HUSCCS Telegram 340
ሰላም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ወደ እናንተ የእርዳታ ጥሪ ይዘን መተናል።


።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።

በ ሀዋሳ ከተማ አዳሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ኢኮኖሚክሰ ትምህርት እያሰተማሩ የሚገኙት መምህር አዴላ ቶሼ በአሁኑ ሰአት የደም ካንሰር፤ የኩላልት እንፈክሸንና አስም ህመምተኛ በመሆኑ ስራውን መሰራት ካለመቻም በላይ ለህክምና የሚሆን ገንዘብ እጥረት ስላጋጠመው ፤ እንድሁም በተጨማሪ አቶ አባይነ መክብብ የጉበትና የሽንት ቱቦ በሽተኛ ስለ ሆነ የእኛን እርዳታ ይፈልጋሉ ሰለዚህ ሁላችሁም የሚትችሉትን እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን ።

ታድያ እንደት እንረዳለን ካላችሁ ዛሬ ከሰአትና ማታ በ complex እና ዶርም አከባብ ስለምንዞር የምትችሉት ያህል በገንዘብ እንድትረዱ እንጠይቃለን ።

ሰው ለመረዳት ሰው መሆን በቂ ነው ።

በጎነትን በተግባር

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ።

ለበለጠ መረጃ
አማኑኤል ድንሳ
0974358776
መስከረም ኩታ
0988696986


ይህንን መረጃ ለሌሎች በማጋራት አብሮነታችሁን እንድታሳዩ።
👍1



tgoop.com/husccs/340
Create:
Last Update:

ሰላም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ወደ እናንተ የእርዳታ ጥሪ ይዘን መተናል።


።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።

በ ሀዋሳ ከተማ አዳሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ኢኮኖሚክሰ ትምህርት እያሰተማሩ የሚገኙት መምህር አዴላ ቶሼ በአሁኑ ሰአት የደም ካንሰር፤ የኩላልት እንፈክሸንና አስም ህመምተኛ በመሆኑ ስራውን መሰራት ካለመቻም በላይ ለህክምና የሚሆን ገንዘብ እጥረት ስላጋጠመው ፤ እንድሁም በተጨማሪ አቶ አባይነ መክብብ የጉበትና የሽንት ቱቦ በሽተኛ ስለ ሆነ የእኛን እርዳታ ይፈልጋሉ ሰለዚህ ሁላችሁም የሚትችሉትን እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን ።

ታድያ እንደት እንረዳለን ካላችሁ ዛሬ ከሰአትና ማታ በ complex እና ዶርም አከባብ ስለምንዞር የምትችሉት ያህል በገንዘብ እንድትረዱ እንጠይቃለን ።

ሰው ለመረዳት ሰው መሆን በቂ ነው ።

በጎነትን በተግባር

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ።

ለበለጠ መረጃ
አማኑኤል ድንሳ
0974358776
መስከረም ኩታ
0988696986


ይህንን መረጃ ለሌሎች በማጋራት አብሮነታችሁን እንድታሳዩ።

BY HU Charity Sector


Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/340

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn.
from us


Telegram HU Charity Sector
FROM American