BIRANAYETUBE Telegram 8507
‘’ለበዓል የተገዛውን በግ እጣ አዙሮ አዙሮ ሲጨርስ እጣው ለ ታናሽ ወንድሙ አንደደረሠው የተናገረውን እጣ አዟሪን ነው ያስታወስከኝ... ‘’

በጠዋት ያዝናናኝ የTikTok comment ነው

ሶፎኒያስ ነብዩ ይባላል TikTok ላይ የስፖርት ጥሩ ኮንቴቶችን ይሠራል ከ 1000 በላይ ሠዎችን መዝግቦ ቻሌንጅ አዘጋጅቶ ነበር ሽልማቱ ደግሞ መኪና የመመዝገቢያም ከፍለዋል ለማሸነፍም ብዙ ለፍተዋል ::

እንደ አብዛኝው ተመልካች ፎቶ እና ቪዲዮ ተመልክቶ የውድድሩ አሸናፊ ይሆናል ተብሎ የተጠበቀው በረከት ተህልቁ የመጀመሪያው ፎቶ ላይ ያለው ወጣት ሲሆን አዘጋጁ ቅዱስ የሚባለውን ወጣት አንተ ነህ አሸናፊ መኪናውንም ሸልሜሀለሁ ብሎታል ::

የሚገርመው የመኪናው አሸናፊ የተባለው አብሮት የሚኖር ሠው ወይም ወንድሙ መባሉ ነው ይህንኑም ደግሞ ሶፊም በኮሜንት አምኗል::

ጉዳዩን ለማጣራት ሶፎኒያስ ጋር ደውዬ ነበር ''የበለጠ የለፋው ቅዱስ ስለሆነ እሡን መርጫለሁ... '' ብሎ በትህትና መልሶልኝል ፍርዱን ለተመልካች ትቻለሁ::



tgoop.com/biranayetube/8507
Create:
Last Update:

‘’ለበዓል የተገዛውን በግ እጣ አዙሮ አዙሮ ሲጨርስ እጣው ለ ታናሽ ወንድሙ አንደደረሠው የተናገረውን እጣ አዟሪን ነው ያስታወስከኝ... ‘’

በጠዋት ያዝናናኝ የTikTok comment ነው

ሶፎኒያስ ነብዩ ይባላል TikTok ላይ የስፖርት ጥሩ ኮንቴቶችን ይሠራል ከ 1000 በላይ ሠዎችን መዝግቦ ቻሌንጅ አዘጋጅቶ ነበር ሽልማቱ ደግሞ መኪና የመመዝገቢያም ከፍለዋል ለማሸነፍም ብዙ ለፍተዋል ::

እንደ አብዛኝው ተመልካች ፎቶ እና ቪዲዮ ተመልክቶ የውድድሩ አሸናፊ ይሆናል ተብሎ የተጠበቀው በረከት ተህልቁ የመጀመሪያው ፎቶ ላይ ያለው ወጣት ሲሆን አዘጋጁ ቅዱስ የሚባለውን ወጣት አንተ ነህ አሸናፊ መኪናውንም ሸልሜሀለሁ ብሎታል ::

የሚገርመው የመኪናው አሸናፊ የተባለው አብሮት የሚኖር ሠው ወይም ወንድሙ መባሉ ነው ይህንኑም ደግሞ ሶፊም በኮሜንት አምኗል::

ጉዳዩን ለማጣራት ሶፎኒያስ ጋር ደውዬ ነበር ''የበለጠ የለፋው ቅዱስ ስለሆነ እሡን መርጫለሁ... '' ብሎ በትህትና መልሶልኝል ፍርዱን ለተመልካች ትቻለሁ::

BY Biranaye Tube






Share with your friend now:
tgoop.com/biranayetube/8507

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Channel login must contain 5-32 characters On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram Biranaye Tube
FROM American