YeneTube
Photo
በሕንድ አይሮፕላን አደጋ በ11A መቀመጫ ላይ የተቀመጠ አንድ እንግሊዛዊ ተሳፋሪ መትረፉ ተገለጸ
👉 የተለያዩ ሀገራት መሪዎች የሃዘን መግለጫ በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ
በሕንድ አህመዳባድ ከተማ አቅራቢያ ከ242 ሰዎችን አሳፍሮ በተነሳ የመንገደኞች አውሮፕላን ላይ በደረስው አደጋ፤ እስካሁን በአውሮፕላኑ 11 A መቀመጫ ላይ የተቀመጠ አንድ እንግሊዛዊ ተሳፋሪ መትረፍ መቻሉ ተነግሯል፡፡
የአህመዳባድ ፖሊስ ኮሚሽነር ጂ.ኤስ ማሊክ ለመገናኛ ብዙሃን እንደተናገሩት፤ ወደ ለንደን ሲያቀና በተከሰከሰው የኤር ኢንዲያ ቦይንግ 787-8 የመንገደኞች አውሮፕላን ውስጥ በ11A መቀመጫ ላይ ተቀምጦ የነበረ አንድ እንግሊዛዊ በህይወት ተገኝቷል፡፡
በባለሥልጣናት የተጋራው የበረራ መግለጫ እንደሚያስረዳው፤ በዚያ መቀመጫ ላይ ያለው ተሳፋሪ የእንግሊዝ ዜግነት ያለው ቪሽዋሽ ኩመር ራምሽ በመባል የሚጠራ ግለሰብ ነው።
ይህንንም ተከትሎ የህንድ መገናኛ ብዙኃን ስሙን እና የመቀመጫ ቁጥሩን የሚያሳየውን ፓስፖርት አጋርተዋል።
መገናኛ ብዙኃኑ ግለሰቡን በሆስፒታል ውስጥ እንዳናገሩት የገለጹ ሲሆን፤ “ከተነሳ ከሰላሳ ሰከንድ በኋላ ከፍተኛ ድምጽ ተሰማ እና አውሮፕላኑ ተከሰከሰ። ሁሉም ነገር በፍጥነት ሆነ” ሲል መናገሩን ዘግበዋል።
በአውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩ 242 ሰዎች መካከል 217ቱ ጎልማሶች እና 11 ሕጻናት እንደሚገኙበት የተገለጸ ሲሆን፤ 230 መንገደኞች እና 12 የበረራ ሠራተኞች መሆናቸውን ዘገባዎች አመላክተዋል፡፡
ከእነዚህም ውስጥ 169 የሕንድ ዜግነት ያላቸው፣ 53 የእንግሊዝ ዜግነት ያላቸው፣ 7 የፖርቱጋል እና 1 የካናዳ ዜግነት ያላቸው ተሳፋሪዎች በአውሮፕላኑ ላይ ተሳፍረው እንደነበር አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡
እስካሁን ድረስም የ204 ሰዎች አስክሬን መገኘቱን የሀገሪቱ ፖሊስ ያስታወቀ ሲሆን፤ አደጋው አስከፊ በመሆኑ የተሳፋሪዎች በሕይወት የመገኘት ዕድል አነስተኛ መሆኑን ተነግሯል፡፡
አደጋውን ተከትሎም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች የሃዘን መግለጫ በማስተላለፍ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ "በአህመዳባድ የደረሰው አደጋ አስደንግጦናል እና አሳዝኖናል ከቃላት በላይ ልብ የሚሰብር ነው" ብለዋል፡፡
"በዚህ አሳዛኝ ሰዓት ሀሳቤ ለተጎዱት ሁሉ ነው። የተጎዱትን ለመርዳት እየሰሩ ካሉ ሚኒስትሮች እና ባለስልጣናት ጋር ተገናኝቻለሁ" ሲሉም ገልጸዋል፡፡
የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር በበኩላቸው በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ "በሕንድ አህመዳባድ ከተማ በርካታ የእንግሊዝ ዜጎችን አሳፍሮ ወደ ለንደን ያቀናው አውሮፕላን በሕንድ አህመዳባድ ተከስክሶ የታየበት ትዕይንት እጅግ አሳዛኝ ነው" ብለዋል፡፡
የብሪታንያ ንጉስ ቻርልስ በበኩላቸው "እኔና ባለቤቴ ዛሬ ማለዳ በአህመዳባድ በተከሰተው አሰቃቂ ድርጊት በጣም አስደንግጦናል" ያሉ ሲሆን፤ ልዩ ጸሎታችን እና ጥልቅ ሀዘናችን በዚህ አሰቃቂ አደጋ ለተጎዱ ቤተሰቦች እና ወዳጆች ሁሉ ይድረስ" ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በተጨማሪም የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን፣ የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔሴ፣ የአየርላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚካኤል ማርቲን፣ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌይን እንዲሁም የቫቲካን እና የባንግላዲሽ መሪዎች የሃዘን መግለጫቸውን ካስተላለፉት ውስጥ ይገኙበታል፡፡
በኢዮብ ውብነህ
@Yenetube @Fikerassefa
👉 የተለያዩ ሀገራት መሪዎች የሃዘን መግለጫ በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ
በሕንድ አህመዳባድ ከተማ አቅራቢያ ከ242 ሰዎችን አሳፍሮ በተነሳ የመንገደኞች አውሮፕላን ላይ በደረስው አደጋ፤ እስካሁን በአውሮፕላኑ 11 A መቀመጫ ላይ የተቀመጠ አንድ እንግሊዛዊ ተሳፋሪ መትረፍ መቻሉ ተነግሯል፡፡
የአህመዳባድ ፖሊስ ኮሚሽነር ጂ.ኤስ ማሊክ ለመገናኛ ብዙሃን እንደተናገሩት፤ ወደ ለንደን ሲያቀና በተከሰከሰው የኤር ኢንዲያ ቦይንግ 787-8 የመንገደኞች አውሮፕላን ውስጥ በ11A መቀመጫ ላይ ተቀምጦ የነበረ አንድ እንግሊዛዊ በህይወት ተገኝቷል፡፡
በባለሥልጣናት የተጋራው የበረራ መግለጫ እንደሚያስረዳው፤ በዚያ መቀመጫ ላይ ያለው ተሳፋሪ የእንግሊዝ ዜግነት ያለው ቪሽዋሽ ኩመር ራምሽ በመባል የሚጠራ ግለሰብ ነው።
ይህንንም ተከትሎ የህንድ መገናኛ ብዙኃን ስሙን እና የመቀመጫ ቁጥሩን የሚያሳየውን ፓስፖርት አጋርተዋል።
መገናኛ ብዙኃኑ ግለሰቡን በሆስፒታል ውስጥ እንዳናገሩት የገለጹ ሲሆን፤ “ከተነሳ ከሰላሳ ሰከንድ በኋላ ከፍተኛ ድምጽ ተሰማ እና አውሮፕላኑ ተከሰከሰ። ሁሉም ነገር በፍጥነት ሆነ” ሲል መናገሩን ዘግበዋል።
በአውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩ 242 ሰዎች መካከል 217ቱ ጎልማሶች እና 11 ሕጻናት እንደሚገኙበት የተገለጸ ሲሆን፤ 230 መንገደኞች እና 12 የበረራ ሠራተኞች መሆናቸውን ዘገባዎች አመላክተዋል፡፡
ከእነዚህም ውስጥ 169 የሕንድ ዜግነት ያላቸው፣ 53 የእንግሊዝ ዜግነት ያላቸው፣ 7 የፖርቱጋል እና 1 የካናዳ ዜግነት ያላቸው ተሳፋሪዎች በአውሮፕላኑ ላይ ተሳፍረው እንደነበር አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡
እስካሁን ድረስም የ204 ሰዎች አስክሬን መገኘቱን የሀገሪቱ ፖሊስ ያስታወቀ ሲሆን፤ አደጋው አስከፊ በመሆኑ የተሳፋሪዎች በሕይወት የመገኘት ዕድል አነስተኛ መሆኑን ተነግሯል፡፡
አደጋውን ተከትሎም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች የሃዘን መግለጫ በማስተላለፍ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ "በአህመዳባድ የደረሰው አደጋ አስደንግጦናል እና አሳዝኖናል ከቃላት በላይ ልብ የሚሰብር ነው" ብለዋል፡፡
"በዚህ አሳዛኝ ሰዓት ሀሳቤ ለተጎዱት ሁሉ ነው። የተጎዱትን ለመርዳት እየሰሩ ካሉ ሚኒስትሮች እና ባለስልጣናት ጋር ተገናኝቻለሁ" ሲሉም ገልጸዋል፡፡
የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር በበኩላቸው በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ "በሕንድ አህመዳባድ ከተማ በርካታ የእንግሊዝ ዜጎችን አሳፍሮ ወደ ለንደን ያቀናው አውሮፕላን በሕንድ አህመዳባድ ተከስክሶ የታየበት ትዕይንት እጅግ አሳዛኝ ነው" ብለዋል፡፡
የብሪታንያ ንጉስ ቻርልስ በበኩላቸው "እኔና ባለቤቴ ዛሬ ማለዳ በአህመዳባድ በተከሰተው አሰቃቂ ድርጊት በጣም አስደንግጦናል" ያሉ ሲሆን፤ ልዩ ጸሎታችን እና ጥልቅ ሀዘናችን በዚህ አሰቃቂ አደጋ ለተጎዱ ቤተሰቦች እና ወዳጆች ሁሉ ይድረስ" ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በተጨማሪም የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን፣ የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔሴ፣ የአየርላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚካኤል ማርቲን፣ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌይን እንዲሁም የቫቲካን እና የባንግላዲሽ መሪዎች የሃዘን መግለጫቸውን ካስተላለፉት ውስጥ ይገኙበታል፡፡
በኢዮብ ውብነህ
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰበር ዜና!!
እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸም ጀመረች!!
የእስራኤል አየር ሃይል በኢራን የኒውክሊየር ኢላማዎች፣ ወታደራዊ ጣቢያዎች እና ጄኔራሎች ላይ ጥቃት መፈጸም ጀምሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸም ጀመረች!!
የእስራኤል አየር ሃይል በኢራን የኒውክሊየር ኢላማዎች፣ ወታደራዊ ጣቢያዎች እና ጄኔራሎች ላይ ጥቃት መፈጸም ጀምሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ጓድ ዋና አዛዥ ሆሴን ሳላሚ ዛሬ ምሽት እስራኤል በኢራን ዋና ከተማ ቴህራን ላይ ባካሄደችው ጥቃት መገደሉን የኢራን የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
የኢራን ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሜጀር ጀነራል መሀመድ ባገሪ ዛሬ ምሽት እስራኤል በቴህራን ላይ ባደረሰችው ጥቃት መገደላቸው ተረጋግጧል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tgoop.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tgoop.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions
We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:
🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings
📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
Many thanks to our partners for making this possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions
We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:
🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings
📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
Many thanks to our partners for making this possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ በስድስተኛው ቀን ከእስር ተፈታ!
የ'ኢትዮጵያ ኢንሳይደር' የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ወልደየስ ከእስር መፈታቱን ጠበቃው አቶ ቤተማርያም አለማየሁ ለቢቢሲ ተናገሩ።ተስፋለም ከእስር የተፈታው ዛሬ አርብ፣ ሰኔ 6/2017 ዓ.ም እስጢፋኖስ አካባቢ ከሚገኘው የፖሊስ መምሪያ መሆኑን ቤተማሪያም ገልጸዋል።
ባለፈው ማክሰኞ ሰኔ 3/ 2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ የቄርቆስ ምድብ ችሎት በ15 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና ከእስር እንዲፈታ ወስኖ ነበር። ሆኖም ፖሊስ ለአዲስ አበባ ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቤቱታ በማቅረቡ ሳይፈታ ቀርቷል።ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሰኔ 4/ 2017 ዓ.ም. ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ የፖሊስን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የስር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ በማጽናት ጋዜጠኛው የዋስትና መብቱ እንዲጠበቅለት በድጋሚ በይኗል።
ነገር ግን ፖሊስ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ውሳኔን በመቃወም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰበር ሰሚ ችሎት በድጋሜ አቤቱታ አቅርቧል።ሰበር ሰሚ ችሎቱ ትላንት ሐሙስ የፖሊስ ይግባኝ አቤቱታ "አያስቀርብም" በሚል መወሰኑን የኢትዮጵያ ኢንሳይደር ባለቤት ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ባወጣው መግለጫ ላይ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የ'ኢትዮጵያ ኢንሳይደር' የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ወልደየስ ከእስር መፈታቱን ጠበቃው አቶ ቤተማርያም አለማየሁ ለቢቢሲ ተናገሩ።ተስፋለም ከእስር የተፈታው ዛሬ አርብ፣ ሰኔ 6/2017 ዓ.ም እስጢፋኖስ አካባቢ ከሚገኘው የፖሊስ መምሪያ መሆኑን ቤተማሪያም ገልጸዋል።
ባለፈው ማክሰኞ ሰኔ 3/ 2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ የቄርቆስ ምድብ ችሎት በ15 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና ከእስር እንዲፈታ ወስኖ ነበር። ሆኖም ፖሊስ ለአዲስ አበባ ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቤቱታ በማቅረቡ ሳይፈታ ቀርቷል።ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሰኔ 4/ 2017 ዓ.ም. ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ የፖሊስን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የስር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ በማጽናት ጋዜጠኛው የዋስትና መብቱ እንዲጠበቅለት በድጋሚ በይኗል።
ነገር ግን ፖሊስ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ውሳኔን በመቃወም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰበር ሰሚ ችሎት በድጋሜ አቤቱታ አቅርቧል።ሰበር ሰሚ ችሎቱ ትላንት ሐሙስ የፖሊስ ይግባኝ አቤቱታ "አያስቀርብም" በሚል መወሰኑን የኢትዮጵያ ኢንሳይደር ባለቤት ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ባወጣው መግለጫ ላይ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው 100 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክት ተመረቀ!
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው የተባለ100 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክትን የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር አስመረቀ።የሶላር ፕሮጀክቱ 200 ሺህ ዶላር ወጪ እንደተደረገበት እና በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ መገንባቱ ተገልጿል። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ፤ እንደ ሀገር በዚህ ደረጃ ሀይል የማመንጨት አቅም ያለው የሶላር ፕሮጀክት አለመኖሩን ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ አለው ያሉት ፕሮጀክቱ 100 ኪሎ ዋት የሚያመርት መሆኑ የመጀመሪያው ያደርገዋል ብለዋል።ከሚመነጨው ኃይል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚፈልገውን ተጠቅሞ ስራ በማይኖር ጊዜ የተመረተውን ሀይል ወደ ብሔራዊ ግሪድ ማስገባት መቻሉ ፕሮጀክቱን ልዩ ያደርገዋል ሲል ገልጸዋል።
ሀብታሙ ኢተፋ፤ ፕሮጀክቱ ሌሎች ተቋማት በግቢያቸው ያለውን ቦታ ለዚህ ዓላማ ማዋል እንደሚቻል ትምህርት እንደሚሰጥ ጠቅሰው፤ በቀጣይ የሶላር ሀይልን በስፋት ለማምረት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው የተባለ100 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክትን የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር አስመረቀ።የሶላር ፕሮጀክቱ 200 ሺህ ዶላር ወጪ እንደተደረገበት እና በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ መገንባቱ ተገልጿል። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ፤ እንደ ሀገር በዚህ ደረጃ ሀይል የማመንጨት አቅም ያለው የሶላር ፕሮጀክት አለመኖሩን ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ አለው ያሉት ፕሮጀክቱ 100 ኪሎ ዋት የሚያመርት መሆኑ የመጀመሪያው ያደርገዋል ብለዋል።ከሚመነጨው ኃይል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚፈልገውን ተጠቅሞ ስራ በማይኖር ጊዜ የተመረተውን ሀይል ወደ ብሔራዊ ግሪድ ማስገባት መቻሉ ፕሮጀክቱን ልዩ ያደርገዋል ሲል ገልጸዋል።
ሀብታሙ ኢተፋ፤ ፕሮጀክቱ ሌሎች ተቋማት በግቢያቸው ያለውን ቦታ ለዚህ ዓላማ ማዋል እንደሚቻል ትምህርት እንደሚሰጥ ጠቅሰው፤ በቀጣይ የሶላር ሀይልን በስፋት ለማምረት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
አንድ የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ሶማሊላንድ እንደሀገር እውቅና እንድታገኝ ሐሳብ አቀረቡ!
የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ስኮት ፔሪ ዛሬ የሶማሊላንድ ሪፐብሊክ የነጻነት ህግን አስተዋውቀዋል። ይህም ሶማሊላንድን ከሶማሊያ ተነጥላ ነጻ ሀገር እንድትሆን በይፋ እውቅና ለመስጠት ያለመ ደፋር እርምጃ ነው። ዛሬ ላይ ይፋ የሆነው ይህ ምክረ ሃሳብ፣ ሶማሊላንድ ለ30 ዓመታት ያስመዘገበችውን የራስ ገዝ አስተዳደር፣ መረጋጋት እና ዲሞክራሲያዊ እድገት የሚያደንቅ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የ2001 ህገ መንግስቷ እና ነጻ ምርጫዎችን ማድረጓን ያነሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ስኮት ፔሪ ዛሬ የሶማሊላንድ ሪፐብሊክ የነጻነት ህግን አስተዋውቀዋል። ይህም ሶማሊላንድን ከሶማሊያ ተነጥላ ነጻ ሀገር እንድትሆን በይፋ እውቅና ለመስጠት ያለመ ደፋር እርምጃ ነው። ዛሬ ላይ ይፋ የሆነው ይህ ምክረ ሃሳብ፣ ሶማሊላንድ ለ30 ዓመታት ያስመዘገበችውን የራስ ገዝ አስተዳደር፣ መረጋጋት እና ዲሞክራሲያዊ እድገት የሚያደንቅ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የ2001 ህገ መንግስቷ እና ነጻ ምርጫዎችን ማድረጓን ያነሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ቁጥጥር ስር ዋለ
ሲዳማ ክልል ሰላም እና ጸጥታው ቢሮ ሃላፊነት ላለፉት ሳባት አመታት በመምራት ያሳለፈዉ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ፤ ትናንትና ለፎርማልቲ የክልሉ ምክርቤት መንግስት ፍንቀላ እና በከፍተኛ ሙስና ወንጀል ማስረጃ በማቅረብ ያለመከሰስ መብት ማንሳቱን በሙሉ ድምጽ ማጽደቁን ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
ሲዳማ ክልል ሰላም እና ጸጥታው ቢሮ ሃላፊነት ላለፉት ሳባት አመታት በመምራት ያሳለፈዉ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ፤ ትናንትና ለፎርማልቲ የክልሉ ምክርቤት መንግስት ፍንቀላ እና በከፍተኛ ሙስና ወንጀል ማስረጃ በማቅረብ ያለመከሰስ መብት ማንሳቱን በሙሉ ድምጽ ማጽደቁን ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
እስራኤል አዲስ ጥቃት መፈፀሟ ተነገረ !
የእስራኤል አየር ሃይል አመሻሹ ላይ በኢራን መአከላዊ ክፍል በመዝለቅ ጥቃት መፈፀሙን አስታወቀ ።
የእስራኤል የስለላ ድርጅት እንደገለፀዉ ከሆነ አመሻሹ ላይ የፈፀመዉ ጥቃት የኢራንን የጸጥታ ተቋም ልብ ውስጥ ዘልቆ በመግባት ከኢራን የኒውክሌር መርሃ ግብር ጋር ግንኙነት ያላቸውን ቦታዎች ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱን የአየር መከላከያ እና የባለስቲክ ሚሳኤል ማዕከላትን ኢላማዎች መምታቱን ገልጿል ።
የእስራኤል ፕሬዘዳንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ "ለኢራን ህዝብ ምንም ነገር እንደሌለን በቀጥታ እየነገርኳቸው ነው። እየተሰቃዩ መሆናቸውን እናውቃለን። የሚኖሩበትን ሁኔታ አይተናል… ትግላችን ከኢራን ህዝብ ጋር አይደለም ። ጥቃቱ የተካሄደው (ቦታው) ሰዎች በጎዳና ላይ በማይገኙበት ጊዜ ነው ፣ እናም በሲቪሎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የተቻለንን ሁሉ አድርገናል" ብለዋል ።
ጥቃቱን በተመለከተ ከቴህራን በኩል በተገኘ መረጃ በተራራ ውስጥ በጥልቀት የተገነባው ፎርዶ የኑክሌያር ማብሊያ ጣቢያ ጨምሮ በርካታ ሰዉ የሚኖርባቸዉ አካባቢዎች በቦንብ መደብደቡን በጥቃቱ 78 ሰዎች መሞታቸውን እና ከሟቾቹ መካከል ህጻናትን ጨምሮ ሲቪሎች እንደሚገኙበት የኢራን መንግስት ቲቪ ገልጿል ።
የእስራኤል አየር ሃይል አመሻሹ ላይ በኢራን መአከላዊ ክፍል በመዝለቅ ጥቃት መፈፀሙን አስታወቀ ።
የእስራኤል የስለላ ድርጅት እንደገለፀዉ ከሆነ አመሻሹ ላይ የፈፀመዉ ጥቃት የኢራንን የጸጥታ ተቋም ልብ ውስጥ ዘልቆ በመግባት ከኢራን የኒውክሌር መርሃ ግብር ጋር ግንኙነት ያላቸውን ቦታዎች ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱን የአየር መከላከያ እና የባለስቲክ ሚሳኤል ማዕከላትን ኢላማዎች መምታቱን ገልጿል ።
የእስራኤል ፕሬዘዳንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ "ለኢራን ህዝብ ምንም ነገር እንደሌለን በቀጥታ እየነገርኳቸው ነው። እየተሰቃዩ መሆናቸውን እናውቃለን። የሚኖሩበትን ሁኔታ አይተናል… ትግላችን ከኢራን ህዝብ ጋር አይደለም ። ጥቃቱ የተካሄደው (ቦታው) ሰዎች በጎዳና ላይ በማይገኙበት ጊዜ ነው ፣ እናም በሲቪሎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የተቻለንን ሁሉ አድርገናል" ብለዋል ።
ጥቃቱን በተመለከተ ከቴህራን በኩል በተገኘ መረጃ በተራራ ውስጥ በጥልቀት የተገነባው ፎርዶ የኑክሌያር ማብሊያ ጣቢያ ጨምሮ በርካታ ሰዉ የሚኖርባቸዉ አካባቢዎች በቦንብ መደብደቡን በጥቃቱ 78 ሰዎች መሞታቸውን እና ከሟቾቹ መካከል ህጻናትን ጨምሮ ሲቪሎች እንደሚገኙበት የኢራን መንግስት ቲቪ ገልጿል ።
አሜሪካ የኢራን ሚሳኤሎችን በማምከን መሳተፏ ተገለፀ
የአሜሪካ ጦር ወደ እስራኤል ያቀኑትን የኢራን ሚሳኤሎችን ለመምታት ረድቷል ሲሉ ሁለት የአሜሪካ ባለስልጣናት ለሮይተርስ ተናግረዋል። ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉት ባለስልጣናቱ፣ ተዋጊ ጄቶች ወይም የጦር መርከቦች በመጠቀም የመከላከል ሥራውን ስለመፈጸማቸው ጨምሮ ተጨማሪ መረጃ አልሰጡም።
@Yenetube @Fikerassefa
የአሜሪካ ጦር ወደ እስራኤል ያቀኑትን የኢራን ሚሳኤሎችን ለመምታት ረድቷል ሲሉ ሁለት የአሜሪካ ባለስልጣናት ለሮይተርስ ተናግረዋል። ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉት ባለስልጣናቱ፣ ተዋጊ ጄቶች ወይም የጦር መርከቦች በመጠቀም የመከላከል ሥራውን ስለመፈጸማቸው ጨምሮ ተጨማሪ መረጃ አልሰጡም።
@Yenetube @Fikerassefa