YENETUBE Telegram 54717
የቴህራን ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ዛቱ

ኢራን ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አምስት ዜጎቿ ከተገደሉ እና በርካቶች ከቆሰሉ በኋላ ለጥቃቱ አጸፋ የኢራን ዋና ከተማ ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመለካከያ ሚኒስትር ሲሉ ዛቱ።

ሚኒስትሩ ኢዝራኤል ካትዝ “የኢራንን አቅም እያዳከመ ያለውን የእስራኤል ሠራዊት ከሚፈጽማቸው ጥቃቶች ለማደናቀፍ” የሰላማዊ ሰዎች መኖሪያ አካባቢዎችን ዒላማ እያደረጉ ነው ሲሉ የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሜኒ ከስሰዋል።

የእስራኤሉ የመከላከያ ሚኒስትር የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላ ኻሜኒን “ፈሪ ነፍሰ ገዳይ” እና “ጉረኛ አምባገነን” ሲሉ ተችተዋቸዋል።

አራተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና የኢራን ድንበር ተሻጋሪ ግጭት በሁለቱም ወገን ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው እየተነገረ ሲሆን፣ ኢራን ሌሊቱን በእስራኤል ውስጥ ጥቃትን ፈጽማለች።

በተለያዩ የኢራን አካባቢዎች ላይ ጥቃቶችን እያደረሰች ያለችው የእስራኤል ሚኒስትር ሌሊቱን ለተፈጸመው ጥቃት “ሳይዘገይ” አጸፋ እንደምትመልስ ተናግረዋል።

Via BBC
@Yenetube @Fikerassefa



tgoop.com/yenetube/54717
Create:
Last Update:

የቴህራን ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ዛቱ

ኢራን ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አምስት ዜጎቿ ከተገደሉ እና በርካቶች ከቆሰሉ በኋላ ለጥቃቱ አጸፋ የኢራን ዋና ከተማ ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመለካከያ ሚኒስትር ሲሉ ዛቱ።

ሚኒስትሩ ኢዝራኤል ካትዝ “የኢራንን አቅም እያዳከመ ያለውን የእስራኤል ሠራዊት ከሚፈጽማቸው ጥቃቶች ለማደናቀፍ” የሰላማዊ ሰዎች መኖሪያ አካባቢዎችን ዒላማ እያደረጉ ነው ሲሉ የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሜኒ ከስሰዋል።

የእስራኤሉ የመከላከያ ሚኒስትር የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላ ኻሜኒን “ፈሪ ነፍሰ ገዳይ” እና “ጉረኛ አምባገነን” ሲሉ ተችተዋቸዋል።

አራተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና የኢራን ድንበር ተሻጋሪ ግጭት በሁለቱም ወገን ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው እየተነገረ ሲሆን፣ ኢራን ሌሊቱን በእስራኤል ውስጥ ጥቃትን ፈጽማለች።

በተለያዩ የኢራን አካባቢዎች ላይ ጥቃቶችን እያደረሰች ያለችው የእስራኤል ሚኒስትር ሌሊቱን ለተፈጸመው ጥቃት “ሳይዘገይ” አጸፋ እንደምትመልስ ተናግረዋል።

Via BBC
@Yenetube @Fikerassefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tgoop.com/yenetube/54717

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. 6How to manage your Telegram channel? To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support 4How to customize a Telegram channel? A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP.
from us


Telegram YeneTube
FROM American