Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (Tofik)
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ካውንስል ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ
መስከረም 30 2017
____
የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች መማክርት ከተማሪ አገሎግሎት ዲን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በግቢ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ክበባት እና ማህበራት ተወካዮች ጋር በተለያዩ ርዐሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።ውይይቱን በንግግር የከፈተው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መማክርት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ ፣ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ከአካዳሚክ ትምህርታቸዉ ጎን ለጎን Extra-Carricular activities ዉሰጥ በመሳተፍ ክህሎታቸዉን እንዲያዳብሩ በዩኒቨርስቲ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተማሪ ተኮር ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ና በግቢ ውስጥ ካሉ ክበባት እና ማህበራት ጋር በጋራ ለመስራት መማክርቱ ቁርጠኛ እንደሆነ አሳውቋል።በእለቱም የተማሪ አገልግሎት ዲን ዶክተር አመሎ በአካል ተገኝተው ከክበባት እና ማህበራት ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያቶችን ተቀብለው ምላሽ ሰተዋል። እሳቸውም በንግግራቸው ዩኒቨርስቲው ክበባቱ በሚያስፈልጋቸው ነገር ከጎናቸው እንደሆነ ተናግረው ክበባቱ በተለይም ከእቅድ ጋር ተያይዞ መከተል ያለባቸውን መንገድ መመሪያ እና ምክር ሰጥተዋል።በመቀጠል ከዚህ በኋላ ላሉት ስራዎች በትብብር መንፈስ ለመስራት እና የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመጨረሻም የአምናዉን እቅድና አፈፃፀም በጋራ ገምግመዉ ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በመለየት ተጠናቋል።
Follow us:
Telegram: @hustudentcouncil
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-student-union/
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Hawassa university students' Union Head Office
መስከረም 30 2017
____
የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች መማክርት ከተማሪ አገሎግሎት ዲን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በግቢ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ክበባት እና ማህበራት ተወካዮች ጋር በተለያዩ ርዐሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።ውይይቱን በንግግር የከፈተው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መማክርት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ ፣ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ከአካዳሚክ ትምህርታቸዉ ጎን ለጎን Extra-Carricular activities ዉሰጥ በመሳተፍ ክህሎታቸዉን እንዲያዳብሩ በዩኒቨርስቲ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተማሪ ተኮር ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ና በግቢ ውስጥ ካሉ ክበባት እና ማህበራት ጋር በጋራ ለመስራት መማክርቱ ቁርጠኛ እንደሆነ አሳውቋል።በእለቱም የተማሪ አገልግሎት ዲን ዶክተር አመሎ በአካል ተገኝተው ከክበባት እና ማህበራት ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያቶችን ተቀብለው ምላሽ ሰተዋል። እሳቸውም በንግግራቸው ዩኒቨርስቲው ክበባቱ በሚያስፈልጋቸው ነገር ከጎናቸው እንደሆነ ተናግረው ክበባቱ በተለይም ከእቅድ ጋር ተያይዞ መከተል ያለባቸውን መንገድ መመሪያ እና ምክር ሰጥተዋል።በመቀጠል ከዚህ በኋላ ላሉት ስራዎች በትብብር መንፈስ ለመስራት እና የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመጨረሻም የአምናዉን እቅድና አፈፃፀም በጋራ ገምግመዉ ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በመለየት ተጠናቋል።
Follow us:
Telegram: @hustudentcouncil
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-student-union/
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Hawassa university students' Union Head Office
👍2
tgoop.com/husccs/262
Create:
Last Update:
Last Update:
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ካውንስል ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ
መስከረም 30 2017
____
የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች መማክርት ከተማሪ አገሎግሎት ዲን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በግቢ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ክበባት እና ማህበራት ተወካዮች ጋር በተለያዩ ርዐሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።ውይይቱን በንግግር የከፈተው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መማክርት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ ፣ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ከአካዳሚክ ትምህርታቸዉ ጎን ለጎን Extra-Carricular activities ዉሰጥ በመሳተፍ ክህሎታቸዉን እንዲያዳብሩ በዩኒቨርስቲ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተማሪ ተኮር ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ና በግቢ ውስጥ ካሉ ክበባት እና ማህበራት ጋር በጋራ ለመስራት መማክርቱ ቁርጠኛ እንደሆነ አሳውቋል።በእለቱም የተማሪ አገልግሎት ዲን ዶክተር አመሎ በአካል ተገኝተው ከክበባት እና ማህበራት ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያቶችን ተቀብለው ምላሽ ሰተዋል። እሳቸውም በንግግራቸው ዩኒቨርስቲው ክበባቱ በሚያስፈልጋቸው ነገር ከጎናቸው እንደሆነ ተናግረው ክበባቱ በተለይም ከእቅድ ጋር ተያይዞ መከተል ያለባቸውን መንገድ መመሪያ እና ምክር ሰጥተዋል።በመቀጠል ከዚህ በኋላ ላሉት ስራዎች በትብብር መንፈስ ለመስራት እና የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመጨረሻም የአምናዉን እቅድና አፈፃፀም በጋራ ገምግመዉ ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በመለየት ተጠናቋል።
Follow us:
Telegram: @hustudentcouncil
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-student-union/
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Hawassa university students' Union Head Office
መስከረም 30 2017
____
የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች መማክርት ከተማሪ አገሎግሎት ዲን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በግቢ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ክበባት እና ማህበራት ተወካዮች ጋር በተለያዩ ርዐሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።ውይይቱን በንግግር የከፈተው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መማክርት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ ፣ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ከአካዳሚክ ትምህርታቸዉ ጎን ለጎን Extra-Carricular activities ዉሰጥ በመሳተፍ ክህሎታቸዉን እንዲያዳብሩ በዩኒቨርስቲ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተማሪ ተኮር ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ና በግቢ ውስጥ ካሉ ክበባት እና ማህበራት ጋር በጋራ ለመስራት መማክርቱ ቁርጠኛ እንደሆነ አሳውቋል።በእለቱም የተማሪ አገልግሎት ዲን ዶክተር አመሎ በአካል ተገኝተው ከክበባት እና ማህበራት ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያቶችን ተቀብለው ምላሽ ሰተዋል። እሳቸውም በንግግራቸው ዩኒቨርስቲው ክበባቱ በሚያስፈልጋቸው ነገር ከጎናቸው እንደሆነ ተናግረው ክበባቱ በተለይም ከእቅድ ጋር ተያይዞ መከተል ያለባቸውን መንገድ መመሪያ እና ምክር ሰጥተዋል።በመቀጠል ከዚህ በኋላ ላሉት ስራዎች በትብብር መንፈስ ለመስራት እና የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመጨረሻም የአምናዉን እቅድና አፈፃፀም በጋራ ገምግመዉ ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በመለየት ተጠናቋል።
Follow us:
Telegram: @hustudentcouncil
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-student-union/
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Hawassa university students' Union Head Office
BY HU Charity Sector




Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/262
