HUSCCS Telegram 377
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት በጎ አድራጎት ዘርፍ ፤ AHAVA፤Human Right ክለብ ጋር አንድ ላይ በመሆን የሀዋሳ ከተማ ማረሚያ ተቋምን ጎበኙ።

4/08/2017 ዓ.ም

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ ከ Human rights እና AHAVA ጋር በመሆን የተለያዩ የቁሳቁሶች ( አልባሳት: የንፅህና መጠበቂያ: የመሳሰሉትን) ድጋፍ ይዘው በሀዋሳ ከተማ ማረምያ ተቋም ውስጥ የሚገኙትን ታራሚዎች ጎበኙ።

በጉብኝቱ ወቅት የማረሚያው ተቋም ዋና አሰተዳደር ኮማንደሩ ለተማሪዎች እንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት አስተላልፏል። በመቀጠል ሰለጎበኛችሁ በጣም ደስተኞች ነን በማለት ደስታቸውን ለተማሪዎች ገልፀው ከዚህ በኃላም እንደዚህ አይነት ድጋፍና ማበረታቻ ከተማርዎች እንደምጠብቁ ገልጸዋል።

በጉብኝቱ ወቀት የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ እንደገለጸት ስለ መልካም አቀባበል አመሰግነው በመቀጠል ዛሬ ለጉብኝትና ትንሽ በእጃችን ያለውን ነገር ይዘን መተናል ቀጣይ ግን ስንመጣ ሰባቱን ካምፋሶችን አሰተባብረን የተለያዩ ነገሮች ማለትም የተለያዩ መጽሐፍትን፤ የንጽሕና መጠበቂያ ፤ የህክምና እቃዎችን ይዘው እንደምመጡ ቃል ገብተዋል።

የሀዋሳ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት የሆኑት ተማር እሰይ ጴጥሮሰ እንደተናገሩት ዛሬ ወደ ታራምዎች የመጣነው እኛ ለእናንተ አለን ብለን ፍቅራችንን ለመግለጽ ፤ ቀጣይም ደግሞ በዘላቅነት አብራናችሁ ለመቆም ነው ብለዋል።

በጉብኝቱ ወቅት ከተከናወኑ ተግባራት መካከል ሴት እና ወንድ ታራሚዎችን የማበረታታት እና ተሰፋን መሰጠት እንዲሁም በጊቢው የሚገኙትን ቤተ መፅሐፍት ፤ የመዝናኛ ቦታዎችን ጉብኝት ተደርጓል።

ርህራሄን በተግባር

| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አራጎት ዘርፍ

https://www.tgoop.com/husccs1



tgoop.com/husccs/377
Create:
Last Update:

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት በጎ አድራጎት ዘርፍ ፤ AHAVA፤Human Right ክለብ ጋር አንድ ላይ በመሆን የሀዋሳ ከተማ ማረሚያ ተቋምን ጎበኙ።

4/08/2017 ዓ.ም

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ ከ Human rights እና AHAVA ጋር በመሆን የተለያዩ የቁሳቁሶች ( አልባሳት: የንፅህና መጠበቂያ: የመሳሰሉትን) ድጋፍ ይዘው በሀዋሳ ከተማ ማረምያ ተቋም ውስጥ የሚገኙትን ታራሚዎች ጎበኙ።

በጉብኝቱ ወቅት የማረሚያው ተቋም ዋና አሰተዳደር ኮማንደሩ ለተማሪዎች እንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት አስተላልፏል። በመቀጠል ሰለጎበኛችሁ በጣም ደስተኞች ነን በማለት ደስታቸውን ለተማሪዎች ገልፀው ከዚህ በኃላም እንደዚህ አይነት ድጋፍና ማበረታቻ ከተማርዎች እንደምጠብቁ ገልጸዋል።

በጉብኝቱ ወቀት የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ እንደገለጸት ስለ መልካም አቀባበል አመሰግነው በመቀጠል ዛሬ ለጉብኝትና ትንሽ በእጃችን ያለውን ነገር ይዘን መተናል ቀጣይ ግን ስንመጣ ሰባቱን ካምፋሶችን አሰተባብረን የተለያዩ ነገሮች ማለትም የተለያዩ መጽሐፍትን፤ የንጽሕና መጠበቂያ ፤ የህክምና እቃዎችን ይዘው እንደምመጡ ቃል ገብተዋል።

የሀዋሳ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት የሆኑት ተማር እሰይ ጴጥሮሰ እንደተናገሩት ዛሬ ወደ ታራምዎች የመጣነው እኛ ለእናንተ አለን ብለን ፍቅራችንን ለመግለጽ ፤ ቀጣይም ደግሞ በዘላቅነት አብራናችሁ ለመቆም ነው ብለዋል።

በጉብኝቱ ወቅት ከተከናወኑ ተግባራት መካከል ሴት እና ወንድ ታራሚዎችን የማበረታታት እና ተሰፋን መሰጠት እንዲሁም በጊቢው የሚገኙትን ቤተ መፅሐፍት ፤ የመዝናኛ ቦታዎችን ጉብኝት ተደርጓል።

ርህራሄን በተግባር

| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አራጎት ዘርፍ

https://www.tgoop.com/husccs1

BY HU Charity Sector













Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/377

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Write your hashtags in the language of your target audience. Image: Telegram. 3How to create a Telegram channel?
from us


Telegram HU Charity Sector
FROM American