TELEBIRR Telegram 5621
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት 2 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለዕድለኞች በሽልማት ያበረከተ ሲሆን፣ የ2 ተጨማሪ ኤሌክትሪክ መኪኖችን እና 5 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን እጣ አውጥቷል፡፡

ኩባንያችን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች ባዘጋጀው የኢትዮ 130 ሜጋ ፕሮሞ እና ኢትዮ 131 ላኪ ስሎት ሽልማት መርሃ ግብር ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እያበረከተ ይገኛል፡፡

በዛሬው ዕለትም ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ በሁለተኛው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው የአዲስ አበባ እና የአዳማ ዕድለኞች ሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም አራት ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ቁልፍ ለዕድለኞች አስረክበዋል፡፡

ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መርሃ ግብሩ የዜጎችን የቴሌብር እና የዘመን ገበያ አጠቃቀም በማሳደግ የዲጂታል አኗኗር ዘይቤና ባህልን ለመገንባት ያለመ ሲሆን፣ አካታችነትን መሰረት አድርጎ እየተከናወነ መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡

ኩባንያችን ባለፉት 35 ሳምንታት 2 የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለአዲስ አበባ እና ለወሊሶ ባለ ዕድለኞች እንዲሁም 4 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለአርባምንጭ፣ ሀረር፣ አርሲ ነገሌ እና ለሆሳዕና ባለዕድለኛ ደንበኞቻችን ቁልፍ ሰጥቷል፡፡

በተጨማሪም 201 ዘመናዊ ስማርት ስልኮችን፣ 16.8 ሚሊዮን ብር በቴሌብር ለ595 ደንበኞቻችን እንዲሁም ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ጥቅሎችን ጨምሮ ከ75.2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሽልማቶችን አበርክቷል።

በቀጣይም መርሃ ግብሩ ደንበኞችን ተጨማሪ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቮልስዋገን አይዲ 4 እና ቢዋይዲ ዩዋን ፕላስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ሽልማቶች ባለ ዕድል ያደርጋል።

ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/4mxZdFb



tgoop.com/telebirr/5621
Create:
Last Update:

ኩባንያችን በዛሬው ዕለት 2 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለዕድለኞች በሽልማት ያበረከተ ሲሆን፣ የ2 ተጨማሪ ኤሌክትሪክ መኪኖችን እና 5 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን እጣ አውጥቷል፡፡

ኩባንያችን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች ባዘጋጀው የኢትዮ 130 ሜጋ ፕሮሞ እና ኢትዮ 131 ላኪ ስሎት ሽልማት መርሃ ግብር ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እያበረከተ ይገኛል፡፡

በዛሬው ዕለትም ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ በሁለተኛው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው የአዲስ አበባ እና የአዳማ ዕድለኞች ሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም አራት ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ቁልፍ ለዕድለኞች አስረክበዋል፡፡

ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መርሃ ግብሩ የዜጎችን የቴሌብር እና የዘመን ገበያ አጠቃቀም በማሳደግ የዲጂታል አኗኗር ዘይቤና ባህልን ለመገንባት ያለመ ሲሆን፣ አካታችነትን መሰረት አድርጎ እየተከናወነ መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡

ኩባንያችን ባለፉት 35 ሳምንታት 2 የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለአዲስ አበባ እና ለወሊሶ ባለ ዕድለኞች እንዲሁም 4 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለአርባምንጭ፣ ሀረር፣ አርሲ ነገሌ እና ለሆሳዕና ባለዕድለኛ ደንበኞቻችን ቁልፍ ሰጥቷል፡፡

በተጨማሪም 201 ዘመናዊ ስማርት ስልኮችን፣ 16.8 ሚሊዮን ብር በቴሌብር ለ595 ደንበኞቻችን እንዲሁም ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ጥቅሎችን ጨምሮ ከ75.2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሽልማቶችን አበርክቷል።

በቀጣይም መርሃ ግብሩ ደንበኞችን ተጨማሪ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቮልስዋገን አይዲ 4 እና ቢዋይዲ ዩዋን ፕላስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ሽልማቶች ባለ ዕድል ያደርጋል።

ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/4mxZdFb

BY telebirr













Share with your friend now:
tgoop.com/telebirr/5621

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. Clear
from us


Telegram telebirr
FROM American