Notice: file_put_contents(): Write of 5435 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 17723 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
YeneTube@yenetube P.54882
YENETUBE Telegram 54882
በጋምቤላ ክልል ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሶስት ሴት ተማሪዎች መታገታቸው ተገለጸ!

በጋምቤላ ክልል፤ በመጪው ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሦስት ሴት ተማሪዎች እና አንዲት የ13 ዓመት ልጅ በሙርሌ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ።አራቱ ሴቶች የታገቱት በአኝዋ ዞን ጎግ ወረዳ ከምትገኘው ቴዶ ቀበሌ ተነስተው ወደ ወረዳው ዋና ከተማ ፒኝውዶ በእግር እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል።

ከ13 እስከ 22 ዕድሜ ያላቸው አራቱ ሴቶች በታጣቂዎች የታገቱት ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ገደማ መሆኑ ሁለት የጎግ ወረዳ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደነገሩት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።ከአራቱ ሴቶች መካከል ሦስቱ የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች እንደሆኑ የወረዳው የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አጃክ ኦኮንጎ ነግረውኛል ያለው ቢቢሲ ወደ ፒኝውዶ ከተማ እየተጓዙ የነበረው፤ ነገ ቅዳሜ ከሌሎች ተፈታኞች ጋር በመሆን ፈተናው ወደ ሚሰጥበት ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ ነበር ማለታቸውንም አስነብቧል።

የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንም ትላንት ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ "በእግር በመጓዝ ላይ የነበሩ አራት ታዳጊ ልጆች" መታገታቸውን ሪፖርት እንደተደረገለት አስታውቋል፤ እገታው የተፈጸመው "በደቡብ ሱዳን ሙርሌ ዘራፊዎች" መሆኑን ገልጿል።የወረዳው አስተዳደር የፀጥታ ኃይሎችን በማሰማራት ከቀበሌው የሚነሱ ሌሎች ተማሪዎችን በእጀባ እንዳጓጓዘ የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንደነገሩት ዘገባው አካቷል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
23😭15



tgoop.com/yenetube/54882
Create:
Last Update:

በጋምቤላ ክልል ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሶስት ሴት ተማሪዎች መታገታቸው ተገለጸ!

በጋምቤላ ክልል፤ በመጪው ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሦስት ሴት ተማሪዎች እና አንዲት የ13 ዓመት ልጅ በሙርሌ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ።አራቱ ሴቶች የታገቱት በአኝዋ ዞን ጎግ ወረዳ ከምትገኘው ቴዶ ቀበሌ ተነስተው ወደ ወረዳው ዋና ከተማ ፒኝውዶ በእግር እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል።

ከ13 እስከ 22 ዕድሜ ያላቸው አራቱ ሴቶች በታጣቂዎች የታገቱት ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ገደማ መሆኑ ሁለት የጎግ ወረዳ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደነገሩት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።ከአራቱ ሴቶች መካከል ሦስቱ የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች እንደሆኑ የወረዳው የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አጃክ ኦኮንጎ ነግረውኛል ያለው ቢቢሲ ወደ ፒኝውዶ ከተማ እየተጓዙ የነበረው፤ ነገ ቅዳሜ ከሌሎች ተፈታኞች ጋር በመሆን ፈተናው ወደ ሚሰጥበት ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ ነበር ማለታቸውንም አስነብቧል።

የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንም ትላንት ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ "በእግር በመጓዝ ላይ የነበሩ አራት ታዳጊ ልጆች" መታገታቸውን ሪፖርት እንደተደረገለት አስታውቋል፤ እገታው የተፈጸመው "በደቡብ ሱዳን ሙርሌ ዘራፊዎች" መሆኑን ገልጿል።የወረዳው አስተዳደር የፀጥታ ኃይሎችን በማሰማራት ከቀበሌው የሚነሱ ሌሎች ተማሪዎችን በእጀባ እንዳጓጓዘ የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንደነገሩት ዘገባው አካቷል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tgoop.com/yenetube/54882

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. Read now How to build a private or public channel on Telegram? In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be:
from us


Telegram YeneTube
FROM American