Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kawgms_portal/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
KAWGMS@kawgms_portal P.198
KAWGMS_PORTAL Telegram 198
የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደረገ

(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)

👉 ለፈተናው ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63 ነጥብ 9 በመቶ ያህሉ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት አምጥተዋል

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆነ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ይህም ካለፉት ዓመታት ከተመዘገቡት ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ውጤቶች አንጻር ሲታይ ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ገልጿል።

ለውጤቱ መመዝገብም የኹሉም ባለድርሻ አካላት ሚና የላቀ በመሆኑ ቢሮው ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት በሙሉ ምስጋናውን አቅርቧል።

ተማሪዎች ውጤታቸውን ከዛሬ ሰኞ ሐምሌ 18 ቀን 2014 ጀምሮ በኦላይን መመልከት እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፤ የዌብሳይቱን አድራሻ ከጥቂት ሰዓታ በኋላ እንደሚያሳውቅም ቢሮው ገልጿል።

የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።



tgoop.com/kawgms_portal/198
Create:
Last Update:

የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደረገ

(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)

👉 ለፈተናው ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63 ነጥብ 9 በመቶ ያህሉ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት አምጥተዋል

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆነ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ይህም ካለፉት ዓመታት ከተመዘገቡት ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ውጤቶች አንጻር ሲታይ ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ገልጿል።

ለውጤቱ መመዝገብም የኹሉም ባለድርሻ አካላት ሚና የላቀ በመሆኑ ቢሮው ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት በሙሉ ምስጋናውን አቅርቧል።

ተማሪዎች ውጤታቸውን ከዛሬ ሰኞ ሐምሌ 18 ቀን 2014 ጀምሮ በኦላይን መመልከት እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፤ የዌብሳይቱን አድራሻ ከጥቂት ሰዓታ በኋላ እንደሚያሳውቅም ቢሮው ገልጿል።

የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

BY KAWGMS


Share with your friend now:
tgoop.com/kawgms_portal/198

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram KAWGMS
FROM American