Notice: file_put_contents(): Write of 3148 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 16384 of 19532 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ፍልስፍና ለላቀ አስተሳሰብ Philosophy@Zephilosophy P.1111
ZEPHILOSOPHY Telegram 1111
ብቸኝነትን የመረጥኩት....
ካህሊል ጂብራን

"ከአለም ተነጥለህ ብቻህን ለመኖር እንዴት መረጥክ ?"
ብዬ ጠየኩት

በሀሳብ ተውጦ በዝምታ ከቆየ በኋላ እንዲህ አለ

‹‹በፍጥረቶቹ መካከል እየኖርኩ እግዚአብሔርን ማምለክ እችል ነበር፤ ማምለክ ለብቻ ተነጥሎ መኖርን አይጠይቅምና! ሰዎችን የተውኳቸው እግዚአብሔርን ለማግኘት ስል አልነበረም፡፡ በአባትና በእናቴ ቤት ሆኜም አገኘው ነበር፡፡ ከሰዎች የተገለልኩበት ምክንያት ተፈጥሯቸው ከእኔ ተፈጥሮአዊ ባህርይ ጋር ስለተጋጨ እንዲሁም ህልማቸው ከህልሜ ጋር ባለመስማማቱ ነው፡፡

‹‹ብቸኝነትን የፈለግሁት ራሳቸውን ሽጠው በተመሳሳይ ዋጋ በመንፈሳዊም ሆነ በቁስ አካላዊ መስፈርት ከእነሱ ያነሰች ነገርን የሚገዙ ሰዎችን ፊት ላለማየት ስል ነው...

‹‹ብቸኝነትን የፈለግሁት የዕውቀትን መንፈስ በህልሞቻቸው ውስጥ አይተው ግባቸውን እንደመቱ ከሚያምኑት ከእነዚያ በራሳቸው ከሚረኩት ሰዎች እራሴን ለመሸሸግ ስል ነው...

‹‹ከማህበረሰቡ የሸሸሁት እውነትን ባያዩም መንፈሱን ባይገነዘቡትም እና ለዓላማቸው መሳካት ሲሉ ብቻ የእውነትን ፍሬ ነገር ሙሉ ለሙሉ እንዳገኙት አድርገው ከሚለፍፉት ለመራቅ ነው::

‹‹ከዓለም ተነጥዬ ብቸኝነትን የፈለግሁበት ምክንያት ትህትናን ደካማነት፣ ምህረትን ፍርሃት፣ ትምክህትን ደግሞ የጥንካሬ መገለጫ እንደሆነ አድርገው የሚያምኑትን ህዝቦች በይሉኝታ መቅረቡ አሰልችቶኝ ነው፡፡

‹ብቸኝነትን የመረጥኩት ነፍሴ ከነዚያ ፀሐይ፣ ጨረቃ እንዲሁም ከዋክብት በገንዘብ ካዝናዎቻቸው ውስጥ ቢሆኑ ኖሮ እንደማይወጡና በእነሱ የአትክልት ስፍራዎች ውስጥ ካልሆነ በስተቀር እንደማይጠልቁ ፅኑ እምነት ካላቸው ጋር አብሮ መኖሩ ስላንገፈገፈኝ ነው...

‹‹እናም በዓይኖቻቸው ላይ ወርቃማ አቧራ እየጨመሩና ጆሮቻቸውን ትርጉም አልባ በሆኑ ወሬዎች እየሞሉ የህዝቦችንን ምድራዊ ዕጣ ፈንታ ከሚበጠብጡት የስልጣን ጥመኞች ሸሸሁ

‹‹እንደስብከታቸው የማይኖሩትን እና ህዝቦችን እነሱ የማይፈጽሙትን ነገር እንዲያደርጉ የሚመክሩትን (የሚያስገድዱትን) ቀሳውስት ለመሽሽ ስል ትቻቸው ሄድኩ...

‹‹ሰዎች ስልጣኔ ብለው የሚጠሩትን  ትቼ እዚህ የምኖረው ስሮቹ መሬት ስር ተሸሽገው የተቆላለፉ ቅርንጫፎቹ ከደመናው በላይ ከፍ ብለው ፈክተው፣ የበቀሉት አበቦቹ ግን ስስት፣ ክፋት እና ሰቃይ የሆኑ ብልሹ የሆነ ጠንካራ አስቀያሚ ዛፍ ሆኖ ስላገኘሁት ነው፡፡

‹‹ብቸኝነትን የፈለግሁት እዚህ በውስጡ ለመንፈስ፣ ለልብና ለአካል የሚሆን ሙሉ ህይወት ስላለ ነው:: እናም የፀሐይ ብርሃን የሚያርፍባቸውና መጨረሻ የሌላቸው አበቦች መዓዛቸውን ወደ ህዋ የሚተነፍሱበት እንዲሁም ጅረቶች እያዜሙ ወደ ባህር የሚያቀኑበትን የሳር መስክ አግኝቻለሁ፡፡ የፀደይ ወራትን ትኩስ ግንዛቤ፣ የክረምትን ቀለመደማቅ ናፍቆት፣ የመኸርን ጣፋጭ መዝሙሮች እና የበጋ ወራትን ውብ እንቆቅልሽ ያገኘሁባቸውን ተራሮች ደረስኩባቸው፡፡ ወደዚህ ርቆ ወደሚገኝ ግዛት የመጣሁት የዓለምን ሚስጥሮች ለማወቅ ስለተራብኩ ነው፡፡

Book: Between night and morn
Author :Khalil Jibran

@zephilosophy
👍7820🔥5👏2



tgoop.com/Zephilosophy/1111
Create:
Last Update:

ብቸኝነትን የመረጥኩት....
ካህሊል ጂብራን

"ከአለም ተነጥለህ ብቻህን ለመኖር እንዴት መረጥክ ?"
ብዬ ጠየኩት

በሀሳብ ተውጦ በዝምታ ከቆየ በኋላ እንዲህ አለ

‹‹በፍጥረቶቹ መካከል እየኖርኩ እግዚአብሔርን ማምለክ እችል ነበር፤ ማምለክ ለብቻ ተነጥሎ መኖርን አይጠይቅምና! ሰዎችን የተውኳቸው እግዚአብሔርን ለማግኘት ስል አልነበረም፡፡ በአባትና በእናቴ ቤት ሆኜም አገኘው ነበር፡፡ ከሰዎች የተገለልኩበት ምክንያት ተፈጥሯቸው ከእኔ ተፈጥሮአዊ ባህርይ ጋር ስለተጋጨ እንዲሁም ህልማቸው ከህልሜ ጋር ባለመስማማቱ ነው፡፡

‹‹ብቸኝነትን የፈለግሁት ራሳቸውን ሽጠው በተመሳሳይ ዋጋ በመንፈሳዊም ሆነ በቁስ አካላዊ መስፈርት ከእነሱ ያነሰች ነገርን የሚገዙ ሰዎችን ፊት ላለማየት ስል ነው...

‹‹ብቸኝነትን የፈለግሁት የዕውቀትን መንፈስ በህልሞቻቸው ውስጥ አይተው ግባቸውን እንደመቱ ከሚያምኑት ከእነዚያ በራሳቸው ከሚረኩት ሰዎች እራሴን ለመሸሸግ ስል ነው...

‹‹ከማህበረሰቡ የሸሸሁት እውነትን ባያዩም መንፈሱን ባይገነዘቡትም እና ለዓላማቸው መሳካት ሲሉ ብቻ የእውነትን ፍሬ ነገር ሙሉ ለሙሉ እንዳገኙት አድርገው ከሚለፍፉት ለመራቅ ነው::

‹‹ከዓለም ተነጥዬ ብቸኝነትን የፈለግሁበት ምክንያት ትህትናን ደካማነት፣ ምህረትን ፍርሃት፣ ትምክህትን ደግሞ የጥንካሬ መገለጫ እንደሆነ አድርገው የሚያምኑትን ህዝቦች በይሉኝታ መቅረቡ አሰልችቶኝ ነው፡፡

‹ብቸኝነትን የመረጥኩት ነፍሴ ከነዚያ ፀሐይ፣ ጨረቃ እንዲሁም ከዋክብት በገንዘብ ካዝናዎቻቸው ውስጥ ቢሆኑ ኖሮ እንደማይወጡና በእነሱ የአትክልት ስፍራዎች ውስጥ ካልሆነ በስተቀር እንደማይጠልቁ ፅኑ እምነት ካላቸው ጋር አብሮ መኖሩ ስላንገፈገፈኝ ነው...

‹‹እናም በዓይኖቻቸው ላይ ወርቃማ አቧራ እየጨመሩና ጆሮቻቸውን ትርጉም አልባ በሆኑ ወሬዎች እየሞሉ የህዝቦችንን ምድራዊ ዕጣ ፈንታ ከሚበጠብጡት የስልጣን ጥመኞች ሸሸሁ

‹‹እንደስብከታቸው የማይኖሩትን እና ህዝቦችን እነሱ የማይፈጽሙትን ነገር እንዲያደርጉ የሚመክሩትን (የሚያስገድዱትን) ቀሳውስት ለመሽሽ ስል ትቻቸው ሄድኩ...

‹‹ሰዎች ስልጣኔ ብለው የሚጠሩትን  ትቼ እዚህ የምኖረው ስሮቹ መሬት ስር ተሸሽገው የተቆላለፉ ቅርንጫፎቹ ከደመናው በላይ ከፍ ብለው ፈክተው፣ የበቀሉት አበቦቹ ግን ስስት፣ ክፋት እና ሰቃይ የሆኑ ብልሹ የሆነ ጠንካራ አስቀያሚ ዛፍ ሆኖ ስላገኘሁት ነው፡፡

‹‹ብቸኝነትን የፈለግሁት እዚህ በውስጡ ለመንፈስ፣ ለልብና ለአካል የሚሆን ሙሉ ህይወት ስላለ ነው:: እናም የፀሐይ ብርሃን የሚያርፍባቸውና መጨረሻ የሌላቸው አበቦች መዓዛቸውን ወደ ህዋ የሚተነፍሱበት እንዲሁም ጅረቶች እያዜሙ ወደ ባህር የሚያቀኑበትን የሳር መስክ አግኝቻለሁ፡፡ የፀደይ ወራትን ትኩስ ግንዛቤ፣ የክረምትን ቀለመደማቅ ናፍቆት፣ የመኸርን ጣፋጭ መዝሙሮች እና የበጋ ወራትን ውብ እንቆቅልሽ ያገኘሁባቸውን ተራሮች ደረስኩባቸው፡፡ ወደዚህ ርቆ ወደሚገኝ ግዛት የመጣሁት የዓለምን ሚስጥሮች ለማወቅ ስለተራብኩ ነው፡፡

Book: Between night and morn
Author :Khalil Jibran

@zephilosophy

BY ፍልስፍና ለላቀ አስተሳሰብ Philosophy


Share with your friend now:
tgoop.com/Zephilosophy/1111

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Healing through screaming therapy
from us


Telegram ፍልስፍና ለላቀ አስተሳሰብ Philosophy
FROM American