Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/husccs/-259-260-261-262-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
HU Charity Sector@husccs P.261
HUSCCS Telegram 261
Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (Tofik)
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ካውንስል ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ
መስከረም 30 2017
__
__
የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች መማክርት ከተማሪ አገሎግሎት ዲን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር  በግቢ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ክበባት እና ማህበራት ተወካዮች ጋር በተለያዩ ርዐሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።ውይይቱን በንግግር የከፈተው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መማክርት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ ፣ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ከአካዳሚክ ትምህርታቸዉ ጎን ለጎን Extra-Carricular activities ዉሰጥ በመሳተፍ ክህሎታቸዉን እንዲያዳብሩ በዩኒቨርስቲ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተማሪ ተኮር  ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ና በግቢ ውስጥ ካሉ ክበባት እና ማህበራት ጋር በጋራ ለመስራት መማክርቱ ቁርጠኛ እንደሆነ አሳውቋል።በእለቱም የተማሪ አገልግሎት ዲን ዶክተር አመሎ በአካል ተገኝተው ከክበባት እና ማህበራት ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያቶችን ተቀብለው ምላሽ ሰተዋል። እሳቸውም በንግግራቸው ዩኒቨርስቲው ክበባቱ በሚያስፈልጋቸው ነገር ከጎናቸው እንደሆነ ተናግረው ክበባቱ በተለይም ከእቅድ ጋር ተያይዞ መከተል ያለባቸውን መንገድ መመሪያ እና ምክር ሰጥተዋል።በመቀጠል ከዚህ በኋላ ላሉት ስራዎች በትብብር መንፈስ ለመስራት እና የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመጨረሻም የአምናዉን እቅድና አፈፃፀም በጋራ ገምግመዉ ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በመለየት ተጠናቋል።

Follow us:
Telegram: @hustudentcouncil

LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-student-union/

Hawassa university students' Union Head Office
👍2



tgoop.com/husccs/261
Create:
Last Update:

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ካውንስል ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ
መስከረም 30 2017
__
__
የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች መማክርት ከተማሪ አገሎግሎት ዲን ጽ/ቤት ጋር በመተባበር  በግቢ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ክበባት እና ማህበራት ተወካዮች ጋር በተለያዩ ርዐሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።ውይይቱን በንግግር የከፈተው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መማክርት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ ፣ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ከአካዳሚክ ትምህርታቸዉ ጎን ለጎን Extra-Carricular activities ዉሰጥ በመሳተፍ ክህሎታቸዉን እንዲያዳብሩ በዩኒቨርስቲ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተማሪ ተኮር  ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ና በግቢ ውስጥ ካሉ ክበባት እና ማህበራት ጋር በጋራ ለመስራት መማክርቱ ቁርጠኛ እንደሆነ አሳውቋል።በእለቱም የተማሪ አገልግሎት ዲን ዶክተር አመሎ በአካል ተገኝተው ከክበባት እና ማህበራት ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያቶችን ተቀብለው ምላሽ ሰተዋል። እሳቸውም በንግግራቸው ዩኒቨርስቲው ክበባቱ በሚያስፈልጋቸው ነገር ከጎናቸው እንደሆነ ተናግረው ክበባቱ በተለይም ከእቅድ ጋር ተያይዞ መከተል ያለባቸውን መንገድ መመሪያ እና ምክር ሰጥተዋል።በመቀጠል ከዚህ በኋላ ላሉት ስራዎች በትብብር መንፈስ ለመስራት እና የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመጨረሻም የአምናዉን እቅድና አፈፃፀም በጋራ ገምግመዉ ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በመለየት ተጠናቋል።

Follow us:
Telegram: @hustudentcouncil

LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/hawassa-university-student-union/

Hawassa university students' Union Head Office

BY HU Charity Sector







Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/261

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021.
from us


Telegram HU Charity Sector
FROM American