Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/yenetube/-54889-54890-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
YeneTube@yenetube P.54889
YENETUBE Telegram 54889
አውሮፕላኑ ምን ገጠመው

በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ

ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።

በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።

አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።

በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።

ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።

የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።

ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።

@Yebetube @Fikerassefa
41🔥1



tgoop.com/yenetube/54889
Create:
Last Update:

አውሮፕላኑ ምን ገጠመው

በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ

ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።

በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።

አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።

በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።

ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።

የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።

ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።

@Yebetube @Fikerassefa

BY YeneTube





Share with your friend now:
tgoop.com/yenetube/54889

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. 6How to manage your Telegram channel? The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.”
from us


Telegram YeneTube
FROM American