Forwarded from YeneTube
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
@geezdistance15
የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
@geezdistance15
የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
አዲሱ የትራንስፖርት ግብር አከፋፈል የዘርፉን አሰራር ያላገናዘበ በመሆኑ ወደነበረበት እንዲመለስ ተጠየቀ!
የትራንስፖርት ዘርፉ የግብር አከፋፈል ቀድሞ ከነበረበት የቁርጥ ክፍያ ተቀይሮ ገቢን መሠረት ባደረገ ተመን እንዲቀየር መደረጉ የሚታወስ ሲሆን፤ ይህም አከፋፈል የዘርፉን አሰራር ያላገናዘበ በመሆኑ ወደነበረበት እንዲመለስ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን ጠይቋል፡፡
አዲሱ አካሔድ የትራንስፖርት ዘርፉን አሰራር ያላገዘበ ከመሆኑ በተጨማሪ፤ "ግብር ሰብሳቢው ተቋም ማግኘት የሚገባውን ገቢ እንዳያገኝ የሚያደርግ በመሆኑ ወደነበረበት የቁርጥ ክፍያ ሊመለስ ይገባል" ሲልም ነው ፌዴሬሽኑ የጠየቀው፡፡
የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወርቅዓለማው ንጋቱ ለአሐዱ እንደገለጹት አዲሱ የትራንስፖርት ግብር አከፋፈል በትራንስፖርት ዘርፉ ላይ ደረሰኝ የማይቀርብባቸው በርካታ ክፍያዎች ስላሉ የአሰራር ክፍተት ይፈጥራል፡፡
"አሰራሩ ግብር ከፋዮች ተገቢውን ግብር እንዳይከፍሉ ያደርጋል" ያሉት ኃላፊው፤ "በየቦታው ከሚገኙ ኬላዎች ክፍያ ጀምሮ፣ የማደሪያ ቦታዎችና በገቢዎች ተቀባይነት የማይኖራቸው ጥቃቅን ክፍያዎች፣ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ካለው አለመረጋጋት እና ግጭት ጋር ሲደመር ደረሰኝ ለመስጠት የማይመቹ ናቸው" ብለዋል፡፡
ፌዴሬሽኑ ዘርፉ በሀገራዊ ሎጅስቲክስና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ ሚና ያለው እንደመሆኑ ያልተገባ የገንዘብና አስተዳደራዊ ሸክሞች ሳይኖሩበት፣ ተገቢውን የመንግሥት ግብር በአግባቡ እየከፈለ እንዲቀጥል መንግሥት ሁኔታዎችን እንዲያመቻች ጠይቋል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
የትራንስፖርት ዘርፉ የግብር አከፋፈል ቀድሞ ከነበረበት የቁርጥ ክፍያ ተቀይሮ ገቢን መሠረት ባደረገ ተመን እንዲቀየር መደረጉ የሚታወስ ሲሆን፤ ይህም አከፋፈል የዘርፉን አሰራር ያላገናዘበ በመሆኑ ወደነበረበት እንዲመለስ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን ጠይቋል፡፡
አዲሱ አካሔድ የትራንስፖርት ዘርፉን አሰራር ያላገዘበ ከመሆኑ በተጨማሪ፤ "ግብር ሰብሳቢው ተቋም ማግኘት የሚገባውን ገቢ እንዳያገኝ የሚያደርግ በመሆኑ ወደነበረበት የቁርጥ ክፍያ ሊመለስ ይገባል" ሲልም ነው ፌዴሬሽኑ የጠየቀው፡፡
የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወርቅዓለማው ንጋቱ ለአሐዱ እንደገለጹት አዲሱ የትራንስፖርት ግብር አከፋፈል በትራንስፖርት ዘርፉ ላይ ደረሰኝ የማይቀርብባቸው በርካታ ክፍያዎች ስላሉ የአሰራር ክፍተት ይፈጥራል፡፡
"አሰራሩ ግብር ከፋዮች ተገቢውን ግብር እንዳይከፍሉ ያደርጋል" ያሉት ኃላፊው፤ "በየቦታው ከሚገኙ ኬላዎች ክፍያ ጀምሮ፣ የማደሪያ ቦታዎችና በገቢዎች ተቀባይነት የማይኖራቸው ጥቃቅን ክፍያዎች፣ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ካለው አለመረጋጋት እና ግጭት ጋር ሲደመር ደረሰኝ ለመስጠት የማይመቹ ናቸው" ብለዋል፡፡
ፌዴሬሽኑ ዘርፉ በሀገራዊ ሎጅስቲክስና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ ሚና ያለው እንደመሆኑ ያልተገባ የገንዘብና አስተዳደራዊ ሸክሞች ሳይኖሩበት፣ ተገቢውን የመንግሥት ግብር በአግባቡ እየከፈለ እንዲቀጥል መንግሥት ሁኔታዎችን እንዲያመቻች ጠይቋል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብቱ ተጠብቆ ከእሥር እንዲለቀቅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዛሬ የሥር ፍርድ ቤትን ትዕዛዝ አፀና።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምድብ ችሎት ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ትናንት ማክሰኞ ሰኔ 3 ቀን 2017 በ15,000 ብር ዋስትና እንዲፈታ ወስኖ ነበር።ይሁንና መርማሪ ፖሊስ ይግባኝ በመጠየቁ ጋዜጠኛው ሳይፈታ ጉዳዩ ዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2017 ዓ. ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ችሎት ታይታል።
ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ በዛሬ የችሎት ውሎ የሥር ፍርድ ቤትን ትዕዛዝ ማጽናቱንና ጋዜጠኛው ከእሥር እንዲለቀቅ ወስኗል ሲሉ የተጠርጣሪው ጠበቃ ቤተማርያም ኃይሉ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።ጠበቃው "ፖሊስ ያቀረበው የይግባኝ አቤቱታ የተጠርጣሪውን በእሥር መቆየት የግድ የሚል ባለመሆኑ" በሥር ፍርድ ቤት የተሰጠው የዋስትና መብት እንዲፀና ወስኗል ሲሉም አክለው ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ኢንሳይደር የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን መሥራችና ዋና አዘጋጅ ተስፋለም ወልደየስ "ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት" ተጠርጥሮ እሑድ ሰኔ 1 ቀን 2017 በጸጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር መዋሉን ኢትዮጵያ ኢንሳይደርን የሚያስተዳድረው ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ትናንት አስታውቋል።
አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (CPJ) "የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋዜጠኛ ተስፋለም ዋልድየስን በአስቸኳይ ይፈቱ" ሲል ትናንት ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምድብ ችሎት ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ትናንት ማክሰኞ ሰኔ 3 ቀን 2017 በ15,000 ብር ዋስትና እንዲፈታ ወስኖ ነበር።ይሁንና መርማሪ ፖሊስ ይግባኝ በመጠየቁ ጋዜጠኛው ሳይፈታ ጉዳዩ ዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2017 ዓ. ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ችሎት ታይታል።
ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ በዛሬ የችሎት ውሎ የሥር ፍርድ ቤትን ትዕዛዝ ማጽናቱንና ጋዜጠኛው ከእሥር እንዲለቀቅ ወስኗል ሲሉ የተጠርጣሪው ጠበቃ ቤተማርያም ኃይሉ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።ጠበቃው "ፖሊስ ያቀረበው የይግባኝ አቤቱታ የተጠርጣሪውን በእሥር መቆየት የግድ የሚል ባለመሆኑ" በሥር ፍርድ ቤት የተሰጠው የዋስትና መብት እንዲፀና ወስኗል ሲሉም አክለው ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ኢንሳይደር የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን መሥራችና ዋና አዘጋጅ ተስፋለም ወልደየስ "ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት" ተጠርጥሮ እሑድ ሰኔ 1 ቀን 2017 በጸጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር መዋሉን ኢትዮጵያ ኢንሳይደርን የሚያስተዳድረው ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ትናንት አስታውቋል።
አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (CPJ) "የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋዜጠኛ ተስፋለም ዋልድየስን በአስቸኳይ ይፈቱ" ሲል ትናንት ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ተፈናቃዮች የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ጽሕፈት ቤት ግቢን ጥሰው ገቡ!
ዛሬ በመቐለ ሰልፍ ያካሄዱ ተፈናቃዮች የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ጽሕፈት ቤት ግቢን ጥሰው ገቡ። ዛሬ ዛሬ በመቐለ ሰልፍ ሰያካሄዱት በትግራዩ ጦርነት ከምዕራብ ትግራይ እና ሌሎች የኤርትራ አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ዜጎች ናቸው።ተፈናቃዮቹ በተደጋጋሚ መንግስት ወደቀዬአችን እንዲመልስን ብንጠይቅም ምላሽ አጥተናል ሲሉ በምሬት ገልፀዋል።ዛሬ ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ለሰዓታት በፕሬዝዳንት ፅሕፈት ቤት በራፍ ቆመው ምላሽ እንዲሰጣቸው ሲጠይቁ የቆዩ ተፈናቃዮቹ፥ ረፋዱ ላይ ነበር የክልሉን ፕሬዝዳንት ፅሕፈትቤት ግቢ ጥሰው የገቡት። ተፈናቃዮቹ "ምላሽ የማይሰጠን ከሆነ፥ ከዚህ አንወጣም" ሲሉም ተደምጠዋል ።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ በመቐለ ሰልፍ ያካሄዱ ተፈናቃዮች የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ጽሕፈት ቤት ግቢን ጥሰው ገቡ። ዛሬ ዛሬ በመቐለ ሰልፍ ሰያካሄዱት በትግራዩ ጦርነት ከምዕራብ ትግራይ እና ሌሎች የኤርትራ አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ዜጎች ናቸው።ተፈናቃዮቹ በተደጋጋሚ መንግስት ወደቀዬአችን እንዲመልስን ብንጠይቅም ምላሽ አጥተናል ሲሉ በምሬት ገልፀዋል።ዛሬ ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ለሰዓታት በፕሬዝዳንት ፅሕፈት ቤት በራፍ ቆመው ምላሽ እንዲሰጣቸው ሲጠይቁ የቆዩ ተፈናቃዮቹ፥ ረፋዱ ላይ ነበር የክልሉን ፕሬዝዳንት ፅሕፈትቤት ግቢ ጥሰው የገቡት። ተፈናቃዮቹ "ምላሽ የማይሰጠን ከሆነ፥ ከዚህ አንወጣም" ሲሉም ተደምጠዋል ።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ሙሉጌታ ከበደ (ወሎየው) ህይወቱ አለፈ!
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የቅዱ ጊዮርጊስ አጥቂ ሙሉጌታ ከበደ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አሳውቋል፡፡
ከሀገሩ እና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ለረጅም አመታት በስኬት የዘለቀው ጨራሹ አጥቂ ባጋጠመው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ዛሬ ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል፡፡
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የቅዱ ጊዮርጊስ አጥቂ ሙሉጌታ ከበደ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አሳውቋል፡፡
ከሀገሩ እና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ለረጅም አመታት በስኬት የዘለቀው ጨራሹ አጥቂ ባጋጠመው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ዛሬ ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል፡፡
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን በኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ በኩል ሊሸጥ ነው!
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል፡፡የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት፡፡
በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክአካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የአገበው ሪፖርተር ነው፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል፡፡የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት፡፡
በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክአካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የአገበው ሪፖርተር ነው፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
Photo
ኢትዮጵያ በሩሲያ ድጋፍ የባህር ኃይል ዋና መስሪያ ቤት ግንባታን 95 በመቶ ማጠናቀቋ ተገለጸ!
ከሶስት አስርት አመታት በፊት የባህር በር ያጣችው ኢትዮጵያ፤ በአዲስ አበባ ጃን ሜዳ እያከናወነች ያለውን የባህር ኃይል ዋና መስሪያ ቤት ግንባታ በቅርቡ እንደምታጠናቅቅ ተዘግቧል።የጠቅላይ መምሪያው ግንባታ 95 በመቶ መተናቀቁን ስፑትኪክ አፍሪካን ጠቅሶ አፍሪካ ቢዝነስ ኢንሳይደር ዘግቧል።
ይህም ኢትዮጵያ የባህር በር ባይኖራትም ብሔራዊ የባህር ኃይልን ዳግም ለመገንባት ያላትን ምኞት የሚያሳይ አንዱ እርምጃ መሆኑን ዘገባው አመላክቷል።በሦስት ሄክታር ስፋት ላይ የተገነባው ባለ አራት ፎቅ የባህር ኃይል ዋና መስሪያ ቤት ሕንፃ፤ አስተዳደራዊ ቢሮዎችን፣ የሕክምና ክሊኒክን፣ የመሰብሰቢያ አዳራሾችን፣ የስፖርት ተቋማትንና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን የሚያካትት ሲሆን ፕሮጀክቱ በተያዘለት የጊዜ መሠረት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል።
በተጨማሪም ይህ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ላይ ያላትን ተፅዕኖ መልሳ ለማግኘት ለማግኘት የምታደርገው ስትራቴጂ አካል ነው ተብሏል።ከጎርጎሮሳውያኑ 1993 ጀምሮ ወደ የባህር በር ብታጣም፣ የኢትዮጵያ መንግስት የባህር ኃይል አቅሞች የንግድ መንገዶችን ለመጠበቅ፣ ለአለም አቀፍ የባህር አደጋዎች ምላሽ ለመስጠት እና በጂቡቲ እና በሱዳን ወደቦች በኩል ወደ ዓለም አቀፍ ውሃዎች መድረስን ለማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ገልጿል።
በመጋቢት ወር ኢትዮጵያ ከሩሲያ መንግስት ጋር የባህር ኃይል ልማትን እና ስልጠናን ለመደገፍ የትብብር ስምምነት ተፈራርማለች።ይህ ስምምነት የተደረገው ቀደም ሲል ከፈረንሳይ ጋር የነበረው የባህር ኃይል አጋርነት መቋረጡን ተከትሎ መሆኑን ዘገባው አመላክቷል።
በጊዜው የሩሲያ ባሕር ኃይል ምክትል አዛዥ አድሚራል ቪላዲሚር ቮሮቢቭ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የሚገነባቸውን የባሕር ኃይል ተቋማት ጠቅላይ መምሪያውና ቢሾፍቱ የሚገኘውን ማሰልጠኛ ማዕከል ጎንኝተው፤ የኢትዮጵያን የባህር ኃይል አቅም ለማጠናከር ሞስኮ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከሶስት አስርት አመታት በፊት የባህር በር ያጣችው ኢትዮጵያ፤ በአዲስ አበባ ጃን ሜዳ እያከናወነች ያለውን የባህር ኃይል ዋና መስሪያ ቤት ግንባታ በቅርቡ እንደምታጠናቅቅ ተዘግቧል።የጠቅላይ መምሪያው ግንባታ 95 በመቶ መተናቀቁን ስፑትኪክ አፍሪካን ጠቅሶ አፍሪካ ቢዝነስ ኢንሳይደር ዘግቧል።
ይህም ኢትዮጵያ የባህር በር ባይኖራትም ብሔራዊ የባህር ኃይልን ዳግም ለመገንባት ያላትን ምኞት የሚያሳይ አንዱ እርምጃ መሆኑን ዘገባው አመላክቷል።በሦስት ሄክታር ስፋት ላይ የተገነባው ባለ አራት ፎቅ የባህር ኃይል ዋና መስሪያ ቤት ሕንፃ፤ አስተዳደራዊ ቢሮዎችን፣ የሕክምና ክሊኒክን፣ የመሰብሰቢያ አዳራሾችን፣ የስፖርት ተቋማትንና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን የሚያካትት ሲሆን ፕሮጀክቱ በተያዘለት የጊዜ መሠረት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል።
በተጨማሪም ይህ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ላይ ያላትን ተፅዕኖ መልሳ ለማግኘት ለማግኘት የምታደርገው ስትራቴጂ አካል ነው ተብሏል።ከጎርጎሮሳውያኑ 1993 ጀምሮ ወደ የባህር በር ብታጣም፣ የኢትዮጵያ መንግስት የባህር ኃይል አቅሞች የንግድ መንገዶችን ለመጠበቅ፣ ለአለም አቀፍ የባህር አደጋዎች ምላሽ ለመስጠት እና በጂቡቲ እና በሱዳን ወደቦች በኩል ወደ ዓለም አቀፍ ውሃዎች መድረስን ለማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ገልጿል።
በመጋቢት ወር ኢትዮጵያ ከሩሲያ መንግስት ጋር የባህር ኃይል ልማትን እና ስልጠናን ለመደገፍ የትብብር ስምምነት ተፈራርማለች።ይህ ስምምነት የተደረገው ቀደም ሲል ከፈረንሳይ ጋር የነበረው የባህር ኃይል አጋርነት መቋረጡን ተከትሎ መሆኑን ዘገባው አመላክቷል።
በጊዜው የሩሲያ ባሕር ኃይል ምክትል አዛዥ አድሚራል ቪላዲሚር ቮሮቢቭ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የሚገነባቸውን የባሕር ኃይል ተቋማት ጠቅላይ መምሪያውና ቢሾፍቱ የሚገኘውን ማሰልጠኛ ማዕከል ጎንኝተው፤ የኢትዮጵያን የባህር ኃይል አቅም ለማጠናከር ሞስኮ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስን በተመለከተ ከሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን የተሰጠ መግለጫ
የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ዛሬ ሰኔ 4 ቀን፤ 2017 የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ በሥር ፍርድ ቤት የተወሰነለትን የዋስትና መብት አጽንቷል። ይሁንና መርማሪ ፖሊስ ለሰበር ሰሚ ችሎት ይግባኝ በመጠየቁ ተስፋለም ወልደየስ ይህ መግለጫ እስከ ወጣበት ሰዓት ድረስ ከእስር አልተፈታም። በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ ቂርቆስ ምድብ ችሎት ተስፋለም ወልደየስ በ15,000 ብር ዋስትና እንዲፈታ የወሰነው ትላንት ሰኔ 3 ቀን፤ 2017 ነበር።
ለዋስትና የተጠየቀው ገንዘብ ከተከፈለ በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ ቂርቆስ ምድብ ችሎት የተጻፈው ትዕዛዝ በሚመለከታቸው የፖሊስ መኮንን ሳይፈረም በመቅረቱ ተስፋለም ትላንት ማክሰኞ ሳይፈታ ቀርቷል። መርማሪ ፖሊስ የተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት እንዲከበር የተላለፈው ውሳኔ ላይ ያቀረበው አቤቱታ በዛሬው የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ተቀባይነት አላገኘም።
የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ለቂርቆስ ፖሊስ መምሪያ በጻፈው ትዕዛዝ “ይግባኝ የቀረበበት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ የሚነቀፍበት ምክንያት ስላላገኘን” “የይግባኝ አቤቱታውን አልተቀበልንውም” ብሏል። ፍርድ ቤቱ ተስፋለም ወልደየስ “በስር ፍርድ ቤት ዋስትና መሰረት ግዴታቸውን ሲወጡ ከእስር እንዲፈቱ” ለቂርቆስ ፖሊስ መምሪያ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ይሁንና የቂርቆስ ፖሊስ መምሪያ ዋና ኢንስፔክተር ተስፋለም እንዲፈታ ትዕዛዝ የተሰጠበትን ደብዳቤ “እናንተ ጋር አቆዩትና እኛ ለሰበር ይግባኝ እንላለን” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። የፖሊስ ይግባኝ በአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ፍርድ ቤት ቢከፈትም ዛሬ ችሎት አልተሰየመም።
ስለሆነም ነገ ሐሙስ ሰኔ 5 ቀን፤ 2017 የአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ፍርድ ቤት መርማሪዎች ባቀረቡት ይግባኝ ላይ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
በሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ሥር የሚተዳደረው “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ያለፉትን ሶስት ሌሊቶች በፖሊስ ጣቢያ አሳልፏል። ተስፋለም በአዲስ አበባ ከሚገኘው ግዮን ሆቴል ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲቪል በለበሱ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር የዋለው ባለፈው እሁድ ሰኔ 1 ቀን፤ 2017 ነበር።
የተስፋለም መታሰር በ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የዘገባ ሥራዎች፣ በተቋሙ ባልደረቦች እና በወዳጆቹ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል። ተቋማችን ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ተስፋለም ወልደየስ ከእስር ተፈትቶ ወደ ሥራው እንዲመለስ በድጋሚ በአጽንዖት ጥሪውን ያቀርባል። አሁንም ተስፋለም ወልደየስ ከእስር ተፈትቶ ወደሚወደው እና ወደሚያከብረው የጋዜጠኝነት ሙያው እስኪመለስ ድረስ ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ከፖሊስ እና ከፍርድ ቤት የሚያገኛቸውን መረጃዎች ለሚዲያው ቤተሰቦች ይፋ የሚያደርግ ይሆናል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ዛሬ ሰኔ 4 ቀን፤ 2017 የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ በሥር ፍርድ ቤት የተወሰነለትን የዋስትና መብት አጽንቷል። ይሁንና መርማሪ ፖሊስ ለሰበር ሰሚ ችሎት ይግባኝ በመጠየቁ ተስፋለም ወልደየስ ይህ መግለጫ እስከ ወጣበት ሰዓት ድረስ ከእስር አልተፈታም። በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ ቂርቆስ ምድብ ችሎት ተስፋለም ወልደየስ በ15,000 ብር ዋስትና እንዲፈታ የወሰነው ትላንት ሰኔ 3 ቀን፤ 2017 ነበር።
ለዋስትና የተጠየቀው ገንዘብ ከተከፈለ በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ ቂርቆስ ምድብ ችሎት የተጻፈው ትዕዛዝ በሚመለከታቸው የፖሊስ መኮንን ሳይፈረም በመቅረቱ ተስፋለም ትላንት ማክሰኞ ሳይፈታ ቀርቷል። መርማሪ ፖሊስ የተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት እንዲከበር የተላለፈው ውሳኔ ላይ ያቀረበው አቤቱታ በዛሬው የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ተቀባይነት አላገኘም።
የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ለቂርቆስ ፖሊስ መምሪያ በጻፈው ትዕዛዝ “ይግባኝ የቀረበበት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ የሚነቀፍበት ምክንያት ስላላገኘን” “የይግባኝ አቤቱታውን አልተቀበልንውም” ብሏል። ፍርድ ቤቱ ተስፋለም ወልደየስ “በስር ፍርድ ቤት ዋስትና መሰረት ግዴታቸውን ሲወጡ ከእስር እንዲፈቱ” ለቂርቆስ ፖሊስ መምሪያ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ይሁንና የቂርቆስ ፖሊስ መምሪያ ዋና ኢንስፔክተር ተስፋለም እንዲፈታ ትዕዛዝ የተሰጠበትን ደብዳቤ “እናንተ ጋር አቆዩትና እኛ ለሰበር ይግባኝ እንላለን” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። የፖሊስ ይግባኝ በአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ፍርድ ቤት ቢከፈትም ዛሬ ችሎት አልተሰየመም።
ስለሆነም ነገ ሐሙስ ሰኔ 5 ቀን፤ 2017 የአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ፍርድ ቤት መርማሪዎች ባቀረቡት ይግባኝ ላይ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
በሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ሥር የሚተዳደረው “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ያለፉትን ሶስት ሌሊቶች በፖሊስ ጣቢያ አሳልፏል። ተስፋለም በአዲስ አበባ ከሚገኘው ግዮን ሆቴል ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲቪል በለበሱ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር የዋለው ባለፈው እሁድ ሰኔ 1 ቀን፤ 2017 ነበር።
የተስፋለም መታሰር በ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የዘገባ ሥራዎች፣ በተቋሙ ባልደረቦች እና በወዳጆቹ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል። ተቋማችን ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ተስፋለም ወልደየስ ከእስር ተፈትቶ ወደ ሥራው እንዲመለስ በድጋሚ በአጽንዖት ጥሪውን ያቀርባል። አሁንም ተስፋለም ወልደየስ ከእስር ተፈትቶ ወደሚወደው እና ወደሚያከብረው የጋዜጠኝነት ሙያው እስኪመለስ ድረስ ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ከፖሊስ እና ከፍርድ ቤት የሚያገኛቸውን መረጃዎች ለሚዲያው ቤተሰቦች ይፋ የሚያደርግ ይሆናል።
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tgoop.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tgoop.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions
We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:
🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings
📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
Many thanks to our partners for making this possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions
We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:
🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings
📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
Many thanks to our partners for making this possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
Forwarded from YeneTube
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
@geezdistance15
የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
@geezdistance15
የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) የተያዙ ሰዎች ቁጥር 18 መድረሱን አስታወቀ።
ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመሆን ባወጡት መግለጫ እስከ ሰኔ 4 2017 ዓ.ም. ድረስ ብቻ 18 በቫይረሱ መያዛቸው መረጋገጡን ገልፀዋል።በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) ለመጀመርያ ጊዜ በኢትዮጵያ መከሰቱ ይፋ የሆነው ግንቦት 17/ 2017 ዓ.ም. ሲሆን በበሽታው ከተያዙት መካከል የአንድ ወር ጨቅላ ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እስከ ትናንት ሰኔ 04/ 2017 ዓ.ም. ድረስ 102 ለሚሆኑ የላቦራቶሪ ምርመራዎች ማድረጉን እና በበሽታው የተያዙ ታማሚዎች ቁጥር 18 መድረሱን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።እስካሁን በበሽታዉ ከተያዙት 18 ሰዎች መካከል አምስቱ ሙሉ በሙሉ ማገገማቸው ተገልጿል።የመጀመርያው የኤምፖክስ ታማኣሚ የተገኘው ግንቦት 16/ 2017 ዓ.ም. በኦሮምያ ክልል ሞያሌ ከተማ መሆኑ ይታወሳል።
እንደ ጤና ጥበቃ መረጃ ከሆነ የኤምፖክስ ቫይረስ የተለያዩ ዝርያዎች ያሉት ሲሆን በኢትዮጵያ በሕክምና ላይ ካሉ ታማሚዎች የተወሰደ ናሙና ላይ በተደረገ የዘረመል ምርመራ በተገኘው ውጤት መሰረት ክሌድ 1 ቢ (Clade 1b) የተባለው ዝርያ ዓይነት እንደሆነ ለማረጋገጥ ተችሏል።ይህ የቫይረስ ዝርያ በአንጻሩ ከፍተኛ የሚባል የስርጭት መጠን ያለውና በዚህ የቫይረስ ዝርያ ከበሽታው ጋር በተያያዘ የሚከሰት የሞት መጠን በአንፃሩ ከፍተኛ እንደሆነ በሌሎች አገራት የተገኘ ልምድ ያሳያል።
ለኤምፖክስ በሽታ አጋላጭ ሁኔታዎች ተብለው ከተለዩት መንገዶች መካከል በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር የሚደረግ የሰውነት ንክኪ፣ የግብረ ስጋ ግንኙነት እንዲሁም ከታማሚ ሰው ጋር ንክኪ ያለውን ቁስ በጋራ መጠቀም በዋነኛነት ይጠቀሳሉ።በኢትዮጵያ በሽታው መያዛቸው ለመጀመርያ ጊዜ የተገለፀው በሞያሌ ከተማ ነዋሪ የሆኑ የ21 ቀን ዕድሜ ያለው ሕጻን እና እናቱ ነበሩ።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመሆን ባወጡት መግለጫ እስከ ሰኔ 4 2017 ዓ.ም. ድረስ ብቻ 18 በቫይረሱ መያዛቸው መረጋገጡን ገልፀዋል።በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) ለመጀመርያ ጊዜ በኢትዮጵያ መከሰቱ ይፋ የሆነው ግንቦት 17/ 2017 ዓ.ም. ሲሆን በበሽታው ከተያዙት መካከል የአንድ ወር ጨቅላ ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እስከ ትናንት ሰኔ 04/ 2017 ዓ.ም. ድረስ 102 ለሚሆኑ የላቦራቶሪ ምርመራዎች ማድረጉን እና በበሽታው የተያዙ ታማሚዎች ቁጥር 18 መድረሱን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።እስካሁን በበሽታዉ ከተያዙት 18 ሰዎች መካከል አምስቱ ሙሉ በሙሉ ማገገማቸው ተገልጿል።የመጀመርያው የኤምፖክስ ታማኣሚ የተገኘው ግንቦት 16/ 2017 ዓ.ም. በኦሮምያ ክልል ሞያሌ ከተማ መሆኑ ይታወሳል።
እንደ ጤና ጥበቃ መረጃ ከሆነ የኤምፖክስ ቫይረስ የተለያዩ ዝርያዎች ያሉት ሲሆን በኢትዮጵያ በሕክምና ላይ ካሉ ታማሚዎች የተወሰደ ናሙና ላይ በተደረገ የዘረመል ምርመራ በተገኘው ውጤት መሰረት ክሌድ 1 ቢ (Clade 1b) የተባለው ዝርያ ዓይነት እንደሆነ ለማረጋገጥ ተችሏል።ይህ የቫይረስ ዝርያ በአንጻሩ ከፍተኛ የሚባል የስርጭት መጠን ያለውና በዚህ የቫይረስ ዝርያ ከበሽታው ጋር በተያያዘ የሚከሰት የሞት መጠን በአንፃሩ ከፍተኛ እንደሆነ በሌሎች አገራት የተገኘ ልምድ ያሳያል።
ለኤምፖክስ በሽታ አጋላጭ ሁኔታዎች ተብለው ከተለዩት መንገዶች መካከል በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር የሚደረግ የሰውነት ንክኪ፣ የግብረ ስጋ ግንኙነት እንዲሁም ከታማሚ ሰው ጋር ንክኪ ያለውን ቁስ በጋራ መጠቀም በዋነኛነት ይጠቀሳሉ።በኢትዮጵያ በሽታው መያዛቸው ለመጀመርያ ጊዜ የተገለፀው በሞያሌ ከተማ ነዋሪ የሆኑ የ21 ቀን ዕድሜ ያለው ሕጻን እና እናቱ ነበሩ።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የበጀት ድልድል
የፌደራል መንግሥት ለ2018 ካዘጋጀው ሁለት ትሪሊዮን ብር ውስጥ ሦስተኛው ከፍተኛ የገንዘብ ድልድል የተደረገው ለክልሎች ለሚሰጥ የድጋፍ በጀት ነው። ክልሎች ከፌደራል መንግሥት የ314.75 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ያገኛሉ።
ይህ ገንዘብ መጠን ዘንድሮ ለክልሎች ከተላለፈው 222.69 ቢሊዮን ብር ጋር ሲነጻጸር የ92 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አለው። በበጀት እቅዱ ውስጥ ለሁሉም ክልሎች እና ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የበጀት ድጋፍ ቢመደብም፤ አዲስ አበባ ከተማ ባልተለመደ ሁኔታ በ2018 ድልድል ውስጥ አልተካተተችም።
@Yenetube @Fikerassefa
የፌደራል መንግሥት ለ2018 ካዘጋጀው ሁለት ትሪሊዮን ብር ውስጥ ሦስተኛው ከፍተኛ የገንዘብ ድልድል የተደረገው ለክልሎች ለሚሰጥ የድጋፍ በጀት ነው። ክልሎች ከፌደራል መንግሥት የ314.75 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ያገኛሉ።
ይህ ገንዘብ መጠን ዘንድሮ ለክልሎች ከተላለፈው 222.69 ቢሊዮን ብር ጋር ሲነጻጸር የ92 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አለው። በበጀት እቅዱ ውስጥ ለሁሉም ክልሎች እና ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የበጀት ድጋፍ ቢመደብም፤ አዲስ አበባ ከተማ ባልተለመደ ሁኔታ በ2018 ድልድል ውስጥ አልተካተተችም።
@Yenetube @Fikerassefa
242 መንገደኞችን አሳፍሮ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ
242 ሰዎችን ከአሕመዳባድ አሳፍሮ ወደ ለንደን በመብረር ላይ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ፡፡
ቦይንግ 787- 8 የሚል ስያሜ ያለው አውሮፕላኑ በምዕራብ ሕንድ አሕመዳባድ አውሮፕላን ማረፊያ ምድር እንደለቀቀ በቅጽበት መከስከሱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
በአደጋው አውሮፕላኑ በእሳት ተያይዞ ሲቃጠል የሚያሳዩ ምስሎች የወጡ ሲሆን ÷ እስካሁን የደረሰውን ጉዳት በሚመለከት የወጣ ዝርዝር መረጃ አለመኖሩ ተመላክቷል።
Via FBC
@Yenetube @Fikerassefa
242 ሰዎችን ከአሕመዳባድ አሳፍሮ ወደ ለንደን በመብረር ላይ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ፡፡
ቦይንግ 787- 8 የሚል ስያሜ ያለው አውሮፕላኑ በምዕራብ ሕንድ አሕመዳባድ አውሮፕላን ማረፊያ ምድር እንደለቀቀ በቅጽበት መከስከሱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
በአደጋው አውሮፕላኑ በእሳት ተያይዞ ሲቃጠል የሚያሳዩ ምስሎች የወጡ ሲሆን ÷ እስካሁን የደረሰውን ጉዳት በሚመለከት የወጣ ዝርዝር መረጃ አለመኖሩ ተመላክቷል።
Via FBC
@Yenetube @Fikerassefa