የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ::
(መስከረም 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት የቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የጋራ ውይይት አካሂደዋል::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱ ቀደም ሲል በየሥራ ክፍሉ ፣ በየዘርፉና በስትራቴጂክ ካውንስል አባላት ግምገማ የተካሄደ መሆኑን ገልፀው ሪፖርቱ የዝግጅት ምዕራፍ ስራው በተቀመጠው እቅድ መሰረት በስኬት የተጠናቀቀ መሆኑን ያሳያል ብለዋል::
እቅድ አፈፃፀም ግምገማዎች ለቀጣይ ሥራ ግብዓት የሚሆኑ ነጥቦች የምናገኝበት ነው ያሉት ቢሮ ኃላፊው በግምገማችን መሰረት ለላቀ ውጤታማነት ተናቦ መስራት ይገባል ብለዋል::
አክለውም በጋራ ውይይቱ የተነሱ ሀሳቦች ተካተው በቀጣይ የቢሮው ጠቅላላ ሰራተኞች በሚገኙበት ለውይይት የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል::
በውይይቱ የቢሮው ጠቅላላ ካውንስል አባላት የተገኙ ሲሆን የእቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ በሩብ አመቱ የተከናወኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም ሥራዎቹ ሲከናወኑ የነበሩ ጥንካሬዎች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎችን የያዘ የሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበው ውይይት ተካሂዶበታል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
(መስከረም 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት የቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የጋራ ውይይት አካሂደዋል::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱ ቀደም ሲል በየሥራ ክፍሉ ፣ በየዘርፉና በስትራቴጂክ ካውንስል አባላት ግምገማ የተካሄደ መሆኑን ገልፀው ሪፖርቱ የዝግጅት ምዕራፍ ስራው በተቀመጠው እቅድ መሰረት በስኬት የተጠናቀቀ መሆኑን ያሳያል ብለዋል::
እቅድ አፈፃፀም ግምገማዎች ለቀጣይ ሥራ ግብዓት የሚሆኑ ነጥቦች የምናገኝበት ነው ያሉት ቢሮ ኃላፊው በግምገማችን መሰረት ለላቀ ውጤታማነት ተናቦ መስራት ይገባል ብለዋል::
አክለውም በጋራ ውይይቱ የተነሱ ሀሳቦች ተካተው በቀጣይ የቢሮው ጠቅላላ ሰራተኞች በሚገኙበት ለውይይት የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል::
በውይይቱ የቢሮው ጠቅላላ ካውንስል አባላት የተገኙ ሲሆን የእቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ በሩብ አመቱ የተከናወኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም ሥራዎቹ ሲከናወኑ የነበሩ ጥንካሬዎች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎችን የያዘ የሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበው ውይይት ተካሂዶበታል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
❤55👏4👍3
tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/24871
Create:
Last Update:
Last Update:
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ::
(መስከረም 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት የቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የጋራ ውይይት አካሂደዋል::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱ ቀደም ሲል በየሥራ ክፍሉ ፣ በየዘርፉና በስትራቴጂክ ካውንስል አባላት ግምገማ የተካሄደ መሆኑን ገልፀው ሪፖርቱ የዝግጅት ምዕራፍ ስራው በተቀመጠው እቅድ መሰረት በስኬት የተጠናቀቀ መሆኑን ያሳያል ብለዋል::
እቅድ አፈፃፀም ግምገማዎች ለቀጣይ ሥራ ግብዓት የሚሆኑ ነጥቦች የምናገኝበት ነው ያሉት ቢሮ ኃላፊው በግምገማችን መሰረት ለላቀ ውጤታማነት ተናቦ መስራት ይገባል ብለዋል::
አክለውም በጋራ ውይይቱ የተነሱ ሀሳቦች ተካተው በቀጣይ የቢሮው ጠቅላላ ሰራተኞች በሚገኙበት ለውይይት የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል::
በውይይቱ የቢሮው ጠቅላላ ካውንስል አባላት የተገኙ ሲሆን የእቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ በሩብ አመቱ የተከናወኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም ሥራዎቹ ሲከናወኑ የነበሩ ጥንካሬዎች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎችን የያዘ የሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበው ውይይት ተካሂዶበታል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
(መስከረም 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል አባላት የ2018 ትምህርት ዘመን 1ኛ ሩብ ዓመት የቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የጋራ ውይይት አካሂደዋል::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱ ቀደም ሲል በየሥራ ክፍሉ ፣ በየዘርፉና በስትራቴጂክ ካውንስል አባላት ግምገማ የተካሄደ መሆኑን ገልፀው ሪፖርቱ የዝግጅት ምዕራፍ ስራው በተቀመጠው እቅድ መሰረት በስኬት የተጠናቀቀ መሆኑን ያሳያል ብለዋል::
እቅድ አፈፃፀም ግምገማዎች ለቀጣይ ሥራ ግብዓት የሚሆኑ ነጥቦች የምናገኝበት ነው ያሉት ቢሮ ኃላፊው በግምገማችን መሰረት ለላቀ ውጤታማነት ተናቦ መስራት ይገባል ብለዋል::
አክለውም በጋራ ውይይቱ የተነሱ ሀሳቦች ተካተው በቀጣይ የቢሮው ጠቅላላ ሰራተኞች በሚገኙበት ለውይይት የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል::
በውይይቱ የቢሮው ጠቅላላ ካውንስል አባላት የተገኙ ሲሆን የእቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ በሩብ አመቱ የተከናወኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም ሥራዎቹ ሲከናወኑ የነበሩ ጥንካሬዎች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎችን የያዘ የሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበው ውይይት ተካሂዶበታል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
BY Addis Ababa Education Bureau










Share with your friend now:
tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/24871