HUSCCS Telegram 423
ምቹ የአጋርነትና ራስን የማስተዋወቅ አጋጣሚ ማስታወቂያ
*//*
ሐምሌ 12 ቀን 2017 ዓም

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 22ኛዉን "የኢትዮጵያ ጥናት ዓለም አቀፍ ጉባዔ" ከመስከረም 19-23/2018 ዓ/ም ያስተናግዳል::

በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ የሆነዉና ላለፉት ስድስት አስርት ዓመታት በተለያዩ የዓለም ሀገራት በየ2 ዓመቱ ሲካሄድ የቆየዉ "የኢትዮጵያ ጥናት ዓለም አቀፍ ጉባዔ" ለ22ኛ ጊዜ ከመስከረም 19-23/2018 ዓ/ም የሚከናወነው በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነው::

በዚህ ዓለም አቀፍ ጉባዔ ቁጥራቸዉ ከ1000 በላይ የሚገመት ምሁራንና ተመራማሪዎች ከተለያዩ የዓለም ሀገራት በጉባዔዉ ለመሳተፍ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

በጉባዔዉ በኢትዮጵያ ዘርፈ-ብዙ ጉዳዮች ዙሪያ የተካሄዱ ጥናቶች ቀርበዉ ምሁራዊ ዉይይቶች ይካሄዱበታል፡፡

ጉባዔዉንና በጉባዔዉ የሚቀርቡ ጉዳዮችን በመላዉ ዓለም ለሚገኙ ባለድርሻ አካላት ለማስተዋወቅ የራሱ ዌብሳይት ( https://ices22.hu.edu.et/ ) ሥራ የጀመረ ሲሆን ሌሎች የብዙሃን መገናኛዎች እንዲሁም የዲጅታል፣ ህትመትና ማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በስፋትና በተለያዩ አማራጮች ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡

ስለሆነም የዚህ ዓለም አቀፍ ጉባዔ አጋር መሆን የምትፈልጉ በሀገር ውስጥ ያላችሁ የግልና የመንግስት ተቋማት ዝግጅቱን ስፖንሰር በማድረግ፣ ምርትና አገልግሎታችሁን ለኤግዚብሽን  በማቅረብና በተለያዩ መንገዶች በመሳተፍ ራሳችሁን ለጉባዔዉ ተሳታፊዎች፣ ለዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብና ለመላዉ ዓለም እንድታስተዋውቁ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር፡  0937434532 ወይም  0925 62 95 89 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል!

የ22ኛዉ የኢትዮጵያ ጥናት ዓለም አቀፍ ጉባዔ አዘጋጅ ኮሚቴ

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!



tgoop.com/husccs/423
Create:
Last Update:

ምቹ የአጋርነትና ራስን የማስተዋወቅ አጋጣሚ ማስታወቂያ
*//*
ሐምሌ 12 ቀን 2017 ዓም

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 22ኛዉን "የኢትዮጵያ ጥናት ዓለም አቀፍ ጉባዔ" ከመስከረም 19-23/2018 ዓ/ም ያስተናግዳል::

በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ የሆነዉና ላለፉት ስድስት አስርት ዓመታት በተለያዩ የዓለም ሀገራት በየ2 ዓመቱ ሲካሄድ የቆየዉ "የኢትዮጵያ ጥናት ዓለም አቀፍ ጉባዔ" ለ22ኛ ጊዜ ከመስከረም 19-23/2018 ዓ/ም የሚከናወነው በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነው::

በዚህ ዓለም አቀፍ ጉባዔ ቁጥራቸዉ ከ1000 በላይ የሚገመት ምሁራንና ተመራማሪዎች ከተለያዩ የዓለም ሀገራት በጉባዔዉ ለመሳተፍ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

በጉባዔዉ በኢትዮጵያ ዘርፈ-ብዙ ጉዳዮች ዙሪያ የተካሄዱ ጥናቶች ቀርበዉ ምሁራዊ ዉይይቶች ይካሄዱበታል፡፡

ጉባዔዉንና በጉባዔዉ የሚቀርቡ ጉዳዮችን በመላዉ ዓለም ለሚገኙ ባለድርሻ አካላት ለማስተዋወቅ የራሱ ዌብሳይት ( https://ices22.hu.edu.et/ ) ሥራ የጀመረ ሲሆን ሌሎች የብዙሃን መገናኛዎች እንዲሁም የዲጅታል፣ ህትመትና ማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በስፋትና በተለያዩ አማራጮች ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡

ስለሆነም የዚህ ዓለም አቀፍ ጉባዔ አጋር መሆን የምትፈልጉ በሀገር ውስጥ ያላችሁ የግልና የመንግስት ተቋማት ዝግጅቱን ስፖንሰር በማድረግ፣ ምርትና አገልግሎታችሁን ለኤግዚብሽን  በማቅረብና በተለያዩ መንገዶች በመሳተፍ ራሳችሁን ለጉባዔዉ ተሳታፊዎች፣ ለዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብና ለመላዉ ዓለም እንድታስተዋውቁ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር፡  0937434532 ወይም  0925 62 95 89 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል!

የ22ኛዉ የኢትዮጵያ ጥናት ዓለም አቀፍ ጉባዔ አዘጋጅ ኮሚቴ

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!

BY HU Charity Sector




Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/423

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Click “Save” ; The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. Select “New Channel”
from us


Telegram HU Charity Sector
FROM American