TELEBIRR Telegram 5615
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት 2 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለዕድለኞች በሽልማት ያበረከተ ሲሆን፣ የ2 ተጨማሪ ኤሌክትሪክ መኪኖችን እና 5 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን እጣ አውጥቷል፡፡

ኩባንያችን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች ባዘጋጀው የኢትዮ 130 ሜጋ ፕሮሞ እና ኢትዮ 131 ላኪ ስሎት ሽልማት መርሃ ግብር ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እያበረከተ ይገኛል፡፡

በዛሬው ዕለትም ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ በሁለተኛው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው የአዲስ አበባ እና የአዳማ ዕድለኞች ሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም አራት ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ቁልፍ ለዕድለኞች አስረክበዋል፡፡

ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መርሃ ግብሩ የዜጎችን የቴሌብር እና የዘመን ገበያ አጠቃቀም በማሳደግ የዲጂታል አኗኗር ዘይቤና ባህልን ለመገንባት ያለመ ሲሆን፣ አካታችነትን መሰረት አድርጎ እየተከናወነ መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡

ኩባንያችን ባለፉት 35 ሳምንታት 2 የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለአዲስ አበባ እና ለወሊሶ ባለ ዕድለኞች እንዲሁም 4 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለአርባምንጭ፣ ሀረር፣ አርሲ ነገሌ እና ለሆሳዕና ባለዕድለኛ ደንበኞቻችን ቁልፍ ሰጥቷል፡፡

በተጨማሪም 201 ዘመናዊ ስማርት ስልኮችን፣ 16.8 ሚሊዮን ብር በቴሌብር ለ595 ደንበኞቻችን እንዲሁም ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ጥቅሎችን ጨምሮ ከ75.2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሽልማቶችን አበርክቷል።

በቀጣይም መርሃ ግብሩ ደንበኞችን ተጨማሪ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቮልስዋገን አይዲ 4 እና ቢዋይዲ ዩዋን ፕላስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ሽልማቶች ባለ ዕድል ያደርጋል።

ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/4mxZdFb



tgoop.com/telebirr/5615
Create:
Last Update:

ኩባንያችን በዛሬው ዕለት 2 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለዕድለኞች በሽልማት ያበረከተ ሲሆን፣ የ2 ተጨማሪ ኤሌክትሪክ መኪኖችን እና 5 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን እጣ አውጥቷል፡፡

ኩባንያችን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች ባዘጋጀው የኢትዮ 130 ሜጋ ፕሮሞ እና ኢትዮ 131 ላኪ ስሎት ሽልማት መርሃ ግብር ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እያበረከተ ይገኛል፡፡

በዛሬው ዕለትም ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ በሁለተኛው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው የአዲስ አበባ እና የአዳማ ዕድለኞች ሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም አራት ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ቁልፍ ለዕድለኞች አስረክበዋል፡፡

ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መርሃ ግብሩ የዜጎችን የቴሌብር እና የዘመን ገበያ አጠቃቀም በማሳደግ የዲጂታል አኗኗር ዘይቤና ባህልን ለመገንባት ያለመ ሲሆን፣ አካታችነትን መሰረት አድርጎ እየተከናወነ መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡

ኩባንያችን ባለፉት 35 ሳምንታት 2 የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለአዲስ አበባ እና ለወሊሶ ባለ ዕድለኞች እንዲሁም 4 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለአርባምንጭ፣ ሀረር፣ አርሲ ነገሌ እና ለሆሳዕና ባለዕድለኛ ደንበኞቻችን ቁልፍ ሰጥቷል፡፡

በተጨማሪም 201 ዘመናዊ ስማርት ስልኮችን፣ 16.8 ሚሊዮን ብር በቴሌብር ለ595 ደንበኞቻችን እንዲሁም ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ጥቅሎችን ጨምሮ ከ75.2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሽልማቶችን አበርክቷል።

በቀጣይም መርሃ ግብሩ ደንበኞችን ተጨማሪ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቮልስዋገን አይዲ 4 እና ቢዋይዲ ዩዋን ፕላስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ሽልማቶች ባለ ዕድል ያደርጋል።

ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/4mxZdFb

BY telebirr













Share with your friend now:
tgoop.com/telebirr/5615

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Unlimited number of subscribers per channel The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group.
from us


Telegram telebirr
FROM American