Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/dynamicsport/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Dÿñámîç śpőrt™🇪🇹@dynamicsport P.178439
DYNAMICSPORT Telegram 178439
🚨 ሰበር ዜና

ጋቶች ፓኖም  ለኢራቅ ስታር የኒውሮዝ ስፖርት ክለብ ፈረመ!

ኢትዮጵያዊው አማካይ ጋቶች ፓኖም   ከትላንት በስቲያ ወደ  ኢራቅ  ማቅናቱን መዘገባችን ይታወሳል:: የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና፣ ወላይታ ድቻ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ መቐለ 70 እንደርታ፣ ፋሲል ከነማ እንዲሁም በራሽያ እና ግብፅ ሊግ  የተጫወተው  እና በዘንድሮ ዓመት በኢትዮጵያ መድን  መለያ ያየነው  አመለ ሸጋው  ጋቶች ፓኖም  የኢራቅ ስታር ሊግ የኒውሮዝ ስፖርት ክለብ የ2024-2025  በአንድ አመት ውል ፈርሟል::

[kick off]

"Share" @dynamicsport
              @dynamicsport
👍102



tgoop.com/dynamicsport/178439
Create:
Last Update:

🚨 ሰበር ዜና

ጋቶች ፓኖም  ለኢራቅ ስታር የኒውሮዝ ስፖርት ክለብ ፈረመ!

ኢትዮጵያዊው አማካይ ጋቶች ፓኖም   ከትላንት በስቲያ ወደ  ኢራቅ  ማቅናቱን መዘገባችን ይታወሳል:: የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና፣ ወላይታ ድቻ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ መቐለ 70 እንደርታ፣ ፋሲል ከነማ እንዲሁም በራሽያ እና ግብፅ ሊግ  የተጫወተው  እና በዘንድሮ ዓመት በኢትዮጵያ መድን  መለያ ያየነው  አመለ ሸጋው  ጋቶች ፓኖም  የኢራቅ ስታር ሊግ የኒውሮዝ ስፖርት ክለብ የ2024-2025  በአንድ አመት ውል ፈርሟል::

[kick off]

"Share" @dynamicsport
              @dynamicsport

BY Dÿñámîç śpőrt™🇪🇹




Share with your friend now:
tgoop.com/dynamicsport/178439

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Activate up to 20 bots
from us


Telegram Dÿñámîç śpőrt™🇪🇹
FROM American