Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/husccs/-259-260-261-262-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
HU Charity Sector@husccs P.262
HUSCCS Telegram 262
Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (Tofik)
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ካውንስል ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ
መስከረም 30 2017
__
__
የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች መማክርት ከተማሪ አገሎግሎት ዲን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር  በግቢ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ክበባት እና ማህበራት ተወካዮች ጋር በተለያዩ ርዐሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።ውይይቱን በንግግር የከፈተው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መማክርት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ ፣ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ከአካዳሚክ ትምህርታቸዉ ጎን ለጎን Extra-Carricular activities ዉሰጥ በመሳተፍ ክህሎታቸዉን እንዲያዳብሩ በዩኒቨርስቲ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተማሪ ተኮር  ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ና በግቢ ውስጥ ካሉ ክበባት እና ማህበራት ጋር በጋራ ለመስራት መማክርቱ ቁርጠኛ እንደሆነ አሳውቋል።በእለቱም የተማሪ አገልግሎት ዲን ዶክተር አመሎ በአካል ተገኝተው ከክበባት እና ማህበራት ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያቶችን ተቀብለው ምላሽ ሰተዋል። እሳቸውም በንግግራቸው ዩኒቨርስቲው ክበባቱ በሚያስፈልጋቸው ነገር ከጎናቸው እንደሆነ ተናግረው ክበባቱ በተለይም ከእቅድ ጋር ተያይዞ መከተል ያለባቸውን መንገድ መመሪያ እና ምክር ሰጥተዋል።በመቀጠል ከዚህ በኋላ ላሉት ስራዎች በትብብር መንፈስ ለመስራት እና የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመጨረሻም የአምናዉን እቅድና አፈፃፀም በጋራ ገምግመዉ ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በመለየት ተጠናቋል።

Follow us:
Telegram: @hustudentcouncil

LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-student-union/

Hawassa university students' Union Head Office
👍2



tgoop.com/husccs/262
Create:
Last Update:

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ካውንስል ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ
መስከረም 30 2017
__
__
የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች መማክርት ከተማሪ አገሎግሎት ዲን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር  በግቢ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ክበባት እና ማህበራት ተወካዮች ጋር በተለያዩ ርዐሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።ውይይቱን በንግግር የከፈተው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መማክርት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ ፣ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ከአካዳሚክ ትምህርታቸዉ ጎን ለጎን Extra-Carricular activities ዉሰጥ በመሳተፍ ክህሎታቸዉን እንዲያዳብሩ በዩኒቨርስቲ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተማሪ ተኮር  ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ና በግቢ ውስጥ ካሉ ክበባት እና ማህበራት ጋር በጋራ ለመስራት መማክርቱ ቁርጠኛ እንደሆነ አሳውቋል።በእለቱም የተማሪ አገልግሎት ዲን ዶክተር አመሎ በአካል ተገኝተው ከክበባት እና ማህበራት ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያቶችን ተቀብለው ምላሽ ሰተዋል። እሳቸውም በንግግራቸው ዩኒቨርስቲው ክበባቱ በሚያስፈልጋቸው ነገር ከጎናቸው እንደሆነ ተናግረው ክበባቱ በተለይም ከእቅድ ጋር ተያይዞ መከተል ያለባቸውን መንገድ መመሪያ እና ምክር ሰጥተዋል።በመቀጠል ከዚህ በኋላ ላሉት ስራዎች በትብብር መንፈስ ለመስራት እና የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመጨረሻም የአምናዉን እቅድና አፈፃፀም በጋራ ገምግመዉ ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በመለየት ተጠናቋል።

Follow us:
Telegram: @hustudentcouncil

LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-student-union/

Hawassa university students' Union Head Office

BY HU Charity Sector







Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/262

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. 4How to customize a Telegram channel? You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators.
from us


Telegram HU Charity Sector
FROM American