YENETUBE Telegram 54718
በአዲስአበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ መከሰቱን ሪፖርት ገለፀ!

ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ (IMC) በአዲስ አበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ(ኤምፖክስ) መከሰቱን አስታወቀ። ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ ባሳለፍነው ሳምንት ሰኔ 6 ወን ባወጣው ሪፖርት፤ እስከ ሰኔ 3 ቀን በ አዲስ አበባ ከተማ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ሲዳማ፣ ሀረሪ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች 18 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡን ገልጾ፤ የአንድ ሰው ይህወት ማለፉን አስታውቋል። ይህም የሞት መጠኑን ወደ 5.6 በመቶ ከፍ ያደርገዋል ብሏል።

በሽታው መጀመሪያ የተገኘው በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ የ27 ቀን ሕፃን ልጅ ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ግንቦት 17 ቀን በጋራ አስታውቀዋል።ባሳለፍነው ሳምንትም በአማራ ክልል በመተማ እና ባሕርዳር ከተሞች በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ የተያዙ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገልጿል።

በሽታው በመተማ አንድ ሰው እንዲሁም በባሕርዳር አንድ ሰው አጠቃላይ በሁለት ሰዎች ላይ የተገኘ ቢሆንም በሽተኞች በወቅቱ ተገቢውን ሕክምና አግኝተው በማገገም ላይ መሆናቸውን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።

@YeneTube @FikerAssefa



tgoop.com/yenetube/54718
Create:
Last Update:

በአዲስአበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ መከሰቱን ሪፖርት ገለፀ!

ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ (IMC) በአዲስ አበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ(ኤምፖክስ) መከሰቱን አስታወቀ። ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ ባሳለፍነው ሳምንት ሰኔ 6 ወን ባወጣው ሪፖርት፤ እስከ ሰኔ 3 ቀን በ አዲስ አበባ ከተማ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ሲዳማ፣ ሀረሪ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች 18 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡን ገልጾ፤ የአንድ ሰው ይህወት ማለፉን አስታውቋል። ይህም የሞት መጠኑን ወደ 5.6 በመቶ ከፍ ያደርገዋል ብሏል።

በሽታው መጀመሪያ የተገኘው በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ የ27 ቀን ሕፃን ልጅ ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ግንቦት 17 ቀን በጋራ አስታውቀዋል።ባሳለፍነው ሳምንትም በአማራ ክልል በመተማ እና ባሕርዳር ከተሞች በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ የተያዙ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገልጿል።

በሽታው በመተማ አንድ ሰው እንዲሁም በባሕርዳር አንድ ሰው አጠቃላይ በሁለት ሰዎች ላይ የተገኘ ቢሆንም በሽተኞች በወቅቱ ተገቢውን ሕክምና አግኝተው በማገገም ላይ መሆናቸውን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube


Share with your friend now:
tgoop.com/yenetube/54718

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months.
from us


Telegram YeneTube
FROM American