ኩባንያችን በዛሬው ዕለት 2 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለዕድለኞች በሽልማት ያበረከተ ሲሆን፣ የ2 ተጨማሪ ኤሌክትሪክ መኪኖችን እና 5 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን እጣ አውጥቷል፡፡
ኩባንያችን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች ባዘጋጀው የኢትዮ 130 ሜጋ ፕሮሞ እና ኢትዮ 131 ላኪ ስሎት ሽልማት መርሃ ግብር ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እያበረከተ ይገኛል፡፡
በዛሬው ዕለትም ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ በሁለተኛው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው የአዲስ አበባ እና የአዳማ ዕድለኞች ሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም አራት ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ቁልፍ ለዕድለኞች አስረክበዋል፡፡
ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መርሃ ግብሩ የዜጎችን የቴሌብር እና የዘመን ገበያ አጠቃቀም በማሳደግ የዲጂታል አኗኗር ዘይቤና ባህልን ለመገንባት ያለመ ሲሆን፣ አካታችነትን መሰረት አድርጎ እየተከናወነ መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡
ኩባንያችን ባለፉት 35 ሳምንታት 2 የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለአዲስ አበባ እና ለወሊሶ ባለ ዕድለኞች እንዲሁም 4 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለአርባምንጭ፣ ሀረር፣ አርሲ ነገሌ እና ለሆሳዕና ባለዕድለኛ ደንበኞቻችን ቁልፍ ሰጥቷል፡፡
በተጨማሪም 201 ዘመናዊ ስማርት ስልኮችን፣ 16.8 ሚሊዮን ብር በቴሌብር ለ595 ደንበኞቻችን እንዲሁም ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ጥቅሎችን ጨምሮ ከ75.2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሽልማቶችን አበርክቷል።
በቀጣይም መርሃ ግብሩ ደንበኞችን ተጨማሪ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቮልስዋገን አይዲ 4 እና ቢዋይዲ ዩዋን ፕላስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ሽልማቶች ባለ ዕድል ያደርጋል።
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/4mxZdFb
ኩባንያችን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች ባዘጋጀው የኢትዮ 130 ሜጋ ፕሮሞ እና ኢትዮ 131 ላኪ ስሎት ሽልማት መርሃ ግብር ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እያበረከተ ይገኛል፡፡
በዛሬው ዕለትም ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ በሁለተኛው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው የአዲስ አበባ እና የአዳማ ዕድለኞች ሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም አራት ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ቁልፍ ለዕድለኞች አስረክበዋል፡፡
ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መርሃ ግብሩ የዜጎችን የቴሌብር እና የዘመን ገበያ አጠቃቀም በማሳደግ የዲጂታል አኗኗር ዘይቤና ባህልን ለመገንባት ያለመ ሲሆን፣ አካታችነትን መሰረት አድርጎ እየተከናወነ መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡
ኩባንያችን ባለፉት 35 ሳምንታት 2 የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለአዲስ አበባ እና ለወሊሶ ባለ ዕድለኞች እንዲሁም 4 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለአርባምንጭ፣ ሀረር፣ አርሲ ነገሌ እና ለሆሳዕና ባለዕድለኛ ደንበኞቻችን ቁልፍ ሰጥቷል፡፡
በተጨማሪም 201 ዘመናዊ ስማርት ስልኮችን፣ 16.8 ሚሊዮን ብር በቴሌብር ለ595 ደንበኞቻችን እንዲሁም ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ጥቅሎችን ጨምሮ ከ75.2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሽልማቶችን አበርክቷል።
በቀጣይም መርሃ ግብሩ ደንበኞችን ተጨማሪ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቮልስዋገን አይዲ 4 እና ቢዋይዲ ዩዋን ፕላስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ሽልማቶች ባለ ዕድል ያደርጋል።
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/4mxZdFb
tgoop.com/telebirr/5622
Create:
Last Update:
Last Update:
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት 2 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለዕድለኞች በሽልማት ያበረከተ ሲሆን፣ የ2 ተጨማሪ ኤሌክትሪክ መኪኖችን እና 5 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን እጣ አውጥቷል፡፡
ኩባንያችን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች ባዘጋጀው የኢትዮ 130 ሜጋ ፕሮሞ እና ኢትዮ 131 ላኪ ስሎት ሽልማት መርሃ ግብር ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እያበረከተ ይገኛል፡፡
በዛሬው ዕለትም ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ በሁለተኛው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው የአዲስ አበባ እና የአዳማ ዕድለኞች ሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም አራት ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ቁልፍ ለዕድለኞች አስረክበዋል፡፡
ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መርሃ ግብሩ የዜጎችን የቴሌብር እና የዘመን ገበያ አጠቃቀም በማሳደግ የዲጂታል አኗኗር ዘይቤና ባህልን ለመገንባት ያለመ ሲሆን፣ አካታችነትን መሰረት አድርጎ እየተከናወነ መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡
ኩባንያችን ባለፉት 35 ሳምንታት 2 የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለአዲስ አበባ እና ለወሊሶ ባለ ዕድለኞች እንዲሁም 4 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለአርባምንጭ፣ ሀረር፣ አርሲ ነገሌ እና ለሆሳዕና ባለዕድለኛ ደንበኞቻችን ቁልፍ ሰጥቷል፡፡
በተጨማሪም 201 ዘመናዊ ስማርት ስልኮችን፣ 16.8 ሚሊዮን ብር በቴሌብር ለ595 ደንበኞቻችን እንዲሁም ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ጥቅሎችን ጨምሮ ከ75.2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሽልማቶችን አበርክቷል።
በቀጣይም መርሃ ግብሩ ደንበኞችን ተጨማሪ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቮልስዋገን አይዲ 4 እና ቢዋይዲ ዩዋን ፕላስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ሽልማቶች ባለ ዕድል ያደርጋል።
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/4mxZdFb
ኩባንያችን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች ባዘጋጀው የኢትዮ 130 ሜጋ ፕሮሞ እና ኢትዮ 131 ላኪ ስሎት ሽልማት መርሃ ግብር ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እያበረከተ ይገኛል፡፡
በዛሬው ዕለትም ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ በሁለተኛው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው የአዲስ አበባ እና የአዳማ ዕድለኞች ሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም አራት ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ቁልፍ ለዕድለኞች አስረክበዋል፡፡
ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መርሃ ግብሩ የዜጎችን የቴሌብር እና የዘመን ገበያ አጠቃቀም በማሳደግ የዲጂታል አኗኗር ዘይቤና ባህልን ለመገንባት ያለመ ሲሆን፣ አካታችነትን መሰረት አድርጎ እየተከናወነ መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡
ኩባንያችን ባለፉት 35 ሳምንታት 2 የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለአዲስ አበባ እና ለወሊሶ ባለ ዕድለኞች እንዲሁም 4 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለአርባምንጭ፣ ሀረር፣ አርሲ ነገሌ እና ለሆሳዕና ባለዕድለኛ ደንበኞቻችን ቁልፍ ሰጥቷል፡፡
በተጨማሪም 201 ዘመናዊ ስማርት ስልኮችን፣ 16.8 ሚሊዮን ብር በቴሌብር ለ595 ደንበኞቻችን እንዲሁም ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ጥቅሎችን ጨምሮ ከ75.2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሽልማቶችን አበርክቷል።
በቀጣይም መርሃ ግብሩ ደንበኞችን ተጨማሪ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቮልስዋገን አይዲ 4 እና ቢዋይዲ ዩዋን ፕላስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ሽልማቶች ባለ ዕድል ያደርጋል።
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/4mxZdFb
BY telebirr










Share with your friend now:
tgoop.com/telebirr/5622