#የእርዳታ_ጥሪ
ቀና ልብ ላላችሁ ወገኖች በሙሉ የወንድማችንን ነፍስ ከሞት እንታደግ🙏🙏
ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወጣት ኤርምያስ ፍቅሬ ይባላል።
ተወልዶ ያደገዉም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣በሀድያ ዞን፣በፎንቆ ከተማ ስሆን፤ #ከልጅነቱም ጀምሮ ትሁት፣በስነ-ምግባሩ የታነፀ፣በትምህርቱም ጎበዝና ለሌሎችም እንደ አራአያ የምታይ ወጣት ነዉ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን #በከፍተኛ ውጤት አጠናቆ ወደ ሀዋሳ ዩንቨርስቲ በመግባት በቴክስታይል እንጅነርንግ(Textile Engineering) ትምህት ክፍል ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተመርቆ በሀዋሳ እንደስትርያል ፓርክ(JP TEXTILE PLC) ውስጥ እየሰረ ባለበት ወቅት ድንገት ባጋጠመዉ የኩላልት ህመም ምክንያት ስረውን አቋርጦ ህክምነዉን እየተከታተለ እያለ ህመሙ ብሶበት ሁሌቱም ኩላልቶቹ መስራት ስላቁመ ዶክተሮቹ በአፋጣኝ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የኩላሊት ንቅለ ተከላ(Transplantation) እንድደረግ ወስነዋል።
እናም ወደ ውጭ ሀገር ወስደን ለማሳከም የተጠየቅነዉ ብር ከአቅማችን በላይ በመሆኑ እናንተ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭም የምትኖሩ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እጃችሁን በመዘርጋት ወይም በምትችሉት ነገር ሁሉ ከጎናችን በመሆን ይህንን ወጣት ህይወት እንድትታደጉ ስንል እንማፀናለን🙏🙏።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:-1000268155938
በአዋሽ ባንክ:- 013201523182800
ERMIAS FIKRE MESSELE
ለመደወል እና ኤርምያስን ለማናገር ለምትፈልጉ 📞 0941414057,
0920992184 ወይም 0939580869
የተቻላችሁን ብትረዱን እና የወንድማችንን ህይወት በማትረፍ ትተባበሩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን🙏
ለምታደርጉልን ማንኛውም ቀና ትብብር እናመሰግናለን ፈጣሪ ጨምሮ ይስጥልን።
@Go_Fund1
ቀና ልብ ላላችሁ ወገኖች በሙሉ የወንድማችንን ነፍስ ከሞት እንታደግ🙏🙏
ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወጣት ኤርምያስ ፍቅሬ ይባላል።
ተወልዶ ያደገዉም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣በሀድያ ዞን፣በፎንቆ ከተማ ስሆን፤ #ከልጅነቱም ጀምሮ ትሁት፣በስነ-ምግባሩ የታነፀ፣በትምህርቱም ጎበዝና ለሌሎችም እንደ አራአያ የምታይ ወጣት ነዉ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን #በከፍተኛ ውጤት አጠናቆ ወደ ሀዋሳ ዩንቨርስቲ በመግባት በቴክስታይል እንጅነርንግ(Textile Engineering) ትምህት ክፍል ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተመርቆ በሀዋሳ እንደስትርያል ፓርክ(JP TEXTILE PLC) ውስጥ እየሰረ ባለበት ወቅት ድንገት ባጋጠመዉ የኩላልት ህመም ምክንያት ስረውን አቋርጦ ህክምነዉን እየተከታተለ እያለ ህመሙ ብሶበት ሁሌቱም ኩላልቶቹ መስራት ስላቁመ ዶክተሮቹ በአፋጣኝ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የኩላሊት ንቅለ ተከላ(Transplantation) እንድደረግ ወስነዋል።
እናም ወደ ውጭ ሀገር ወስደን ለማሳከም የተጠየቅነዉ ብር ከአቅማችን በላይ በመሆኑ እናንተ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭም የምትኖሩ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እጃችሁን በመዘርጋት ወይም በምትችሉት ነገር ሁሉ ከጎናችን በመሆን ይህንን ወጣት ህይወት እንድትታደጉ ስንል እንማፀናለን🙏🙏።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:-1000268155938
በአዋሽ ባንክ:- 013201523182800
ERMIAS FIKRE MESSELE
ለመደወል እና ኤርምያስን ለማናገር ለምትፈልጉ 📞 0941414057,
0920992184 ወይም 0939580869
የተቻላችሁን ብትረዱን እና የወንድማችንን ህይወት በማትረፍ ትተባበሩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን🙏
ለምታደርጉልን ማንኛውም ቀና ትብብር እናመሰግናለን ፈጣሪ ጨምሮ ይስጥልን።
@Go_Fund1
😢1
tgoop.com/husccs/391
Create:
Last Update:
Last Update:
#የእርዳታ_ጥሪ
ቀና ልብ ላላችሁ ወገኖች በሙሉ የወንድማችንን ነፍስ ከሞት እንታደግ🙏🙏
ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወጣት ኤርምያስ ፍቅሬ ይባላል።
ተወልዶ ያደገዉም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣በሀድያ ዞን፣በፎንቆ ከተማ ስሆን፤ #ከልጅነቱም ጀምሮ ትሁት፣በስነ-ምግባሩ የታነፀ፣በትምህርቱም ጎበዝና ለሌሎችም እንደ አራአያ የምታይ ወጣት ነዉ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን #በከፍተኛ ውጤት አጠናቆ ወደ ሀዋሳ ዩንቨርስቲ በመግባት በቴክስታይል እንጅነርንግ(Textile Engineering) ትምህት ክፍል ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተመርቆ በሀዋሳ እንደስትርያል ፓርክ(JP TEXTILE PLC) ውስጥ እየሰረ ባለበት ወቅት ድንገት ባጋጠመዉ የኩላልት ህመም ምክንያት ስረውን አቋርጦ ህክምነዉን እየተከታተለ እያለ ህመሙ ብሶበት ሁሌቱም ኩላልቶቹ መስራት ስላቁመ ዶክተሮቹ በአፋጣኝ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የኩላሊት ንቅለ ተከላ(Transplantation) እንድደረግ ወስነዋል።
እናም ወደ ውጭ ሀገር ወስደን ለማሳከም የተጠየቅነዉ ብር ከአቅማችን በላይ በመሆኑ እናንተ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭም የምትኖሩ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እጃችሁን በመዘርጋት ወይም በምትችሉት ነገር ሁሉ ከጎናችን በመሆን ይህንን ወጣት ህይወት እንድትታደጉ ስንል እንማፀናለን🙏🙏።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:-1000268155938
በአዋሽ ባንክ:- 013201523182800
ERMIAS FIKRE MESSELE
ለመደወል እና ኤርምያስን ለማናገር ለምትፈልጉ 📞 0941414057,
0920992184 ወይም 0939580869
የተቻላችሁን ብትረዱን እና የወንድማችንን ህይወት በማትረፍ ትተባበሩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን🙏
ለምታደርጉልን ማንኛውም ቀና ትብብር እናመሰግናለን ፈጣሪ ጨምሮ ይስጥልን።
@Go_Fund1
ቀና ልብ ላላችሁ ወገኖች በሙሉ የወንድማችንን ነፍስ ከሞት እንታደግ🙏🙏
ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወጣት ኤርምያስ ፍቅሬ ይባላል።
ተወልዶ ያደገዉም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣በሀድያ ዞን፣በፎንቆ ከተማ ስሆን፤ #ከልጅነቱም ጀምሮ ትሁት፣በስነ-ምግባሩ የታነፀ፣በትምህርቱም ጎበዝና ለሌሎችም እንደ አራአያ የምታይ ወጣት ነዉ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን #በከፍተኛ ውጤት አጠናቆ ወደ ሀዋሳ ዩንቨርስቲ በመግባት በቴክስታይል እንጅነርንግ(Textile Engineering) ትምህት ክፍል ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተመርቆ በሀዋሳ እንደስትርያል ፓርክ(JP TEXTILE PLC) ውስጥ እየሰረ ባለበት ወቅት ድንገት ባጋጠመዉ የኩላልት ህመም ምክንያት ስረውን አቋርጦ ህክምነዉን እየተከታተለ እያለ ህመሙ ብሶበት ሁሌቱም ኩላልቶቹ መስራት ስላቁመ ዶክተሮቹ በአፋጣኝ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የኩላሊት ንቅለ ተከላ(Transplantation) እንድደረግ ወስነዋል።
እናም ወደ ውጭ ሀገር ወስደን ለማሳከም የተጠየቅነዉ ብር ከአቅማችን በላይ በመሆኑ እናንተ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭም የምትኖሩ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እጃችሁን በመዘርጋት ወይም በምትችሉት ነገር ሁሉ ከጎናችን በመሆን ይህንን ወጣት ህይወት እንድትታደጉ ስንል እንማፀናለን🙏🙏።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:-1000268155938
በአዋሽ ባንክ:- 013201523182800
ERMIAS FIKRE MESSELE
ለመደወል እና ኤርምያስን ለማናገር ለምትፈልጉ 📞 0941414057,
0920992184 ወይም 0939580869
የተቻላችሁን ብትረዱን እና የወንድማችንን ህይወት በማትረፍ ትተባበሩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን🙏
ለምታደርጉልን ማንኛውም ቀና ትብብር እናመሰግናለን ፈጣሪ ጨምሮ ይስጥልን።
@Go_Fund1
BY HU Charity Sector




Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/391