TSEOMM Telegram 6464
በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ

የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።

አረካ: መጋቢት 26/2017 ዓ.ም የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን የአረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል::

ወንጀሉን ከፈፀሙት መካከል በቀን 25/05/2017 ዓ.ም በቁጥጥር ስር በማዋል የቆየው ወጣት አቤል አዳፍሬ ሲሆን ነዋርነቱ የአረካ ከተማ አረዳ ቀበሌ አስተዳደር ውስጥ ነው

ግለሰቡ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ለተከታዮቹ ባጋራው የቲክቶክ ቪዲዮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክብር የሚነካ እና የእምነቱ ተከታዮችን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን ተከትሎ፤ በርካቶች "በሕግ መጠየቅ አለበት" የሚል ሀሳባቸውን ሲያንፀባርቁ እንደነበር ይታወሳል።

የተከሳሹም ክስ ሂደቱን መርማሪው ፖሊስ የምርመራ ሂደቱን ጨርሶ ወደ አቃቤ ህግ በማስተላለፍ ተከሳሹ በተከሰሰበት የወንጀል ህግ ጥፋተኛ በመሆኑ ፍርድቤቱ 1 አመት ከ 4 ወር ቀላል እሥራት እንድቀጣ ወስኖበታል።

የአረካ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ስምኦን ጋዲሳ የቅጣቱ ዋና ዓላማ አንድን አጥፊ ከንጹህ ህብረተሰብ በመለየት ላጠፋው ጥፋት በቂና ተመጣጣኝ ቅጣት በመወሰን አጥፊውን ማረም ማስተማር ማነጽ እና ሌላው ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጽም ማስጠንቀቅና የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

አሁንም ፖሊስ አዛዡ አክለው ወንጀለኛው በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ላደረገዉ ጥቆማና ፀጥታ አካላት ላደረጉት ብርቱ ክትትል በራሱና በተቋሙ ስም ምስጋና አቅርበዋል።

ወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ህዝብ ግኑኝነት
👍7



tgoop.com/tseomm/6464
Create:
Last Update:

በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ

የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።

አረካ: መጋቢት 26/2017 ዓ.ም የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን የአረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል::

ወንጀሉን ከፈፀሙት መካከል በቀን 25/05/2017 ዓ.ም በቁጥጥር ስር በማዋል የቆየው ወጣት አቤል አዳፍሬ ሲሆን ነዋርነቱ የአረካ ከተማ አረዳ ቀበሌ አስተዳደር ውስጥ ነው

ግለሰቡ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ለተከታዮቹ ባጋራው የቲክቶክ ቪዲዮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክብር የሚነካ እና የእምነቱ ተከታዮችን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን ተከትሎ፤ በርካቶች "በሕግ መጠየቅ አለበት" የሚል ሀሳባቸውን ሲያንፀባርቁ እንደነበር ይታወሳል።

የተከሳሹም ክስ ሂደቱን መርማሪው ፖሊስ የምርመራ ሂደቱን ጨርሶ ወደ አቃቤ ህግ በማስተላለፍ ተከሳሹ በተከሰሰበት የወንጀል ህግ ጥፋተኛ በመሆኑ ፍርድቤቱ 1 አመት ከ 4 ወር ቀላል እሥራት እንድቀጣ ወስኖበታል።

የአረካ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ስምኦን ጋዲሳ የቅጣቱ ዋና ዓላማ አንድን አጥፊ ከንጹህ ህብረተሰብ በመለየት ላጠፋው ጥፋት በቂና ተመጣጣኝ ቅጣት በመወሰን አጥፊውን ማረም ማስተማር ማነጽ እና ሌላው ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጽም ማስጠንቀቅና የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

አሁንም ፖሊስ አዛዡ አክለው ወንጀለኛው በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ላደረገዉ ጥቆማና ፀጥታ አካላት ላደረጉት ብርቱ ክትትል በራሱና በተቋሙ ስም ምስጋና አቅርበዋል።

ወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ህዝብ ግኑኝነት

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu







Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6464

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. SUCK Channel Telegram A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.”
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American