HUSCCS Telegram 306
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለበጎ አድራጎት ዘርፍ ለአዲስና ነባር አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሀግብር አደረገ።

14/04/2017 ዓ.ም

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት  የበጎ አድራጎት ዘርፍ ''ሪህራሄን በተግባር '' በሚል መሪ ቃል (ታህሳስ 14/2017 ዓ.ም) ለአዲስና ነባር አባላት በአፍሪካ አዳራሽ ልዩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አድርጓል ።

በዝግጅቱም ወቅት የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ እንደገለፁት የበጎ አድራጎት ሥራ ዩኒቨርስቲው በትኩረት የሚመለከተውና አስፈላጊ ጉዳይ በመሆኑ ሀሳቡ የሚበረታታ መሆኑን ገልፀው በሚያስፈልገው ሁሉ ዩኒቨርስቲው ከጎናቸው እንደሚቆም ቃል ገብተዋል

በሌላ በኩል የመላው ኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ምክትል ፕሬዚደንት እና የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጰጥሮስ እንደገለፀው በጎነት ለሁሉም ሰው የሚገባ እንዲሁም ከሁሉም ሰው የምጠበቅ መልካም ተግባር በመሆኑ በዩኒቨርስቲያችንም ይህንን በጎ ተግባር  እውን ለማድረግ  የተለያዩ ስራዎችን አብረን ልንሰራ ይገባናል ሲል ገልጿል።

የዘርፍ ተጠሪ ተማሪ አማኑኤል ድንሳ በበኩሉ ስለ ዘርፋ ገለጻ በማድረግ ሊሰሩ በታቀዱ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ዙሪያ ገለጻ አድርጓል።

የዘሪፋ ምክትል ተጠሪ የሆኑት ተማረ መሰከረም ኩታ ከዚህ በፊት በዘሪፉ የተሰሩ ሥራዎችን ለአድሰ ተማሪዎች ገለፃ አድሪገዋል። ተማሪዎችም በዘሪፉ በተሰሩ ሥራዎች ደስተኛ እንደሆኑ ገልፀዋል።

በመጨረሻም የዘሪፉ ተጠሪዎች ራሳቸዉን ለተማሪዎች በማስተዋወቅ ዝግጅቱ አልቆዋል።

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘሪፋ

ሪህራሄን በተግባሪ
👍3



tgoop.com/husccs/306
Create:
Last Update:

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለበጎ አድራጎት ዘርፍ ለአዲስና ነባር አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሀግብር አደረገ።

14/04/2017 ዓ.ም

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት  የበጎ አድራጎት ዘርፍ ''ሪህራሄን በተግባር '' በሚል መሪ ቃል (ታህሳስ 14/2017 ዓ.ም) ለአዲስና ነባር አባላት በአፍሪካ አዳራሽ ልዩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አድርጓል ።

በዝግጅቱም ወቅት የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ እንደገለፁት የበጎ አድራጎት ሥራ ዩኒቨርስቲው በትኩረት የሚመለከተውና አስፈላጊ ጉዳይ በመሆኑ ሀሳቡ የሚበረታታ መሆኑን ገልፀው በሚያስፈልገው ሁሉ ዩኒቨርስቲው ከጎናቸው እንደሚቆም ቃል ገብተዋል

በሌላ በኩል የመላው ኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ምክትል ፕሬዚደንት እና የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጰጥሮስ እንደገለፀው በጎነት ለሁሉም ሰው የሚገባ እንዲሁም ከሁሉም ሰው የምጠበቅ መልካም ተግባር በመሆኑ በዩኒቨርስቲያችንም ይህንን በጎ ተግባር  እውን ለማድረግ  የተለያዩ ስራዎችን አብረን ልንሰራ ይገባናል ሲል ገልጿል።

የዘርፍ ተጠሪ ተማሪ አማኑኤል ድንሳ በበኩሉ ስለ ዘርፋ ገለጻ በማድረግ ሊሰሩ በታቀዱ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ዙሪያ ገለጻ አድርጓል።

የዘሪፋ ምክትል ተጠሪ የሆኑት ተማረ መሰከረም ኩታ ከዚህ በፊት በዘሪፉ የተሰሩ ሥራዎችን ለአድሰ ተማሪዎች ገለፃ አድሪገዋል። ተማሪዎችም በዘሪፉ በተሰሩ ሥራዎች ደስተኛ እንደሆኑ ገልፀዋል።

በመጨረሻም የዘሪፉ ተጠሪዎች ራሳቸዉን ለተማሪዎች በማስተዋወቅ ዝግጅቱ አልቆዋል።

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘሪፋ

ሪህራሄን በተግባሪ

BY HU Charity Sector










Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/306

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): 4How to customize a Telegram channel? Users are more open to new information on workdays rather than weekends.
from us


Telegram HU Charity Sector
FROM American