YENETUBE Telegram 54685
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው 100 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክት ተመረቀ!

በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው የተባለ100 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክትን የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር አስመረቀ።የሶላር ፕሮጀክቱ 200 ሺህ ዶላር ወጪ እንደተደረገበት እና በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ መገንባቱ ተገልጿል። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ፤ እንደ ሀገር በዚህ ደረጃ ሀይል የማመንጨት አቅም ያለው የሶላር ፕሮጀክት አለመኖሩን ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ አለው ያሉት ፕሮጀክቱ 100 ኪሎ ዋት የሚያመርት መሆኑ የመጀመሪያው ያደርገዋል ብለዋል።ከሚመነጨው ኃይል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚፈልገውን ተጠቅሞ ስራ በማይኖር ጊዜ የተመረተውን ሀይል ወደ ብሔራዊ ግሪድ ማስገባት መቻሉ ፕሮጀክቱን ልዩ ያደርገዋል ሲል ገልጸዋል።

ሀብታሙ ኢተፋ፤ ፕሮጀክቱ ሌሎች ተቋማት በግቢያቸው ያለውን ቦታ ለዚህ ዓላማ ማዋል እንደሚቻል ትምህርት እንደሚሰጥ ጠቅሰው፤ በቀጣይ የሶላር ሀይልን በስፋት ለማምረት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።

@YeneTube @FikerAssefa



tgoop.com/yenetube/54685
Create:
Last Update:

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው 100 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክት ተመረቀ!

በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው የተባለ100 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክትን የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር አስመረቀ።የሶላር ፕሮጀክቱ 200 ሺህ ዶላር ወጪ እንደተደረገበት እና በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ መገንባቱ ተገልጿል። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ፤ እንደ ሀገር በዚህ ደረጃ ሀይል የማመንጨት አቅም ያለው የሶላር ፕሮጀክት አለመኖሩን ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ አለው ያሉት ፕሮጀክቱ 100 ኪሎ ዋት የሚያመርት መሆኑ የመጀመሪያው ያደርገዋል ብለዋል።ከሚመነጨው ኃይል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚፈልገውን ተጠቅሞ ስራ በማይኖር ጊዜ የተመረተውን ሀይል ወደ ብሔራዊ ግሪድ ማስገባት መቻሉ ፕሮጀክቱን ልዩ ያደርገዋል ሲል ገልጸዋል።

ሀብታሙ ኢተፋ፤ ፕሮጀክቱ ሌሎች ተቋማት በግቢያቸው ያለውን ቦታ ለዚህ ዓላማ ማዋል እንደሚቻል ትምህርት እንደሚሰጥ ጠቅሰው፤ በቀጣይ የሶላር ሀይልን በስፋት ለማምረት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tgoop.com/yenetube/54685

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hashtags SUCK Channel Telegram Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram YeneTube
FROM American