WWWADDISABABAEDUCATIONBUREAU Telegram 24871
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ::


(መስከረም 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት የቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የጋራ ውይይት አካሂደዋል::


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱ ቀደም ሲል በየሥራ ክፍሉ ፣ በየዘርፉና በስትራቴጂክ ካውንስል አባላት ግምገማ የተካሄደ መሆኑን ገልፀው ሪፖርቱ የዝግጅት ምዕራፍ ስራው በተቀመጠው እቅድ መሰረት በስኬት የተጠናቀቀ መሆኑን ያሳያል ብለዋል::


እቅድ አፈፃፀም ግምገማዎች ለቀጣይ ሥራ ግብዓት የሚሆኑ ነጥቦች የምናገኝበት ነው ያሉት ቢሮ ኃላፊው በግምገማችን መሰረት ለላቀ ውጤታማነት ተናቦ መስራት ይገባል ብለዋል::


አክለውም በጋራ ውይይቱ የተነሱ ሀሳቦች ተካተው በቀጣይ የቢሮው ጠቅላላ ሰራተኞች በሚገኙበት ለውይይት የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል::


በውይይቱ የቢሮው ጠቅላላ ካውንስል አባላት የተገኙ ሲሆን የእቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ በሩብ አመቱ የተከናወኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም ሥራዎቹ ሲከናወኑ የነበሩ ጥንካሬዎች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎችን የያዘ የሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበው ውይይት ተካሂዶበታል።


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
55👏4👍3



tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/24871
Create:
Last Update:

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ::


(መስከረም 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት የቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የጋራ ውይይት አካሂደዋል::


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱ ቀደም ሲል በየሥራ ክፍሉ ፣ በየዘርፉና በስትራቴጂክ ካውንስል አባላት ግምገማ የተካሄደ መሆኑን ገልፀው ሪፖርቱ የዝግጅት ምዕራፍ ስራው በተቀመጠው እቅድ መሰረት በስኬት የተጠናቀቀ መሆኑን ያሳያል ብለዋል::


እቅድ አፈፃፀም ግምገማዎች ለቀጣይ ሥራ ግብዓት የሚሆኑ ነጥቦች የምናገኝበት ነው ያሉት ቢሮ ኃላፊው በግምገማችን መሰረት ለላቀ ውጤታማነት ተናቦ መስራት ይገባል ብለዋል::


አክለውም በጋራ ውይይቱ የተነሱ ሀሳቦች ተካተው በቀጣይ የቢሮው ጠቅላላ ሰራተኞች በሚገኙበት ለውይይት የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል::


በውይይቱ የቢሮው ጠቅላላ ካውንስል አባላት የተገኙ ሲሆን የእቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ በሩብ አመቱ የተከናወኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም ሥራዎቹ ሲከናወኑ የነበሩ ጥንካሬዎች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎችን የያዘ የሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበው ውይይት ተካሂዶበታል።


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc

BY Addis Ababa Education Bureau













Share with your friend now:
tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/24871

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information.
from us


Telegram Addis Ababa Education Bureau
FROM American