YENETUBE Telegram 54713
እየተወሳሰበ የመጣው የቀይ ባህር ጉዳይ

ከደቂቃዎች በፊት  የኢራን ብሔራዊ ቴሌቪዥን በአወጣው  መረጃ  ኢራን ኢትዮጵያን በቀጥታ አደጋ ውስጥ ሊከት የሚችለውን እርምጃ ወስዳለሁ ስትል ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።

በዚህም መሰረት ኢራን "እስራኤልን እንዳላጠቃ ለመከላከል የሚሞክሩትን   አሜሪካ ፣ዩኬ፣ የኢዩ ሀገራትን  ወታደራዊ ጣቢያዎችንና መርከቦቻቸውን  በቀጥታ ማጥቃት እጀምራለሁ"  ስትል  ይፋዊ  መግለጫ የሰጠች ሲሆን ፤እንደሚታወቀው  ሁሉም የተጠቀሱት ሀገራት የወታደራዊ ጣቢያና ባህር ሃይላቸው በአንድ ላይ ተከማችተው  የሚገኙት እና የሚተላለፉባት የበሬ ግንባር የምታክለውና የ120 ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን  ህልውና የኪራይ ወደባችን  በሆነችው ጂቡቲ  ነው። 

ኢራን እንዳለችውምበ ጅቡቲ የሚገኘውን የአሜሪካ የጦር ቤዝ  ለማጥቃት በቀጥታ የጦር ቀጠና ምታደርጋት ከሆነ  ያለ አንዳች ጥርጥር ሀገራችን  ከዚህ ቀድም ባህር በር በማጣታችን  ስንፈራው የነበረውን ከባድ አደጋ ይዞ ይመጣል።


@Yenetube @Fikerassefa



tgoop.com/yenetube/54713
Create:
Last Update:

እየተወሳሰበ የመጣው የቀይ ባህር ጉዳይ

ከደቂቃዎች በፊት  የኢራን ብሔራዊ ቴሌቪዥን በአወጣው  መረጃ  ኢራን ኢትዮጵያን በቀጥታ አደጋ ውስጥ ሊከት የሚችለውን እርምጃ ወስዳለሁ ስትል ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።

በዚህም መሰረት ኢራን "እስራኤልን እንዳላጠቃ ለመከላከል የሚሞክሩትን   አሜሪካ ፣ዩኬ፣ የኢዩ ሀገራትን  ወታደራዊ ጣቢያዎችንና መርከቦቻቸውን  በቀጥታ ማጥቃት እጀምራለሁ"  ስትል  ይፋዊ  መግለጫ የሰጠች ሲሆን ፤እንደሚታወቀው  ሁሉም የተጠቀሱት ሀገራት የወታደራዊ ጣቢያና ባህር ሃይላቸው በአንድ ላይ ተከማችተው  የሚገኙት እና የሚተላለፉባት የበሬ ግንባር የምታክለውና የ120 ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን  ህልውና የኪራይ ወደባችን  በሆነችው ጂቡቲ  ነው። 

ኢራን እንዳለችውምበ ጅቡቲ የሚገኘውን የአሜሪካ የጦር ቤዝ  ለማጥቃት በቀጥታ የጦር ቀጠና ምታደርጋት ከሆነ  ያለ አንዳች ጥርጥር ሀገራችን  ከዚህ ቀድም ባህር በር በማጣታችን  ስንፈራው የነበረውን ከባድ አደጋ ይዞ ይመጣል።


@Yenetube @Fikerassefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tgoop.com/yenetube/54713

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

‘Ban’ on Telegram In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. SUCK Channel Telegram Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians.
from us


Telegram YeneTube
FROM American