TMHRT_MINISTERS1 Telegram 20123
#MoE

የ2017 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና በጥብቅ ዲሲፕሊን እየተሠ ነው። - ትምህርት ሚኒስቴር

ከሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ ለሚገኘው የመውጫ ፈተና የሚያገለግል የፈተና ፕሮቶኮል ተዘጋጅቶ ተፈታኞች እና ፈታኞች እንዲያውቁት መደረጉ ተገልጿል።

የፈተና ፕሮቶኮል ሰነዱ በመውጫ ፈተና የተከለከሉ ነገሮች፣ ተፈታኝ ሊከተሏቸው የሚገቡ የፈተና ዲሲፕሊን እንዲሁም ጥፋት ከተገኘ የሚወሰደው እርምጃን የሚገልጽ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

ፈተናው ከሌሎች ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመድበው በመጡ ፈታኞች እየተሰጠ እንደሆነም መሪ ስራ አስፈጻሚው ገልፀዋል፡፡

በዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች የሚመራ ግብረኃይል የፈተና አሰጣጡን በቅርብ ክትትል እንደሚያደርግ ተናግረዋል።

190,787 ተማሪዎች እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://www.tgoop.com/Tmhrt_Ministers
🔻https://www.tgoop.com/Tmhrt_Ministers
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM



tgoop.com/tmhrt_ministers1/20123
Create:
Last Update:

#MoE

የ2017 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና በጥብቅ ዲሲፕሊን እየተሠ ነው። - ትምህርት ሚኒስቴር

ከሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ ለሚገኘው የመውጫ ፈተና የሚያገለግል የፈተና ፕሮቶኮል ተዘጋጅቶ ተፈታኞች እና ፈታኞች እንዲያውቁት መደረጉ ተገልጿል።

የፈተና ፕሮቶኮል ሰነዱ በመውጫ ፈተና የተከለከሉ ነገሮች፣ ተፈታኝ ሊከተሏቸው የሚገቡ የፈተና ዲሲፕሊን እንዲሁም ጥፋት ከተገኘ የሚወሰደው እርምጃን የሚገልጽ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

ፈተናው ከሌሎች ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመድበው በመጡ ፈታኞች እየተሰጠ እንደሆነም መሪ ስራ አስፈጻሚው ገልፀዋል፡፡

በዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች የሚመራ ግብረኃይል የፈተና አሰጣጡን በቅርብ ክትትል እንደሚያደርግ ተናግረዋል።

190,787 ተማሪዎች እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://www.tgoop.com/Tmhrt_Ministers
🔻https://www.tgoop.com/Tmhrt_Ministers

BY ትምህርት ሚኒስቴር™






Share with your friend now:
tgoop.com/tmhrt_ministers1/20123

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. 4How to customize a Telegram channel? There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.”
from us


Telegram ትምህርት ሚኒስቴር™
FROM American