Forwarded from መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
አትፍራ መሞት ነው ፥ከእግዜር የሚያደርሰው፣
የእስጢፋኖስ ዘመድ ፥ነውና ምንሆነው፣
የአርሴማ ዘመድ ነውና ምንሆነው፣
የቂርቆስ ዘመድ ነውና ምንሆነው፣
የሐዋርያት ዘመድ ነውና ምንሆነው።
ዋኖቻችን ሁሉ ፥እንዲህ ነው ያለፉት፣
የክብር አክሊልን፥ በሞት ነው ያገኙት።
፤
እናት ተዋህዶ፣ ዛሬ ትጣራለች፣
እንደ አባቶቻችን ፥ጠብቁኝ ትላለች።
++++
አንድ ቤተክርስቲያን
አንድ ሲኖዶስ
አንድ ፓትሪያርክ
አንድ መንበር
የእስጢፋኖስ ዘመድ ፥ነውና ምንሆነው፣
የአርሴማ ዘመድ ነውና ምንሆነው፣
የቂርቆስ ዘመድ ነውና ምንሆነው፣
የሐዋርያት ዘመድ ነውና ምንሆነው።
ዋኖቻችን ሁሉ ፥እንዲህ ነው ያለፉት፣
የክብር አክሊልን፥ በሞት ነው ያገኙት።
፤
እናት ተዋህዶ፣ ዛሬ ትጣራለች፣
እንደ አባቶቻችን ፥ጠብቁኝ ትላለች።
++++
አንድ ቤተክርስቲያን
አንድ ሲኖዶስ
አንድ ፓትሪያርክ
አንድ መንበር
እጅግ አሳዛኝ ዜና
የሻሸመኔ ቅዱስ ሚካኤል ተወዳጅ አገልጋይ ቀሲስ ሐረገወይን በላይ በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል።
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
በምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ቡድን በመደገፍ በንፁሀን ዜጎቹ ላይ ሞት ባወጀው የጸጥታ ኃይል ደጋፊነት በጸጥታ ኃይሎች በአጣና ጭንቅላታቸውን እጅና እግራቸውን ተቀጥቅጠው በሀዋሳ ሕክምና ሲደረግላቸው የነበረው የሻሸመኔ ምእመናን እጅግ የሚወዷቸው የቅዱስ ሚካኤል ደብር አገልጋይ ቀሲስ ሐረገወይን በላይ በሰማዕትነት ከምሽቱ 3 ሰዓት ማረፋቸውን ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ክልል ጌዴኦ አማሮና ቡርጂ እንዲሁም የምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለ EOTC TV በኃዘን ገልጸዋል።
EOTC TV
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
የሻሸመኔ ቅዱስ ሚካኤል ተወዳጅ አገልጋይ ቀሲስ ሐረገወይን በላይ በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል።
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
በምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ቡድን በመደገፍ በንፁሀን ዜጎቹ ላይ ሞት ባወጀው የጸጥታ ኃይል ደጋፊነት በጸጥታ ኃይሎች በአጣና ጭንቅላታቸውን እጅና እግራቸውን ተቀጥቅጠው በሀዋሳ ሕክምና ሲደረግላቸው የነበረው የሻሸመኔ ምእመናን እጅግ የሚወዷቸው የቅዱስ ሚካኤል ደብር አገልጋይ ቀሲስ ሐረገወይን በላይ በሰማዕትነት ከምሽቱ 3 ሰዓት ማረፋቸውን ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ክልል ጌዴኦ አማሮና ቡርጂ እንዲሁም የምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለ EOTC TV በኃዘን ገልጸዋል።
EOTC TV
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
እጅግ አሳዛኝ ዜና
የሻሸመኔ ቅዱስ ሚካኤል ተወዳጅ አገልጋይ ቀሲስ ሐረገወይን በላይ በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል።
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
በምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ቡድን በመደገፍ በንፁሀን ዜጎቹ ላይ ሞት ባወጀው የጸጥታ ኃይል ደጋፊነት በጸጥታ ኃይሎች በአጣና ጭንቅላታቸውን እጅና እግራቸውን ተቀጥቅጠው በሀዋሳ ሕክምና ሲደረግላቸው የነበረው የሻሸመኔ ምእመናን እጅግ የሚወዷቸው የቅዱስ ሚካኤል ደብር አገልጋይ ቀሲስ ሐረገወይን በላይ በሰማዕትነት ከምሽቱ 3 ሰዓት ማረፋቸውን ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ክልል ጌዴኦ አማሮና ቡርጂ እንዲሁም የምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለ EOTC TV በኃዘን ገልጸዋል።
EOTC TV
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
የሻሸመኔ ቅዱስ ሚካኤል ተወዳጅ አገልጋይ ቀሲስ ሐረገወይን በላይ በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል።
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
በምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሕገ ወጡን ቡድን በመደገፍ በንፁሀን ዜጎቹ ላይ ሞት ባወጀው የጸጥታ ኃይል ደጋፊነት በጸጥታ ኃይሎች በአጣና ጭንቅላታቸውን እጅና እግራቸውን ተቀጥቅጠው በሀዋሳ ሕክምና ሲደረግላቸው የነበረው የሻሸመኔ ምእመናን እጅግ የሚወዷቸው የቅዱስ ሚካኤል ደብር አገልጋይ ቀሲስ ሐረገወይን በላይ በሰማዕትነት ከምሽቱ 3 ሰዓት ማረፋቸውን ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ክልል ጌዴኦ አማሮና ቡርጂ እንዲሁም የምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለ EOTC TV በኃዘን ገልጸዋል።
EOTC TV
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++