑመር ኢብን ኸጧብም በከፍተኛ የሀዘን ስሜት ተውጠው:- “ነቢዩ አልሞቱም!” በማለት ይፎክራሉ፡፡ አቡበከር ዑመርን ሊያቀዘቅዟቸው ሞክረው ነበር፡፡ ሆኖም ዑመር ቁብም አላሏቸውም፡፡አቡበከር (ረ.ዐ) የነገሩን አሳሳቢነት በማጤን ዑመርን ተወት አድርገው ወደ አንድ የመስጂዱ ጠርዝ በመጠጋት ጠቃሚና ታሪካዊ የሆነ ንግግር ማድረግ ጀመሩ፡፡ አብዛኛው ሰው ወደሳቸው ጠጋ ብሎ ያደምጥ ጀመር፡፡
⚠️ #ሰዎች_ሆይ!" አሉ አቡበከር። “ከእናንተ ውስጥ ሙሀመድን የሚገዛ ካለ ሙሀመድ : ማረፉን ይገንዘብ፤ አላህን የምትገዙ ከሆነ ግን አላህ ሕያውና የማይሞት መሆኑን እወቁ፡፡" በማለት የሚከተለውን የቁርኣን አንቀፅ አነበቡላቸው፡-
ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ ታዲያ ቢሞት ወይም ቢገደል ወደ ኋላችሁ ትገለበጣላችሁን??ወደኋላው የሚገለበጥም ሰው አላህን ምንም አይጎዳም፡፡ አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል፡፡(አል ኢምራን 144)
ይህ የአቡበከር (ረ.ዐ) ንግግር የአብዛኛዎቹን ልብ መለስ አደረገ፡፡ በዚህም ዑመር (ረ.ዐ) ከነበሩበት ሁኔታ ቀዝቀዝ አሉ፡፡
ይህንን ጉዳይ አስመልከተው ዐብዱላህ ኢብን ዐባስ “ምንም እንኳ ይህን አቡበከር የጠቀሱትን የቁርአን አንቀፅ በተደጋጋሚ ያነበብነው ቢሆንም ገና በዚያ ወቅት የወረደ ነበር የመሰለን፡፡” በማለት አድናቆታቸውን ገልፀዋል፡፡
🔰🔰 በዚህም አቡበከር (ረ.ዐ) በቀዳማዊ ኸሊፋነት
የነቢዩን ቦታ ተረከቡ፡፡ ከቃለ መሐላው ፍፃሜ በኋላ ኸሊፋው አቡበከር (ረ.ዐ) የሚከተለውን የመግቢያ ንግግር አደረጉ፡-
⚠️ #ሰዎች_ሆይ! ምንም እንኳን እኔ ከማንኛችሁም ባልሻልም፤ ባለ አደራችሁ አድርጋችሁ መርጣችሁኛል፥ ትክክለኛ ከሆንኩኝ ታዘዙኝ፥ ከተሳሳትኩም አርሙኝ፡፡ አዎ እውነት ማለት ታማኝነት ነው፥ ሐሰት ማለትም እምነት አጉዳይነት ነው፡፡ ከእናንተ መሐከል ደካማው ድርሻውን እስከሰጠው ድረስ በኔ ዘንድ ኃያል ነው፥ የአላህ ፈቃድ ከሆነ ኃያሉም የሌሎችን ድርሻ እስኪሰጥ ድረስ በኔ ዘንድ ደካማ ነው፡፡ ንቁ! በአላህ መንገድ ላይ መታገል ለሚያቆሙ ሕዝቦች አላህ የሐፍረት ካባ ያከናንባቸዋል፡፡ በርካሽ ተግባራት የሚዘፈቁ ሕዝቦችንም መቅሰፍት ያወርድባቸዋል፡፡
አላህንና ነቢዩን ﷺእስከታዘዝኩ ድረስ እንድትታዘዙኝ እጠይቃለሁ፡፡ አላህንና ነቢዩን ﷺካልታዘዝኩ ግን ባትታዘዙኝ መብታችሁ ነው::አሏቸዉ
📕📕አቡበክር ሲዲቅ ነቢዩ ﷺበተሳተፉባቸው የጦር ፍልሚያዎች በሙሉ ተገኝተዋል፡፡ በመጀመሪያውና በታሪካዊው የበድር ጦርነት ወቅትም እንደ ጥላ
ከነቢዩ ﷺ ጎን ባለመለየት ተፋልመዋል፡፡ በዚህ ጦርነት ወቅት የገዛ ልጃቸው በቁረይሾች ወገን ተሰልፎ ተዋግቷቸው ነበር፡፡ ይኸው ልጃቸው ኢስላምን ከተቀበለ በኋላ በአንድ ወቅት፡- “አባቴ ሆይ! በበድር ጦርነት ወቅት ከአንዴም ሁለቴ ልገድልህ የምችልበት አጋጣሚ አግኝቼ ነበር፡፡ ሆኖም ለአንተ ባለኝ ጥልቅ ፍቅር ምክንያት ሰይፉን ባንተ ላይ ማንሳት ተሳነኝ” በማለት ገለፀላቸው:: አቡበከር ግን (ከሁሉም በፊት ኢስላም ብለው የተነሱ በመሆናቸው) "እኔ ይህንን አጋጣሚ አግኝቼ ቢሆን ኖሮ አንተን ከመግደል ወደኋላ አልልም ነበር” በማለት መልሰውለታል፡፡
⚡️⚡️ አንድ ዕለት አቡበከር (ረ.ዐ) ሚንበር ላይ ወጥተው እንዲህ አሉ፡፡ "ሁላችሁም እንደምታውቁት ባለፈው ዓመት የአላህ መልዕክተኛ ﷺአሁን እኔ ከቆምኩበት ቦታ ላይ በመካከላችሁ ይገኙ ነበር፡፡ ... ይህን ካሉ በኋላ ማልቀስ😢 ጀመሩ፡፡ ከዚያም ንግግራቸውን ደገሙት፡፡ እንደገናም ማልቀስ ጀመሩ፡፡ አሁንም ለሶስተኛ ጊዜ ለመናገር ሞከሩ፡፡ ሆኖም ግን ራሳቸውን መቆጣጠር ባለመቻላቸው እንደገና ማልቀሳቸውን ተያያዙት…” (ቲርሚዚ)
✏️✏️ አዒሻ (ረ.ዐ) አባቷ አቡበከር (ረ.ዐ) ሊሞቱ በተቃረቡበት ጊዜ የሆነውን ሁሉ ታስታውሳለች፡፡ በአባቷ ላይ ይታይ የነበረው ደስታ ምንጩ ከወዳጃቸውና ከውድ ጓደኛቸው ጋር የሚቀላቀሉበት ጊዜ መቃረቡን በማወቃቸው እንጂ ከቶም በሌላ ምክንያት አልነበረም፡፡ ነብዩ ﷺ ከሞቱ ቡሀላ ሀዘኑ ናፍቆቱ ከአቅም በላይ ሁኖባቸዉ ሙተዉ ነብዩ ﷺ ጋር ለመገናኘት ነበር ናፍቆታቸዉ፡፡
አዒሻ (ረ.ዐ) እንዲህ ትላለች፡- “አንድ ዕለት አባቴ በፅኑ ታመው የመሞቻ ፍራሻቸው ላይ ሳሉ እንዲህ በማለት ጠየቁ፡- ‹ዛሬ ቀኑ ምንድን ነው?›
.....እኛም ‹ቀኑ ሰኞ ነው አልናቸው፡፡ እርሳቸውም እንዲህ አሉ፡-
...... ዛሬ ምሽት ከሞትኩኝ እስከ ነገ ድረስ ሳትቀብሩኝ እንዳታቆዩኝ፡፡ ምክንያቱም ለእኔ ተወዳጅ የሆኑት ቀናትና ሌሊቶች ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ ጋር የምገናኝባቸው ናቸውና፡፡' አሉ (አህመድ)
ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ከሞቱ በኋላ አቡበከር (ረ.ዐ) ይኸ ነው የሚባል ትርጉም ያለው ሕይወት አልኖሩም፡፡ የወዳጃቸውና ጓደኛቸው ሞት ያስከተለባቸው ሀዘን በዚህች ዓለም ላይ በሰዎች መካከል እየኖሩ የባይተዋር ዓይነት ስሜት እንዲሰማቸው አድርጓቸው ነበር፡፡
🌹🌹 እንዲህ ይወዱህ ነበር ሀቢቡና ዛሬ ግን ከምላሳችን ሳያልፍ ልባችን ሳይገባ እንወዳለን እንላለን፡፡
አላህ ሆይ ትክክለኛ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺፍቅር እደለንና የፍቅራቸዉን ድካ አሳየን ያረብ
❤️ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ❤️
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍🏼አሚር ሰይድ
አቡበከር ሲዲቅ በሀቢቡና ሙሀመድ በነቢዩ ﷺ ህልፈተ-ቀን ጠዋት ላይ ነቢዩ ﷺ በመልካም ጤንነት ላይ በማግኘታቸው፤ ኸርጃ ቢንት ዙሀይር የተባለች ባለቤታቸውን ለመጐብኘት ከመዲና ጥቂት ማይሎች ወጣ ብለው ተጓዙ:: ብዙም ሳይቆዩ የነቢዩን ሕልፈተ-ሕይወት በመስማታቸው ከሄዱበት ተመለሱ:: እንደ ደረሱም በመስጂዱ አካባቢ ከፍተኛ የሆነ ግርግር አስተዋሉ፡፡ ማንንም ሳያናግሩ የነቢዩ ﷺ አካል ወዳረፈበት ወደ ልጃቸው ዓኢሻ ቤት በመሄድ ፈቃድ ጠይቀው ገቡ፡፡ ከዚያም እንባ ባይናቸው እየወረደ የነቢዩን ፊት ከሳሙ በኋላ፡- “ቤተሰቦቼ መስዋዕት ይሁኑልህ! የተወሰነልህን አንዲት ሞት ቀምሰሀታል😢፡፡ ዳግም ሞት ግን አይነካህም!” እያሉ እያለቀሱ ያንን የተከበረ ገላ በጨርቅ በመሸፈን ወደ መስጂድ አቀኑ፡፡
በመስጂዱ ውስጥ በርካታ ሰዎች ተሰባስበው ያነባሉ፡፡ ዑመር ኢብን ኸጧብም በከፍተኛ የሀዘን ስሜት ተውጠው:- “ነቢዩ አልሞቱም!” በማለት ይፎክራሉ፡፡ አቡበከር ዑመርን ሊያቀዘቅዟቸው ሞክረው ነበር፡፡ ሆኖም ዑመር ቁብም አላሏቸውም፡፡አቡበከር (ረ.ዐ) የነገሩን አሳሳቢነት በማጤን ዑመርን ተወት አድርገው ወደ አንድ የመስጂዱ ጠርዝ በመጠጋት ጠቃሚና ታሪካዊ የሆነ ንግግር ማድረግ ጀመሩ፡፡ አብዛኛው ሰው ወደሳቸው ጠጋ ብሎ ያደምጥ ጀመር፡፡
⚠️ #ሰዎች_ሆይ!" አሉ አቡበከር። “ከእናንተ ውስጥ ሙሀመድን የሚገዛ ካለ ሙሀመድ : ማረፉን ይገንዘብ፤ አላህን የምትገዙ ከሆነ ግን አላህ ሕያውና የማይሞት መሆኑን እወቁ፡፡" በማለት የሚከተለውን የቁርኣን አንቀፅ አነበቡላቸው፡-
ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ ታዲያ ቢሞት ወይም ቢገደል ወደ ኋላችሁ ትገለበጣላችሁን??ወደኋላው የሚገለበጥም ሰው አላህን ምንም አይጎዳም፡፡ አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል፡፡(አል ኢምራን 144)
ይህ የአቡበከር (ረ.ዐ) ንግግር የአብዛኛዎቹን ልብ መለስ አደረገ፡፡ በዚህም ዑመር (ረ.ዐ) ከነበሩበት ሁኔታ ቀዝቀዝ አሉ፡፡
ይህንን ጉዳይ አስመልከተው ዐብዱላህ ኢብን ዐባስ “ምንም እንኳ ይህን አቡበከር የጠቀሱትን የቁርአን አንቀፅ በተደጋጋሚ ያነበብነው ቢሆንም ገና በዚያ ወቅት የወረደ ነበር የመሰለን፡፡” በማለት አድናቆታቸውን ገልፀዋል፡፡
🔰🔰 በዚህም አቡበከር (ረ.ዐ) በቀዳማዊ ኸሊፋነት
የነቢዩን ቦታ ተረከቡ፡፡ ከቃለ መሐላው ፍፃሜ በኋላ ኸሊፋው አቡበከር (ረ.ዐ) የሚከተለውን የመግቢያ ንግግር አደረጉ፡-
⚠️ #ሰዎች_ሆይ! ምንም እንኳን እኔ ከማንኛችሁም ባልሻልም፤ ባለ አደራችሁ አድርጋችሁ መርጣችሁኛል፥ ትክክለኛ ከሆንኩኝ ታዘዙኝ፥ ከተሳሳትኩም አርሙኝ፡፡ አዎ እውነት ማለት ታማኝነት ነው፥ ሐሰት ማለትም እምነት አጉዳይነት ነው፡፡ ከእናንተ መሐከል ደካማው ድርሻውን እስከሰጠው ድረስ በኔ ዘንድ ኃያል ነው፥ የአላህ ፈቃድ ከሆነ ኃያሉም የሌሎችን ድርሻ እስኪሰጥ ድረስ በኔ ዘንድ ደካማ ነው፡፡ ንቁ! በአላህ መንገድ ላይ መታገል ለሚያቆሙ ሕዝቦች አላህ የሐፍረት ካባ ያከናንባቸዋል፡፡ በርካሽ ተግባራት የሚዘፈቁ ሕዝቦችንም መቅሰፍት ያወርድባቸዋል፡፡
አላህንና ነቢዩን ﷺእስከታዘዝኩ ድረስ እንድትታዘዙኝ እጠይቃለሁ፡፡ አላህንና ነቢዩን ﷺካልታዘዝኩ ግን ባትታዘዙኝ መብታችሁ ነው::አሏቸዉ
📕📕አቡበክር ሲዲቅ ነቢዩ ﷺበተሳተፉባቸው የጦር ፍልሚያዎች በሙሉ ተገኝተዋል፡፡ በመጀመሪያውና በታሪካዊው የበድር ጦርነት ወቅትም እንደ ጥላ
ከነቢዩ ﷺ ጎን ባለመለየት ተፋልመዋል፡፡ በዚህ ጦርነት ወቅት የገዛ ልጃቸው በቁረይሾች ወገን ተሰልፎ ተዋግቷቸው ነበር፡፡ ይኸው ልጃቸው ኢስላምን ከተቀበለ በኋላ በአንድ ወቅት፡- “አባቴ ሆይ! በበድር ጦርነት ወቅት ከአንዴም ሁለቴ ልገድልህ የምችልበት አጋጣሚ አግኝቼ ነበር፡፡ ሆኖም ለአንተ ባለኝ ጥልቅ ፍቅር ምክንያት ሰይፉን ባንተ ላይ ማንሳት ተሳነኝ” በማለት ገለፀላቸው:: አቡበከር ግን (ከሁሉም በፊት ኢስላም ብለው የተነሱ በመሆናቸው) "እኔ ይህንን አጋጣሚ አግኝቼ ቢሆን ኖሮ አንተን ከመግደል ወደኋላ አልልም ነበር” በማለት መልሰውለታል፡፡
⚡️⚡️ አንድ ዕለት አቡበከር (ረ.ዐ) ሚንበር ላይ ወጥተው እንዲህ አሉ፡፡ "ሁላችሁም እንደምታውቁት ባለፈው ዓመት የአላህ መልዕክተኛ ﷺአሁን እኔ ከቆምኩበት ቦታ ላይ በመካከላችሁ ይገኙ ነበር፡፡ ... ይህን ካሉ በኋላ ማልቀስ😢 ጀመሩ፡፡ ከዚያም ንግግራቸውን ደገሙት፡፡ እንደገናም ማልቀስ ጀመሩ፡፡ አሁንም ለሶስተኛ ጊዜ ለመናገር ሞከሩ፡፡ ሆኖም ግን ራሳቸውን መቆጣጠር ባለመቻላቸው እንደገና ማልቀሳቸውን ተያያዙት…” (ቲርሚዚ)
✏️✏️ አዒሻ (ረ.ዐ) አባቷ አቡበከር (ረ.ዐ) ሊሞቱ በተቃረቡበት ጊዜ የሆነውን ሁሉ ታስታውሳለች፡፡ በአባቷ ላይ ይታይ የነበረው ደስታ ምንጩ ከወዳጃቸውና ከውድ ጓደኛቸው ጋር የሚቀላቀሉበት ጊዜ መቃረቡን በማወቃቸው እንጂ ከቶም በሌላ ምክንያት አልነበረም፡፡ ነብዩ ﷺ ከሞቱ ቡሀላ ሀዘኑ ናፍቆቱ ከአቅም በላይ ሁኖባቸዉ ሙተዉ ነብዩ ﷺ ጋር ለመገናኘት ነበር ናፍቆታቸዉ፡፡
አዒሻ (ረ.ዐ) እንዲህ ትላለች፡- “አንድ ዕለት አባቴ በፅኑ ታመው የመሞቻ ፍራሻቸው ላይ ሳሉ እንዲህ በማለት ጠየቁ፡- ‹ዛሬ ቀኑ ምንድን ነው?›
.....እኛም ‹ቀኑ ሰኞ ነው አልናቸው፡፡ እርሳቸውም እንዲህ አሉ፡-
...... ዛሬ ምሽት ከሞትኩኝ እስከ ነገ ድረስ ሳትቀብሩኝ እንዳታቆዩኝ፡፡ ምክንያቱም ለእኔ ተወዳጅ የሆኑት ቀናትና ሌሊቶች ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ ጋር የምገናኝባቸው ናቸውና፡፡' አሉ (አህመድ)
ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ከሞቱ በኋላ አቡበከር (ረ.ዐ) ይኸ ነው የሚባል ትርጉም ያለው ሕይወት አልኖሩም፡፡ የወዳጃቸውና ጓደኛቸው ሞት ያስከተለባቸው ሀዘን በዚህች ዓለም ላይ በሰዎች መካከል እየኖሩ የባይተዋር ዓይነት ስሜት እንዲሰማቸው አድርጓቸው ነበር፡፡
🌹🌹 እንዲህ ይወዱህ ነበር ሀቢቡና ዛሬ ግን ከምላሳችን ሳያልፍ ልባችን ሳይገባ እንወዳለን እንላለን፡፡
አላህ ሆይ ትክክለኛ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺፍቅር እደለንና የፍቅራቸዉን ድካ አሳየን ያረብ
❤️ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ❤️
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
#ብር_ይብልጦብኛል_ብሎ_አንገቱ_ተሰበረና_ሞተ😔
✍🏼 አሚር ሰይድ
አል-አዕሻ ኢብኑ ቀይስ ይባላል፡፡ ገጣሚ የሆነ ትልቅ ሽማግሌ ነበር፡፡ ረሱልን ﷺ ፈልጎ ከነጅድ የማማ ይነሳል፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ መገናኘትን በመናፈቅ በእሳቸዉ እጅ እስልምናን ለመቀበል ጉዞውን ቀጠለ፡፡ እንዲያውም በጉዞው ላይ ነብዩን እያወደሰ ነበር የሚጓዘዉ
የረሱል ﷺ ፍቅርና ናፍቆት ሜዳውና በርሀውን በቀላሉ እንዲያቋርጥ አድርጎታል፡፡ ጉዞውን ኢስላምን በመሻትና የጣኦት አምልኮን በመጣል ወደ ረሱል ﷺ ጉዞ አድርጓል፡፡ ወደ መዲና የቀረበ ጊዜ የተወሰኑ ሙሽሪኮች አገኙትና ስለ ጉዳዩ ጠየቁት፡፡ እርሱም ከሀገሩ የወጣው ረሱል ﷺ ለመገናኘትና ኢስላምን ለመቀበል እንደሆነ ነገራቸው፡፡ ይህ ገጣሚ እንዳይሰልምና የረሱል ﷺ ዲን እንዳይጠነክር ፈሩ፡፡ ሀሳን ኢብኑ ሳቢት እንኳን በግጥሙ ብቻውን በእነሱ ላይብዙ ድንቅ ነገሮችን ሰርቷል፡፡ ይህ በአረቡ ዓለም ላይ ዕውቅ የሆነ ገጣሚ አዕሻ ኢስላምን ቢቀበል ደግሞ እንዴት ሊሆን ነው?ብለዉ አሰቡና ክፋት ተመካክረዉ ለአዕሻ የክፋት ሀሳብ አቀረቡለት እንዲህም አሉት፡-
..... “አዕሻ ሆይ! ሀይማኖትህና የአባቶችህ ሀይማኖት ላንተ የተሻለ ነው፡፡'' አሉት
..... እሱም “አይደለም! የእሱ ሀይማኖት የተሻለና ቀጥተኛ ነው አላቸው፡፡" እርስ በእርሳቸው ተያዩ፡፡ ወደ ሀይማኖቱ እንዳይገባ እንዴት አድርገው መከላከል እንዳለባቸው ተመካከሩ:: ከዚያም “አቡ አዕሻ ሆይ! እሱ እኮ ዝሙትን ሀራም ያደርጋል'' አሉት፡፡
......“እኔ እኮ ትልቅ ሽማግሌ ነኝ ከሴት ፍላጎት የለኝም'' አላቸው፡፡
......እነሱም "መጠጥንም ይከለከላል" አሉት፡፡
.........”እሷ መጠጥ አዕምሮን የምታበላሽ፣ ወንድን ልጅ የምታዋርድ ናት፡፡ ከመጠጥ ጉዳይ የለኝም አላቸዉ
ኢስላምን ለመቀበል ቁርጠኛ አቋም መያዙን ባዩ ጊዜ እንዲህ አሉት::፡ ኢስላምን ትተህ ወደ አገርህ ከተመለስከ 100 ግመል እንሰጥሀለን አሉት፡፡ በገንዘቡ ጉዳይ ማሰብ ጀመረ፡፡ ግዙፍ ሀብት ሆኖ አገኘው፡፡ ከአዕምሮው ይልቅ ሸይጧን አሸነፈው… ወደ እነርሱ ዞረና በገንዘብ ከሆነማ ተስማማቻለሁ አላቸው:: ለእሱ 100 ግመሎችን ሰበሰቡለት፡፡ ግመሎቹን ይዞ ወደ መጣበት ተመለሰ፡፡ በከህደቱ ላይ እንዳለ ወደ ህዝቦቹ ገሰገሰ፡፡ ግመሎቹን በደስታና ፈንጠዝያ ከፊት ለፊቱ እየነዳ ሄደ፡፡ ሀገሩ ሊገባ ትንሽ እንደቀረው ከግመሉ ላይ ወደቀ፡፡ አንገቱ ተሰበረና ሞተ፡፡
🎖🎖🎖አንዳንድ ጊዜ ሰውየው እውነታውን ያውቅና ሀቁን ከመከተል ግን ያፈነግጣል፡፡ በዱንያ ጥቅማ ጥቅሞች ይታለላል፡፡ በወንጀሉም ላይ ይቀጥላል....
ዛሬ ላይ ስንት እህቶታችን ለዱንያ ጥቅም ብለዉ ዚና ላይ የወደቁ በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ቤት ይቁጠረዉ....ዛሬ ለገንዘብ ተብሎ ሀራም የሚነግድ ሀራም የሚበላ ሀራም የሚጠጣ ሁነናል ትዉልዱ፡፡ የሚታመን አላህን የሚፈራ ማግኘት ከባድ ሁናል...ብቻ ሞት አማክሮ አይመጣምና ኑራችን አኗኗራችን የምንበላዉ የምንጠጣዉ ከሀራም ነዉ ከሀላል የሚለዉን ብንፈትሽ መልካም ነዉ
አሏህ በሀዲሰል ቁድስ ወደ እሱ የሚመለሱ ባርያዎችን እንዲህ ብሏል፡-
አንተ ዳዉድ ሆይ! ከእኔ ጀርባቸውን የሰጡኝ ባሪያዎቼ እንዴት ሆኜ እንደምጠብቃቸው ቢያውቁ ኖሮ ከወንጀላቸው ወጥተው እኔን በመናፈቅ ይሞቱ ነበር። #ዳዉድ_ሆይ! ይሄ እዝነቴ ወይም ውዴታዬ እኔን ሁሌ ለሚወነጅሉኝ ከሆነ፣ ለእነዛ እኔን ለሚፈሩኝማ እዝነቴና ናፍቆቴ እንዴት ሊሆን እንደሚችል ገምት።" ብሏል
ዱንያ ሞላ ሲሏት የምጎድል የልፋት ሀገር ናትና ...ለዘላለማዊዉ ሀገር ሞት ሳይቀድን ለተዉበት ብንቀድም አትራፊዎች ነን!!!
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍🏼 አሚር ሰይድ
አል-አዕሻ ኢብኑ ቀይስ ይባላል፡፡ ገጣሚ የሆነ ትልቅ ሽማግሌ ነበር፡፡ ረሱልን ﷺ ፈልጎ ከነጅድ የማማ ይነሳል፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ መገናኘትን በመናፈቅ በእሳቸዉ እጅ እስልምናን ለመቀበል ጉዞውን ቀጠለ፡፡ እንዲያውም በጉዞው ላይ ነብዩን እያወደሰ ነበር የሚጓዘዉ
የረሱል ﷺ ፍቅርና ናፍቆት ሜዳውና በርሀውን በቀላሉ እንዲያቋርጥ አድርጎታል፡፡ ጉዞውን ኢስላምን በመሻትና የጣኦት አምልኮን በመጣል ወደ ረሱል ﷺ ጉዞ አድርጓል፡፡ ወደ መዲና የቀረበ ጊዜ የተወሰኑ ሙሽሪኮች አገኙትና ስለ ጉዳዩ ጠየቁት፡፡ እርሱም ከሀገሩ የወጣው ረሱል ﷺ ለመገናኘትና ኢስላምን ለመቀበል እንደሆነ ነገራቸው፡፡ ይህ ገጣሚ እንዳይሰልምና የረሱል ﷺ ዲን እንዳይጠነክር ፈሩ፡፡ ሀሳን ኢብኑ ሳቢት እንኳን በግጥሙ ብቻውን በእነሱ ላይብዙ ድንቅ ነገሮችን ሰርቷል፡፡ ይህ በአረቡ ዓለም ላይ ዕውቅ የሆነ ገጣሚ አዕሻ ኢስላምን ቢቀበል ደግሞ እንዴት ሊሆን ነው?ብለዉ አሰቡና ክፋት ተመካክረዉ ለአዕሻ የክፋት ሀሳብ አቀረቡለት እንዲህም አሉት፡-
..... “አዕሻ ሆይ! ሀይማኖትህና የአባቶችህ ሀይማኖት ላንተ የተሻለ ነው፡፡'' አሉት
..... እሱም “አይደለም! የእሱ ሀይማኖት የተሻለና ቀጥተኛ ነው አላቸው፡፡" እርስ በእርሳቸው ተያዩ፡፡ ወደ ሀይማኖቱ እንዳይገባ እንዴት አድርገው መከላከል እንዳለባቸው ተመካከሩ:: ከዚያም “አቡ አዕሻ ሆይ! እሱ እኮ ዝሙትን ሀራም ያደርጋል'' አሉት፡፡
......“እኔ እኮ ትልቅ ሽማግሌ ነኝ ከሴት ፍላጎት የለኝም'' አላቸው፡፡
......እነሱም "መጠጥንም ይከለከላል" አሉት፡፡
.........”እሷ መጠጥ አዕምሮን የምታበላሽ፣ ወንድን ልጅ የምታዋርድ ናት፡፡ ከመጠጥ ጉዳይ የለኝም አላቸዉ
ኢስላምን ለመቀበል ቁርጠኛ አቋም መያዙን ባዩ ጊዜ እንዲህ አሉት::፡ ኢስላምን ትተህ ወደ አገርህ ከተመለስከ 100 ግመል እንሰጥሀለን አሉት፡፡ በገንዘቡ ጉዳይ ማሰብ ጀመረ፡፡ ግዙፍ ሀብት ሆኖ አገኘው፡፡ ከአዕምሮው ይልቅ ሸይጧን አሸነፈው… ወደ እነርሱ ዞረና በገንዘብ ከሆነማ ተስማማቻለሁ አላቸው:: ለእሱ 100 ግመሎችን ሰበሰቡለት፡፡ ግመሎቹን ይዞ ወደ መጣበት ተመለሰ፡፡ በከህደቱ ላይ እንዳለ ወደ ህዝቦቹ ገሰገሰ፡፡ ግመሎቹን በደስታና ፈንጠዝያ ከፊት ለፊቱ እየነዳ ሄደ፡፡ ሀገሩ ሊገባ ትንሽ እንደቀረው ከግመሉ ላይ ወደቀ፡፡ አንገቱ ተሰበረና ሞተ፡፡
🎖🎖🎖አንዳንድ ጊዜ ሰውየው እውነታውን ያውቅና ሀቁን ከመከተል ግን ያፈነግጣል፡፡ በዱንያ ጥቅማ ጥቅሞች ይታለላል፡፡ በወንጀሉም ላይ ይቀጥላል....
ዛሬ ላይ ስንት እህቶታችን ለዱንያ ጥቅም ብለዉ ዚና ላይ የወደቁ በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ቤት ይቁጠረዉ....ዛሬ ለገንዘብ ተብሎ ሀራም የሚነግድ ሀራም የሚበላ ሀራም የሚጠጣ ሁነናል ትዉልዱ፡፡ የሚታመን አላህን የሚፈራ ማግኘት ከባድ ሁናል...ብቻ ሞት አማክሮ አይመጣምና ኑራችን አኗኗራችን የምንበላዉ የምንጠጣዉ ከሀራም ነዉ ከሀላል የሚለዉን ብንፈትሽ መልካም ነዉ
አሏህ በሀዲሰል ቁድስ ወደ እሱ የሚመለሱ ባርያዎችን እንዲህ ብሏል፡-
አንተ ዳዉድ ሆይ! ከእኔ ጀርባቸውን የሰጡኝ ባሪያዎቼ እንዴት ሆኜ እንደምጠብቃቸው ቢያውቁ ኖሮ ከወንጀላቸው ወጥተው እኔን በመናፈቅ ይሞቱ ነበር። #ዳዉድ_ሆይ! ይሄ እዝነቴ ወይም ውዴታዬ እኔን ሁሌ ለሚወነጅሉኝ ከሆነ፣ ለእነዛ እኔን ለሚፈሩኝማ እዝነቴና ናፍቆቴ እንዴት ሊሆን እንደሚችል ገምት።" ብሏል
ዱንያ ሞላ ሲሏት የምጎድል የልፋት ሀገር ናትና ...ለዘላለማዊዉ ሀገር ሞት ሳይቀድን ለተዉበት ብንቀድም አትራፊዎች ነን!!!
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖#ሊሰርቀን_መጥቶ_ነበር_እኛ_ሰረቅነዉ🎖
✍🏼አሚር ሰይድ
ማሊክ ኢብኑ ዲናር ከሱሀባ በኋላ የነበሩ ታቢዒይ ናቸው፡፡ ከነብዩ ﷺሱሀባ ከአነስ ኢብኑ ማሊክ እውቀትን ቀስመዋል ከሌሎች ታላላቅ ሱሀቦችና ታብእዮች ተምረዋል ለዚህች ዓለም ትኩረት የማይሰጡ አሊምና ዛሂድ ነበሩ ያገኙትን ነገር ለአኼራ እንጂ ለነገየ አይሉም ነበር፡፡
ባንድ ወቅት አንድ ሌባ ለስርቆት እቤታቸው ገባ ቢፈልግ ቢፈልግ የሚሰረቅ እቃ አጥቶ ተስፋ ቆርጦ ሲወጣ አገኙትና የሚሠረቅ እቃ አጣህ አይደል?? ብለው ጠየቁት
..... አዎ ሲል መለሰ
......ዱንያ ብታጣ አኼራ አትፈልግም እንዴ??ሲሉ ጠየቁት
.....ሌባዉ እፈልጋለሁ አላቸዉ ፡፡አኼራማ ከፈለክ መርሀባ ብለዉ ዱአ አድርገው ወደ መስጂድ ወሰዱት፡፡በሌብነቱ የሚያውቁት ሰዎች አዩት የሚያቁት ታዋቂ ሌባ እንደሆነ ነዉ ግራ ገባቸዉና ...ይሄ ሌባ የመጣዉ ለምንድ ነው??አሰቸገረሁ ሰረቀሁ እንዴ ብሎ ሰዉ ሲጠይቃቸዉ.... እሳቸውም #ሊሰርቀን_መጥቶ_ነበር እኛ ስረቅነው አሏቸው...ሱብሀነሏህ
ማሊክ ኢብኑዲናር አላህን ይፈሩና ያለቅሱ ነበር በተለይ ቀብር ሲያዩና ቁርአን ሲቀሩ እምባቸዉ ወርዶ አያቆምም ነበር፡፡
ሀሪስ ኢብኑ ሰኢድ ባስተላለፉት :-አንድ ቀን ማሊክ ኢብኑ ዲናር ጋር ቁጭ ባልንበት ወቅት ቁርአን የሚቀራ ሰው ነበር እና ኢዛዙል ዚለቲል አርዱ ዚልዛ ለሀ የሚለውን አያ ላይ ሲደርስ በድንጋጤ ተውጠው እያለቀሱ ሳለ «ፈመን የእመል ሚስቃለ ዘረቲን ኸይረን የራ ወመን የእመል ሚስቃለ ዘረቲን ሸረን የራ (የብናኝ ክብደት ያክል መልካም ስራን የሰራ የሥራውን ዋጋ ያገኛል፤የብናኝ ክብደት ያክል መጥፎ ስራ የ ሥራውን ዋጋ ያገኛል ) እሚለው ላይ ሲደርሱ ራሳቸውን ሳቱ ሰዎች ሲሸከሟቸው አያውቁም ነበር፡፡ ቁርአን የዚህን ያህል ተፅእኖ ያሳድርባቸው ነበር፡፡
✨✨ ማሊክ ኢብኑ ዲናር ወደ መቃብር ሄደው ሰው ሲቀበር ካዩ እኔም ነገ እንዲህነኝ በማለት ራሳቸውን በመሳት እግራቸው መቆም አይችልም ነበር እናም ቁጭ ብለው ያለቅሱ😢 ነበር፡:
ማንኛዉም ሰው ቢገላምጣቸውና ቢሰድባቸው ቅር ከመሰኘት ይልቅ እንዳውም በስራዬ ነው የተሰደብኩት በማለት ያለቅሱ ነበር ፡፡ባንድ ወቅት አንዲት ሴት ማንነታቸውን ሳታውቅ ያስቀየማት ሰው ነበርና ያሰው መስለዋት አንተ ሲያዩህ ትልቅ ሰው ትመስላለህ እያለች ስታመናጭቃቸው ስትሰድባቸዉ “እውነትሽን ነው ትልቅ ሰው እመስላለሁ እሰው ዘንድ ትልቅ ተብዬ አላህ ዘንድ ትንሽ ሆኜ እገኝ እሆን ?ዋ የኔ ነገር በማለት ያለቅሱ ነበር::
🌙 ማሊክ ኢብኑ ዲናር እንዲህ የአላህን ፍራቻ የተላበሱት በተዉበት ምክንያት ነዉ፡፡የእሳቸዉ መቶበት ታሪኩ ረጅም ቢሆንም በአጭሩ በፊት መጠጥ የሚጠጡ ለመጠጥ ያላቸዉ ፍቅር የተለየ ነበር ...የሚወዷት ህፃን ልጅ በተደጋጋሚ አባቴ መጠጥ አትጠጣ ትላቸዉ ነበር ፡ አጀሏ ደረሰና ህፃኒቱ ልጅ ሞተች አዘኑ ተከዙ ...የሚወዷትን ልጅ በማጣት በበስጭት የብስ መጠጥ ጠጭ ሆኑ፡፡ አንድ ቀን ተኝተዉ መጥፎ አስፈሪ ህልም ያያሉ....የሞተችዉ ልጃቸዉ በዛ አስፈሪ ህልም መሀል መጥታ መጠጥ የምትጠጣበት ወንጀልህ ነዉ ቶብት ብላ መክራቸዉ ከህልማቸዉ ይነቃሉ፡፡
ጥርት ያለ ተዉበት ቶብተዉ መጠጥ መጠጣታቸዉን አቁመዉ ወደ አላህ ተመለሱ ለአለፈዉ ወንጀላቸዉን መሀርታ እየጠየቁ...ለሰዎችም ሞዴል መሆን ቻሉ፡፡
🔰🔰 የእኛ መሀበረሰብ ተዉበትን ከባድ ቀጥ ያለ ተራራ አድርጎ ይመለከተዋል...ግን ቀላል አላህ እጁን ዘርግቶ መቼ ይሆን ወደኔ የምመጡት እያለ እየጠበቀን እንደሆነ ዘንግተናል፡፡ የማሊክ ኢብኑ ዲናን ቁርጠኝነትና እቤታቸዉ ሊሰርቃቸዉ የመጣዉ ሌባ አስቶብተዉት ወደ መስጊድ ሲሄድ በፊት እኔ ሌባ ነበርኩ ሰዉ ምን ይለኛል?አላለም...ለምን የቶበተዉ ሌባ አኼራ ነበር ፍላጎቱ ለሰዉ ወሬ ደንታ አልነበረዉም፡፡ እኛም ትላንት እንዲህ ነበርኩ ዛሬ እንደዚህ ስሆን ሰዉ ምን ይለኛል?ብለን ማንሰብ መተዉ አለብን...ሰዉ ወደ አላህ ብትመለስም ባትመለስም ማማቱ አይቀርም...ከስም አጥፊዎች ምላስ ማምለጥ አይቻልም ለምን ስራቸዉ ስም ማጥፋት ነዉና..
የተዉበት መጀመሪያዉ የተበላሸ ቀልብን ማከም ነዉ
🟢 ሀቢቡና ሙሀመድ እንዲህ ብለዋል «ይህች ቀልብ አቅማዳ ናት፥ አንደኛዋ ከሌላኛው የበለጠ የመያዝ የማጠራቀም አቅም አላት፤ አላህ (ሱ.ወ) ደግሞ ለቀልበ ዝንጉ ባሪያ ዱዓ ምላሽ አይሰጥም፡፡»ብለዋል
ቀልባችን ከዝንጉነት ከችለተኝነት ከክፋት ከሂስድ መጀመሪያ በሶለዋት በዚክር በፈርድ በሱና ሶላት እናፅዳት ወገን....ይህ አካሄድ የተዉበት ወሳኙ ክፍል ነዉ
ተዉበት የቆሸሸን ልብ ለማጥራት መታገል ነዉ...ከዛም ያን ትግል ንፁህ እስኪሆን ድረስ መዘዉተር ነዉ....ግን ለተዉበት ምላስ ሳይሆን የተግባር እርምጃ ግዴታ ወሳኝ ነዉ...ግዴታዉ ደግሞ ቀላል ነዉ ጀሀነምን አስታዉሶ ከዛ ወንጀል ለመራቅ አንድ ብሎ መጀመር ነዉ
#ለምሳሌ
⛔️ ነገ የዚና ቀጠሮ ይዘሽ ከሆነ ...ወይም ህይወትሽ የዚና ህይወት ሁኖ ከተቸገርሽ አንዴ ቀይ የደም ሴሌ ሂዷል ብለሽ ተስፋ ቆርጠሽ ዚና ላይ ካለሽ ....ለቀጠሮዉ ነገ አለመሄድ የበፊቱን አላህን ማረኝ ብሎ ከዛሬ ጀምሮ ወደ ዚና አለመሄድ ነዉ፡፡ቀይ የደም ሴሌ በሀራም ሂዷል ቶብቻለሁ ወደ አንተ መጥቻለሁ አጥራኝ የሚረዳኝ የሚያስብልኝ የትዳር አጋር ስጠኝ ብሎ ዱአ ማድረግ ነዉ፡፡ አትጠራጠሪ ሶብሪ ዉጤቱ ያምራል
⛔️ የማያገባሽን አጂ ነብይ በሚዲያ እያወራሽ ነዉ እንደማያገባሽ ልብሽ ያቃል....ስትገናኙ ሸይጧን አዉቆ ዚና አልሰራሽ ብትሳሳሙ አብራችሁ ካፌ ብትሆኑ ችግር የለዉም ሊልሽ ይችላል ዚና ሊያሰራሽ...አንቺም በሸይጧን መስመር እየተገናኛችሁ ቀላል ነዉ በሚባል መሳሳም መነካካት ላይ ደርሰሽ ይሆናል፡፡
በቃ ወሬ ወይም መሳሳም ቱብቱ ኢለሏህ ያለፈዉንም ማረኝ ብለሽ በቤተሰብ በበር የመጣልሽን ባል ቤተሰቦችሽ መርቀዉሽ መርሀባ ብለሽ ማግባት ነዉ፡፡ካልመጣም ዱአ አድርጊ ሶብሩ ዉጤቱ ያማረ እንደሚሆን በአላህ ተስፋ አርጊ ይሳካልና
⛔️ ልብስሽን እያሳጠርሽ...ፀጉርሽን ገልጠሽ ፈርኖ ዱቄት ተቀብትሽ እየሄድሽ ነዉ አይደል፡፡ አንተም ደግሞ ሱሪህን አስረዝመህ ፀጉርህን አበላልጠህ እየኖርክ ነዉ....እናም ፊእሉን መቀያየር ነዉ
ነብዩ ﷺ ያሉት ወንድ የሚለብሰዉን ያሳጥር ሴትም ሁሉ ገላዋ አጂ ነብይ ነዉ ትሸፈን ረጅም ትለበስ ስላሉ...ዘመኑ የምንሰራዉ ነብዩን ለመክለፍ ይመስል ሁኗል፡፡ እናም በዘመኑ ተገልባጭ ወንድ ማሳጠር ሴት ረዥም መልበስ...ምናምንቴ የምትቀቢዉንም በዚክር በሰለዋት በማብዛት በኑር ፊትሽን አድምቂዉ፡፡ፀጉርሽን ገልጠሽ የምትሄጂም አኡዙቢላህና እኛን ወንዶችንም አሳስተሽ ☺️ፀጉር መኖርሽን አይተነዋል ለወደፊት ሸፍኝም 70,000 መላኢካ እርግማን ተረግመሽ የት ለመድረስ የት ለመግባት ነዉ? በተዉበት ዛሬዉኑ ወደ አላህ መስመር መግባት ነዉ፡፡ ነገ የእኛ ቀን አይደለምና ላንደረስበት እንችላለን...ነገ ጀናዛ ልንባል እንችላለን ወገን👇👇👇
✍🏼አሚር ሰይድ
ማሊክ ኢብኑ ዲናር ከሱሀባ በኋላ የነበሩ ታቢዒይ ናቸው፡፡ ከነብዩ ﷺሱሀባ ከአነስ ኢብኑ ማሊክ እውቀትን ቀስመዋል ከሌሎች ታላላቅ ሱሀቦችና ታብእዮች ተምረዋል ለዚህች ዓለም ትኩረት የማይሰጡ አሊምና ዛሂድ ነበሩ ያገኙትን ነገር ለአኼራ እንጂ ለነገየ አይሉም ነበር፡፡
ባንድ ወቅት አንድ ሌባ ለስርቆት እቤታቸው ገባ ቢፈልግ ቢፈልግ የሚሰረቅ እቃ አጥቶ ተስፋ ቆርጦ ሲወጣ አገኙትና የሚሠረቅ እቃ አጣህ አይደል?? ብለው ጠየቁት
..... አዎ ሲል መለሰ
......ዱንያ ብታጣ አኼራ አትፈልግም እንዴ??ሲሉ ጠየቁት
.....ሌባዉ እፈልጋለሁ አላቸዉ ፡፡አኼራማ ከፈለክ መርሀባ ብለዉ ዱአ አድርገው ወደ መስጂድ ወሰዱት፡፡በሌብነቱ የሚያውቁት ሰዎች አዩት የሚያቁት ታዋቂ ሌባ እንደሆነ ነዉ ግራ ገባቸዉና ...ይሄ ሌባ የመጣዉ ለምንድ ነው??አሰቸገረሁ ሰረቀሁ እንዴ ብሎ ሰዉ ሲጠይቃቸዉ.... እሳቸውም #ሊሰርቀን_መጥቶ_ነበር እኛ ስረቅነው አሏቸው...ሱብሀነሏህ
ማሊክ ኢብኑዲናር አላህን ይፈሩና ያለቅሱ ነበር በተለይ ቀብር ሲያዩና ቁርአን ሲቀሩ እምባቸዉ ወርዶ አያቆምም ነበር፡፡
ሀሪስ ኢብኑ ሰኢድ ባስተላለፉት :-አንድ ቀን ማሊክ ኢብኑ ዲናር ጋር ቁጭ ባልንበት ወቅት ቁርአን የሚቀራ ሰው ነበር እና ኢዛዙል ዚለቲል አርዱ ዚልዛ ለሀ የሚለውን አያ ላይ ሲደርስ በድንጋጤ ተውጠው እያለቀሱ ሳለ «ፈመን የእመል ሚስቃለ ዘረቲን ኸይረን የራ ወመን የእመል ሚስቃለ ዘረቲን ሸረን የራ (የብናኝ ክብደት ያክል መልካም ስራን የሰራ የሥራውን ዋጋ ያገኛል፤የብናኝ ክብደት ያክል መጥፎ ስራ የ ሥራውን ዋጋ ያገኛል ) እሚለው ላይ ሲደርሱ ራሳቸውን ሳቱ ሰዎች ሲሸከሟቸው አያውቁም ነበር፡፡ ቁርአን የዚህን ያህል ተፅእኖ ያሳድርባቸው ነበር፡፡
✨✨ ማሊክ ኢብኑ ዲናር ወደ መቃብር ሄደው ሰው ሲቀበር ካዩ እኔም ነገ እንዲህነኝ በማለት ራሳቸውን በመሳት እግራቸው መቆም አይችልም ነበር እናም ቁጭ ብለው ያለቅሱ😢 ነበር፡:
ማንኛዉም ሰው ቢገላምጣቸውና ቢሰድባቸው ቅር ከመሰኘት ይልቅ እንዳውም በስራዬ ነው የተሰደብኩት በማለት ያለቅሱ ነበር ፡፡ባንድ ወቅት አንዲት ሴት ማንነታቸውን ሳታውቅ ያስቀየማት ሰው ነበርና ያሰው መስለዋት አንተ ሲያዩህ ትልቅ ሰው ትመስላለህ እያለች ስታመናጭቃቸው ስትሰድባቸዉ “እውነትሽን ነው ትልቅ ሰው እመስላለሁ እሰው ዘንድ ትልቅ ተብዬ አላህ ዘንድ ትንሽ ሆኜ እገኝ እሆን ?ዋ የኔ ነገር በማለት ያለቅሱ ነበር::
🌙 ማሊክ ኢብኑ ዲናር እንዲህ የአላህን ፍራቻ የተላበሱት በተዉበት ምክንያት ነዉ፡፡የእሳቸዉ መቶበት ታሪኩ ረጅም ቢሆንም በአጭሩ በፊት መጠጥ የሚጠጡ ለመጠጥ ያላቸዉ ፍቅር የተለየ ነበር ...የሚወዷት ህፃን ልጅ በተደጋጋሚ አባቴ መጠጥ አትጠጣ ትላቸዉ ነበር ፡ አጀሏ ደረሰና ህፃኒቱ ልጅ ሞተች አዘኑ ተከዙ ...የሚወዷትን ልጅ በማጣት በበስጭት የብስ መጠጥ ጠጭ ሆኑ፡፡ አንድ ቀን ተኝተዉ መጥፎ አስፈሪ ህልም ያያሉ....የሞተችዉ ልጃቸዉ በዛ አስፈሪ ህልም መሀል መጥታ መጠጥ የምትጠጣበት ወንጀልህ ነዉ ቶብት ብላ መክራቸዉ ከህልማቸዉ ይነቃሉ፡፡
ጥርት ያለ ተዉበት ቶብተዉ መጠጥ መጠጣታቸዉን አቁመዉ ወደ አላህ ተመለሱ ለአለፈዉ ወንጀላቸዉን መሀርታ እየጠየቁ...ለሰዎችም ሞዴል መሆን ቻሉ፡፡
🔰🔰 የእኛ መሀበረሰብ ተዉበትን ከባድ ቀጥ ያለ ተራራ አድርጎ ይመለከተዋል...ግን ቀላል አላህ እጁን ዘርግቶ መቼ ይሆን ወደኔ የምመጡት እያለ እየጠበቀን እንደሆነ ዘንግተናል፡፡ የማሊክ ኢብኑ ዲናን ቁርጠኝነትና እቤታቸዉ ሊሰርቃቸዉ የመጣዉ ሌባ አስቶብተዉት ወደ መስጊድ ሲሄድ በፊት እኔ ሌባ ነበርኩ ሰዉ ምን ይለኛል?አላለም...ለምን የቶበተዉ ሌባ አኼራ ነበር ፍላጎቱ ለሰዉ ወሬ ደንታ አልነበረዉም፡፡ እኛም ትላንት እንዲህ ነበርኩ ዛሬ እንደዚህ ስሆን ሰዉ ምን ይለኛል?ብለን ማንሰብ መተዉ አለብን...ሰዉ ወደ አላህ ብትመለስም ባትመለስም ማማቱ አይቀርም...ከስም አጥፊዎች ምላስ ማምለጥ አይቻልም ለምን ስራቸዉ ስም ማጥፋት ነዉና..
የተዉበት መጀመሪያዉ የተበላሸ ቀልብን ማከም ነዉ
🟢 ሀቢቡና ሙሀመድ እንዲህ ብለዋል «ይህች ቀልብ አቅማዳ ናት፥ አንደኛዋ ከሌላኛው የበለጠ የመያዝ የማጠራቀም አቅም አላት፤ አላህ (ሱ.ወ) ደግሞ ለቀልበ ዝንጉ ባሪያ ዱዓ ምላሽ አይሰጥም፡፡»ብለዋል
ቀልባችን ከዝንጉነት ከችለተኝነት ከክፋት ከሂስድ መጀመሪያ በሶለዋት በዚክር በፈርድ በሱና ሶላት እናፅዳት ወገን....ይህ አካሄድ የተዉበት ወሳኙ ክፍል ነዉ
ተዉበት የቆሸሸን ልብ ለማጥራት መታገል ነዉ...ከዛም ያን ትግል ንፁህ እስኪሆን ድረስ መዘዉተር ነዉ....ግን ለተዉበት ምላስ ሳይሆን የተግባር እርምጃ ግዴታ ወሳኝ ነዉ...ግዴታዉ ደግሞ ቀላል ነዉ ጀሀነምን አስታዉሶ ከዛ ወንጀል ለመራቅ አንድ ብሎ መጀመር ነዉ
#ለምሳሌ
⛔️ ነገ የዚና ቀጠሮ ይዘሽ ከሆነ ...ወይም ህይወትሽ የዚና ህይወት ሁኖ ከተቸገርሽ አንዴ ቀይ የደም ሴሌ ሂዷል ብለሽ ተስፋ ቆርጠሽ ዚና ላይ ካለሽ ....ለቀጠሮዉ ነገ አለመሄድ የበፊቱን አላህን ማረኝ ብሎ ከዛሬ ጀምሮ ወደ ዚና አለመሄድ ነዉ፡፡ቀይ የደም ሴሌ በሀራም ሂዷል ቶብቻለሁ ወደ አንተ መጥቻለሁ አጥራኝ የሚረዳኝ የሚያስብልኝ የትዳር አጋር ስጠኝ ብሎ ዱአ ማድረግ ነዉ፡፡ አትጠራጠሪ ሶብሪ ዉጤቱ ያምራል
⛔️ የማያገባሽን አጂ ነብይ በሚዲያ እያወራሽ ነዉ እንደማያገባሽ ልብሽ ያቃል....ስትገናኙ ሸይጧን አዉቆ ዚና አልሰራሽ ብትሳሳሙ አብራችሁ ካፌ ብትሆኑ ችግር የለዉም ሊልሽ ይችላል ዚና ሊያሰራሽ...አንቺም በሸይጧን መስመር እየተገናኛችሁ ቀላል ነዉ በሚባል መሳሳም መነካካት ላይ ደርሰሽ ይሆናል፡፡
በቃ ወሬ ወይም መሳሳም ቱብቱ ኢለሏህ ያለፈዉንም ማረኝ ብለሽ በቤተሰብ በበር የመጣልሽን ባል ቤተሰቦችሽ መርቀዉሽ መርሀባ ብለሽ ማግባት ነዉ፡፡ካልመጣም ዱአ አድርጊ ሶብሩ ዉጤቱ ያማረ እንደሚሆን በአላህ ተስፋ አርጊ ይሳካልና
⛔️ ልብስሽን እያሳጠርሽ...ፀጉርሽን ገልጠሽ ፈርኖ ዱቄት ተቀብትሽ እየሄድሽ ነዉ አይደል፡፡ አንተም ደግሞ ሱሪህን አስረዝመህ ፀጉርህን አበላልጠህ እየኖርክ ነዉ....እናም ፊእሉን መቀያየር ነዉ
ነብዩ ﷺ ያሉት ወንድ የሚለብሰዉን ያሳጥር ሴትም ሁሉ ገላዋ አጂ ነብይ ነዉ ትሸፈን ረጅም ትለበስ ስላሉ...ዘመኑ የምንሰራዉ ነብዩን ለመክለፍ ይመስል ሁኗል፡፡ እናም በዘመኑ ተገልባጭ ወንድ ማሳጠር ሴት ረዥም መልበስ...ምናምንቴ የምትቀቢዉንም በዚክር በሰለዋት በማብዛት በኑር ፊትሽን አድምቂዉ፡፡ፀጉርሽን ገልጠሽ የምትሄጂም አኡዙቢላህና እኛን ወንዶችንም አሳስተሽ ☺️ፀጉር መኖርሽን አይተነዋል ለወደፊት ሸፍኝም 70,000 መላኢካ እርግማን ተረግመሽ የት ለመድረስ የት ለመግባት ነዉ? በተዉበት ዛሬዉኑ ወደ አላህ መስመር መግባት ነዉ፡፡ ነገ የእኛ ቀን አይደለምና ላንደረስበት እንችላለን...ነገ ጀናዛ ልንባል እንችላለን ወገን👇👇👇