tgoop.com/yenetube/54687
Create:
Last Update:
Last Update:
አንድ የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ሶማሊላንድ እንደሀገር እውቅና እንድታገኝ ሐሳብ አቀረቡ!
የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ስኮት ፔሪ ዛሬ የሶማሊላንድ ሪፐብሊክ የነጻነት ህግን አስተዋውቀዋል። ይህም ሶማሊላንድን ከሶማሊያ ተነጥላ ነጻ ሀገር እንድትሆን በይፋ እውቅና ለመስጠት ያለመ ደፋር እርምጃ ነው። ዛሬ ላይ ይፋ የሆነው ይህ ምክረ ሃሳብ፣ ሶማሊላንድ ለ30 ዓመታት ያስመዘገበችውን የራስ ገዝ አስተዳደር፣ መረጋጋት እና ዲሞክራሲያዊ እድገት የሚያደንቅ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የ2001 ህገ መንግስቷ እና ነጻ ምርጫዎችን ማድረጓን ያነሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
BY YeneTube

Share with your friend now:
tgoop.com/yenetube/54687