tgoop.com/tseomm/6478
Create:
Last Update:
Last Update:
ፓስተሩ ለኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ Debate መልስ ሠጠ የተባለበትን ቪድዮ ልካችሁልኝ አየሁት:: አሁንም ትራንሰብስታንሺዬሽን እያለ ነው:: የቡሄ ዕለት ያበደ ሰው ሁሌ ሆ ሲል ይኖራል ይባላል:: Transubstantiation አናምንም እኛ በMystical change እንጂ በchange of substance አናምንም እየተባለ አሁንም ያንኑ ይደጋግማል:: ቪድዮውን እንዳታዩት ብሎ ጀምሮ ክርክሩን ደህና አድርገው እንዳልተወጡት አመነ:: ከዚያ በቁርባን ማመን አለማመን matter አያደርግም ብሎ አረፈው:: እንደዚያ ከሆነ ሙግት የገጠምከው ለውጥ ለማያመጣ ጉዳይ ነው ወይ:: ኢትዮጵያን ሲያነሣ አልሰማሁትም:: we got people starving to death today የምትለዋ ምናልባት ማሸማቀቂያ አሽሙር ከሆነች አላውቅም::
BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6478