TSEOMM Telegram 6476
ዲያቆኑን ማባበልም ጀመረ "የአንተን ሃሳብ የሚያራምዱ ሰዎችን ከልቤ አከብራለሁ:: እውነት እውነት እላችሁዋለሁ የሚለውን ይዘው ይህ እውነተኛ ሥጋው ነው የሚሉት ከልብ አከብራለሁ" አለ:: አክባሪ ይሥጥልን ግን እኛ ይሄን ጥቅስ እንደማስረጃ አላነሣንም:: ዲያቆኑ እዚያው ቆሞ "ለተራ እንጀራ ሰው እንዴት ይሞታል?" ብሎ የጠየቀውን ፍጥጥ ያለ ጥያቄ ትቶ ከዚህ በፊት ሌሎች ሰዎች ያነሡትን weak argument እየጠቀሰ እንዲህ በለኝና ልርታህ ብሎ ተለማመጠ:: (ተው ባልወልድህም አባትህ እሆናለሁ is in my head)

ከዚያ ደግሞ በmystical change የሚያምነውን ኦርቶዶክሳዊ በግድ transubstantiationን ካላመንክልኝና እርሱን ለመቃወም ያጠራቀምኩትን መከራከሪያ አንተ ላይ ልጠቀመው ይል ጀመር::

ቀጥሎ የተነሣው ድኅነት ሒደት ነው የሚለው ሃሳብ ነው:: ይሄን ጊዜ ፓስተሩ ከቁርባን ርእስ እርፍ ያለ መስሎት ፈነደቀ::

"It is now becoming a salvation issue” እያለ ሲቅበጠበጥ አሁን ገና ተመቻቸህልኝ ብሎ ደስ እንዳለው ያስታውቅ ነበር:: ምሕረቱ "ድናችኋል ብቻ ሳይሆን ትድናላችሁም ይላል" ብሎ የድህነትን ሒደታዊነት አብራራ::

ይህን ጊዜ ሌላው ፓስተር ጸጋ አላስቻለውምና ገባ

ፓስተር ጸጋ " በጸጋው ድናችኋል” ይላል አለና ዘሎ ገባ::

ድኅነት synergetic ስለሆነ የጸጋው energy የእኛን ትብብር ይሻ የለም ወይ? አለና ምሕረቱ "መዳናችሁን ፈጽሙ"ን ጠቀሰ:: አብርሃምም ልጁን የመሠዋቱን ሥራ አነሣ:: እነርሱ ግን "work out your salvation” የሚለው ቃል ውስጥ “work” የሚል ቃል ሲሰሙ ደስታቸውን መሸከም አልቻሉም:: ቃሉን ጳውሎስየተናገረው መሆኑም አላሳሰባቸውም::

ሥራን ለማጣጣል የቀኙን ወንበዴ ጠቀሱ:: ተቸንክሮ ምን ሊሠራ ይችላል አለ:: (Though the thief on the cross was nailed, he still worked on his salvation. He confessed his sin, saying that he was worthy of the cross. He taught his companion to fear God, and he professed the purity of Christ and the coming of His kingdom)

እግዚአብሔር ባልሠጠው መክሊት አይጠይቅምና circumstantial ነው አለ:: ሊሞት አልጋ ላይ ስላለ ሰው አለመጠመቅ አላወራሁም ብሎ ሞገተ::

ከዚህ በኋላ ያለው ውይይት ዲያቆን ምሕረትን በግድ ካቶሊክ ካልሆንክ የሚል ንትርክ ነው:: inflability of the councils, vatican 1 2 3 etc

"የቅዱስ ቁርባን ደምን የሰጠው ከእጁ እየፈሰሰ ነበር" የሚል ያላልነውን በሉ የሚል ቃልም በጌታ እንደመዘበት እያለው ተናገረ:: It is not right to ridicule Christ for the sake of argument.

አራት መቶ ዓመት አልፎ ሃሳቡን የAugstine ሊያደርግበት ሲጥር ምሕረት ውይይቱን ወደ አግናጥዮስ ዘመን መለሰው:: የመጨረሻው ጥያቄያቸው

Who is the ultimate authority? የሚል ነበር::

ሲመስለኝ ከዲያቆን ምሕረት የጠበቁት መልስ "The Bible” የሚል ነበር:: እርሱን ካለ "If the Bible is the ultimate authority, where does it say that the first Christians believed it is the actual body and blood?” ብለው ሊዘጉትና መጽሐፍ ቅዱስን ከጻፈው እውነት በላይ ያንን እውነት ሰዎች እንዲህ ተረድተውት ነበር እንዲል ጠይቀው ውይይቱን ሊዘጉ ነበር::

ምሕረት የለሹ ዲያቆን ግን Bible በማለት ፈንታ Bibleን በቀኖና የወሰነችውን The Body of Christ ይዞ የሙጥኝ አለ:: የእናቱን የቤተ ክርስቲያንን ቀሚስ ይዞ ድርቅ ሲል

Good to meet you brother አሉና ጨበጡት በአማርኛ ሲተረጎም
"አንተን ብሎ ምሕረት መዓት ሆንክብን እንጂ" እንደማለት ነው::

My beloved brother, Deacon Mihret, may God bless you. We saw ‘Berekete Estifanos’ in you. May God guide your path

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ሚያዝያ 3 2017 ዓ.ም.
👍41



tgoop.com/tseomm/6476
Create:
Last Update:

ዲያቆኑን ማባበልም ጀመረ "የአንተን ሃሳብ የሚያራምዱ ሰዎችን ከልቤ አከብራለሁ:: እውነት እውነት እላችሁዋለሁ የሚለውን ይዘው ይህ እውነተኛ ሥጋው ነው የሚሉት ከልብ አከብራለሁ" አለ:: አክባሪ ይሥጥልን ግን እኛ ይሄን ጥቅስ እንደማስረጃ አላነሣንም:: ዲያቆኑ እዚያው ቆሞ "ለተራ እንጀራ ሰው እንዴት ይሞታል?" ብሎ የጠየቀውን ፍጥጥ ያለ ጥያቄ ትቶ ከዚህ በፊት ሌሎች ሰዎች ያነሡትን weak argument እየጠቀሰ እንዲህ በለኝና ልርታህ ብሎ ተለማመጠ:: (ተው ባልወልድህም አባትህ እሆናለሁ is in my head)

ከዚያ ደግሞ በmystical change የሚያምነውን ኦርቶዶክሳዊ በግድ transubstantiationን ካላመንክልኝና እርሱን ለመቃወም ያጠራቀምኩትን መከራከሪያ አንተ ላይ ልጠቀመው ይል ጀመር::

ቀጥሎ የተነሣው ድኅነት ሒደት ነው የሚለው ሃሳብ ነው:: ይሄን ጊዜ ፓስተሩ ከቁርባን ርእስ እርፍ ያለ መስሎት ፈነደቀ::

"It is now becoming a salvation issue” እያለ ሲቅበጠበጥ አሁን ገና ተመቻቸህልኝ ብሎ ደስ እንዳለው ያስታውቅ ነበር:: ምሕረቱ "ድናችኋል ብቻ ሳይሆን ትድናላችሁም ይላል" ብሎ የድህነትን ሒደታዊነት አብራራ::

ይህን ጊዜ ሌላው ፓስተር ጸጋ አላስቻለውምና ገባ

ፓስተር ጸጋ " በጸጋው ድናችኋል” ይላል አለና ዘሎ ገባ::

ድኅነት synergetic ስለሆነ የጸጋው energy የእኛን ትብብር ይሻ የለም ወይ? አለና ምሕረቱ "መዳናችሁን ፈጽሙ"ን ጠቀሰ:: አብርሃምም ልጁን የመሠዋቱን ሥራ አነሣ:: እነርሱ ግን "work out your salvation” የሚለው ቃል ውስጥ “work” የሚል ቃል ሲሰሙ ደስታቸውን መሸከም አልቻሉም:: ቃሉን ጳውሎስየተናገረው መሆኑም አላሳሰባቸውም::

ሥራን ለማጣጣል የቀኙን ወንበዴ ጠቀሱ:: ተቸንክሮ ምን ሊሠራ ይችላል አለ:: (Though the thief on the cross was nailed, he still worked on his salvation. He confessed his sin, saying that he was worthy of the cross. He taught his companion to fear God, and he professed the purity of Christ and the coming of His kingdom)

እግዚአብሔር ባልሠጠው መክሊት አይጠይቅምና circumstantial ነው አለ:: ሊሞት አልጋ ላይ ስላለ ሰው አለመጠመቅ አላወራሁም ብሎ ሞገተ::

ከዚህ በኋላ ያለው ውይይት ዲያቆን ምሕረትን በግድ ካቶሊክ ካልሆንክ የሚል ንትርክ ነው:: inflability of the councils, vatican 1 2 3 etc

"የቅዱስ ቁርባን ደምን የሰጠው ከእጁ እየፈሰሰ ነበር" የሚል ያላልነውን በሉ የሚል ቃልም በጌታ እንደመዘበት እያለው ተናገረ:: It is not right to ridicule Christ for the sake of argument.

አራት መቶ ዓመት አልፎ ሃሳቡን የAugstine ሊያደርግበት ሲጥር ምሕረት ውይይቱን ወደ አግናጥዮስ ዘመን መለሰው:: የመጨረሻው ጥያቄያቸው

Who is the ultimate authority? የሚል ነበር::

ሲመስለኝ ከዲያቆን ምሕረት የጠበቁት መልስ "The Bible” የሚል ነበር:: እርሱን ካለ "If the Bible is the ultimate authority, where does it say that the first Christians believed it is the actual body and blood?” ብለው ሊዘጉትና መጽሐፍ ቅዱስን ከጻፈው እውነት በላይ ያንን እውነት ሰዎች እንዲህ ተረድተውት ነበር እንዲል ጠይቀው ውይይቱን ሊዘጉ ነበር::

ምሕረት የለሹ ዲያቆን ግን Bible በማለት ፈንታ Bibleን በቀኖና የወሰነችውን The Body of Christ ይዞ የሙጥኝ አለ:: የእናቱን የቤተ ክርስቲያንን ቀሚስ ይዞ ድርቅ ሲል

Good to meet you brother አሉና ጨበጡት በአማርኛ ሲተረጎም
"አንተን ብሎ ምሕረት መዓት ሆንክብን እንጂ" እንደማለት ነው::

My beloved brother, Deacon Mihret, may God bless you. We saw ‘Berekete Estifanos’ in you. May God guide your path

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ሚያዝያ 3 2017 ዓ.ም.

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6476

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American