Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/yenetube/-54884-54885-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
YeneTube@yenetube P.54885
YENETUBE Telegram 54885
ቻይና በሰው አልባ ሠራተኞች የሚተዳደር የኤ.አይ. (AI) አውራ ጎዳና ዳግም ግንባታ አከናወነች

ቻይና 158 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የቤጂንግ-ሆንግ ኮንግ-ማካዎ አውራ ጎዳና (Beijing-Hong Kong-Macao Expressway) አንድም ሰው ሳይጠቀም ዳግም መገንባቷ ተገልጿል፡፡

በሰው ሰራሽ ብልህነት (AI) የሚቆጣጠሩ ድሮኖች፣ ራሳቸውን የሚያሽከረክሩ የመንገድ አስፋልት ማሽኖች እና ሮቦቲክ ሮለሮች መላውን የሥራ ሂደት መርተዋል ነው የተባለው፡፡

ይህ የኤ.አይ. ስኬት ፕሮጀክቱን በእጅጉ ያፋጠነው ሲሆን፣ ወጪዎችን በመቀነስ እና የሰው ልጅ ለሥራ ሲጋለጥ የሚደርስበትን አደጋ አስቀርቷል ተብሎለታል፡፡

ይህ ስኬት የመንገድ ግንባታ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ከመሆኑ በላይ፣ ለወደፊት የመንገድ ግንባታዎች የሥራ ማስኬጃ ዘዴን የሚያሳይ ፍኖተ ካርታ ሆኗል።

በሥራ ቦታ የሚታዩ የራስ ቁር የለበሱ ሠራተኞች ቁጥር እየቀነሰ፣ ብልህ ማሽኖች ግን እየበዙ ይሄዳሉ ማለት ነው የተባለው፡፡

ይህ መሰል የስራ ልምድ የሰው ልጅ የሥራ ባህሪን ከሥሩ ሊቀይሩት የሚችሉ ሲሆን፣ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን ከመፍጠር ባሻገር ሰዎች ይበልጥ ውስብስብና የፈጠራ ሥራዎች ላይ እንዲያተኩሩ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ቢጠቀስም፤ የሥነ ምግባር ጉዳዮች፣ የሥራ መፈናቀል እና የደህንነት ስጋቶች ሊታሰብባቸው የሚገቡ ጉዳዮች መሆናቸው ተመላክቷል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa
43👀12👎5😭3👍2



tgoop.com/yenetube/54885
Create:
Last Update:

ቻይና በሰው አልባ ሠራተኞች የሚተዳደር የኤ.አይ. (AI) አውራ ጎዳና ዳግም ግንባታ አከናወነች

ቻይና 158 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የቤጂንግ-ሆንግ ኮንግ-ማካዎ አውራ ጎዳና (Beijing-Hong Kong-Macao Expressway) አንድም ሰው ሳይጠቀም ዳግም መገንባቷ ተገልጿል፡፡

በሰው ሰራሽ ብልህነት (AI) የሚቆጣጠሩ ድሮኖች፣ ራሳቸውን የሚያሽከረክሩ የመንገድ አስፋልት ማሽኖች እና ሮቦቲክ ሮለሮች መላውን የሥራ ሂደት መርተዋል ነው የተባለው፡፡

ይህ የኤ.አይ. ስኬት ፕሮጀክቱን በእጅጉ ያፋጠነው ሲሆን፣ ወጪዎችን በመቀነስ እና የሰው ልጅ ለሥራ ሲጋለጥ የሚደርስበትን አደጋ አስቀርቷል ተብሎለታል፡፡

ይህ ስኬት የመንገድ ግንባታ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ከመሆኑ በላይ፣ ለወደፊት የመንገድ ግንባታዎች የሥራ ማስኬጃ ዘዴን የሚያሳይ ፍኖተ ካርታ ሆኗል።

በሥራ ቦታ የሚታዩ የራስ ቁር የለበሱ ሠራተኞች ቁጥር እየቀነሰ፣ ብልህ ማሽኖች ግን እየበዙ ይሄዳሉ ማለት ነው የተባለው፡፡

ይህ መሰል የስራ ልምድ የሰው ልጅ የሥራ ባህሪን ከሥሩ ሊቀይሩት የሚችሉ ሲሆን፣ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን ከመፍጠር ባሻገር ሰዎች ይበልጥ ውስብስብና የፈጠራ ሥራዎች ላይ እንዲያተኩሩ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ቢጠቀስም፤ የሥነ ምግባር ጉዳዮች፣ የሥራ መፈናቀል እና የደህንነት ስጋቶች ሊታሰብባቸው የሚገቡ ጉዳዮች መሆናቸው ተመላክቷል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

BY YeneTube





Share with your friend now:
tgoop.com/yenetube/54885

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Concise A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist.
from us


Telegram YeneTube
FROM American