TSEOMM Telegram 6461
በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ

የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።

አረካ: መጋቢት 26/2017 ዓ.ም የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን የአረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል::

ወንጀሉን ከፈፀሙት መካከል በቀን 25/05/2017 ዓ.ም በቁጥጥር ስር በማዋል የቆየው ወጣት አቤል አዳፍሬ ሲሆን ነዋርነቱ የአረካ ከተማ አረዳ ቀበሌ አስተዳደር ውስጥ ነው

ግለሰቡ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ለተከታዮቹ ባጋራው የቲክቶክ ቪዲዮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክብር የሚነካ እና የእምነቱ ተከታዮችን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን ተከትሎ፤ በርካቶች "በሕግ መጠየቅ አለበት" የሚል ሀሳባቸውን ሲያንፀባርቁ እንደነበር ይታወሳል።

የተከሳሹም ክስ ሂደቱን መርማሪው ፖሊስ የምርመራ ሂደቱን ጨርሶ ወደ አቃቤ ህግ በማስተላለፍ ተከሳሹ በተከሰሰበት የወንጀል ህግ ጥፋተኛ በመሆኑ ፍርድቤቱ 1 አመት ከ 4 ወር ቀላል እሥራት እንድቀጣ ወስኖበታል።

የአረካ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ስምኦን ጋዲሳ የቅጣቱ ዋና ዓላማ አንድን አጥፊ ከንጹህ ህብረተሰብ በመለየት ላጠፋው ጥፋት በቂና ተመጣጣኝ ቅጣት በመወሰን አጥፊውን ማረም ማስተማር ማነጽ እና ሌላው ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጽም ማስጠንቀቅና የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

አሁንም ፖሊስ አዛዡ አክለው ወንጀለኛው በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ላደረገዉ ጥቆማና ፀጥታ አካላት ላደረጉት ብርቱ ክትትል በራሱና በተቋሙ ስም ምስጋና አቅርበዋል።

ወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ህዝብ ግኑኝነት
👍7



tgoop.com/tseomm/6461
Create:
Last Update:

በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ

የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።

አረካ: መጋቢት 26/2017 ዓ.ም የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን የአረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል::

ወንጀሉን ከፈፀሙት መካከል በቀን 25/05/2017 ዓ.ም በቁጥጥር ስር በማዋል የቆየው ወጣት አቤል አዳፍሬ ሲሆን ነዋርነቱ የአረካ ከተማ አረዳ ቀበሌ አስተዳደር ውስጥ ነው

ግለሰቡ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ለተከታዮቹ ባጋራው የቲክቶክ ቪዲዮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክብር የሚነካ እና የእምነቱ ተከታዮችን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን ተከትሎ፤ በርካቶች "በሕግ መጠየቅ አለበት" የሚል ሀሳባቸውን ሲያንፀባርቁ እንደነበር ይታወሳል።

የተከሳሹም ክስ ሂደቱን መርማሪው ፖሊስ የምርመራ ሂደቱን ጨርሶ ወደ አቃቤ ህግ በማስተላለፍ ተከሳሹ በተከሰሰበት የወንጀል ህግ ጥፋተኛ በመሆኑ ፍርድቤቱ 1 አመት ከ 4 ወር ቀላል እሥራት እንድቀጣ ወስኖበታል።

የአረካ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ስምኦን ጋዲሳ የቅጣቱ ዋና ዓላማ አንድን አጥፊ ከንጹህ ህብረተሰብ በመለየት ላጠፋው ጥፋት በቂና ተመጣጣኝ ቅጣት በመወሰን አጥፊውን ማረም ማስተማር ማነጽ እና ሌላው ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጽም ማስጠንቀቅና የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

አሁንም ፖሊስ አዛዡ አክለው ወንጀለኛው በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ላደረገዉ ጥቆማና ፀጥታ አካላት ላደረጉት ብርቱ ክትትል በራሱና በተቋሙ ስም ምስጋና አቅርበዋል።

ወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ህዝብ ግኑኝነት

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu







Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6461

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American