Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Zephilosophy/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ፍልስፍና ለላቀ አስተሳሰብ Philosophy@Zephilosophy P.1107
ZEPHILOSOPHY Telegram 1107
ፍልስፍናን እወዳለሁ' የሚል ግለሰብ እንደ ሃይማኖት ጠይ፣ በሌላ በኩል ሃይማኖቴን እጠብቃለው የሚለው ደግሞ ጥበብ የማይወድ፣ ፍልስፍናን' የሚሸሽ ወይንም ሊጠየቁ እና ሊመረመሩ ያልተገቡ እሳቤዎችን “አሜን” ብሎ የተቀበለ ሞኝ አድርጎ ሊወሰድና ሊታሰብ አይገባውም፡፡ ስህተት ነው። ዓማኝ መሆን ፍልስፍናን ከመውደድ የሚያግድበት አንዳችም ምክንያት የለውም፡፡ እንዲሁም አንድ ግለሰብ የፍልስፍና ወዳጅ ሰለሆነ ብቻ ኢ-አማኝ እና እምነትን የጅሎች መጫወቻ ካርድ አድርጎ የሚቆጥር ነው ብሎ መውሰድም ተገቢ አይደለም፡፡እንዲሁም ኢ-አማኝ ስለሆነም ምግባረ - ብልሹ  ነው ተብሎ ሊታሰብ አይገባውም።

@zephilosophy



tgoop.com/Zephilosophy/1107
Create:
Last Update:

ፍልስፍናን እወዳለሁ' የሚል ግለሰብ እንደ ሃይማኖት ጠይ፣ በሌላ በኩል ሃይማኖቴን እጠብቃለው የሚለው ደግሞ ጥበብ የማይወድ፣ ፍልስፍናን' የሚሸሽ ወይንም ሊጠየቁ እና ሊመረመሩ ያልተገቡ እሳቤዎችን “አሜን” ብሎ የተቀበለ ሞኝ አድርጎ ሊወሰድና ሊታሰብ አይገባውም፡፡ ስህተት ነው። ዓማኝ መሆን ፍልስፍናን ከመውደድ የሚያግድበት አንዳችም ምክንያት የለውም፡፡ እንዲሁም አንድ ግለሰብ የፍልስፍና ወዳጅ ሰለሆነ ብቻ ኢ-አማኝ እና እምነትን የጅሎች መጫወቻ ካርድ አድርጎ የሚቆጥር ነው ብሎ መውሰድም ተገቢ አይደለም፡፡እንዲሁም ኢ-አማኝ ስለሆነም ምግባረ - ብልሹ  ነው ተብሎ ሊታሰብ አይገባውም።

@zephilosophy

BY ፍልስፍና ለላቀ አስተሳሰብ Philosophy


Share with your friend now:
tgoop.com/Zephilosophy/1107

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Clear In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. Read now The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar.
from us


Telegram ፍልስፍና ለላቀ አስተሳሰብ Philosophy
FROM American