MELIKT_WEG_GITIM Telegram 5221
#ልዩ_ምሥክር_ናት


እንደ ከዚህ ቀደም ፤ አብሳሪው መልአክ
ለሌሎች እንዳለው ፤ ከአርያም ሲላክ
ሠምቶሻል እግዚአብሔር ፤ የልብሽ መሻቱን
አላለም ለድንግል ፤ ሲጀምር ብሥራቱን ።

ምክንያቱም እሷ ፤
ለምና አታውቅም ፤ ሥለትም ተስላ
የፈጣሪ እናት ፤ እኔ ልሁን ብላ ።

ምክንያቱም እሷ ፤
እንደ ደናግላን ፤ ድንገት አሁን ካሁን 
ጠብቃ አታውቅም ፤ ለመውለድ መሲሁን ።

ምክንያቱም እሷ ፤
እንደነ ኤልሳቤጥ ፤ ወይም እንደ ሐና
ልጅ እንኳን ለማግኘት ፤ አታውቅም ተማፅና ።

ምክንያቱም እሷ ፤
መሆኑ አልገባት ፤ እንድትሆን እልፍኙ
ገና በልጅነት ፤ ያረጋት መናኙ ።

ምክንያቱም እሷ ፤
በልቧ ጸንሳው ፤ መኖርን ነው እንጂ
መባል አታስብም ፤ አምላክን ውለጂ ።

ምክንያቱም እሷ  ፤
ምረጠኝ ሳትለው ፤ ወዶ የመረጣት
አንዳችም ሳትሻ ፤ ሁሉ የተሰጣት
የእርሱ ድንቅ ሥራ ፤ ልዩ ምሥክር ናት ።


አቤል ታደለ

@Melikt_weg_gitim
@Melikt_weg_gitim
@Melikt_weg_gitim


JoinandShare🙏



tgoop.com/Melikt_weg_gitim/5221
Create:
Last Update:

#ልዩ_ምሥክር_ናት


እንደ ከዚህ ቀደም ፤ አብሳሪው መልአክ
ለሌሎች እንዳለው ፤ ከአርያም ሲላክ
ሠምቶሻል እግዚአብሔር ፤ የልብሽ መሻቱን
አላለም ለድንግል ፤ ሲጀምር ብሥራቱን ።

ምክንያቱም እሷ ፤
ለምና አታውቅም ፤ ሥለትም ተስላ
የፈጣሪ እናት ፤ እኔ ልሁን ብላ ።

ምክንያቱም እሷ ፤
እንደ ደናግላን ፤ ድንገት አሁን ካሁን 
ጠብቃ አታውቅም ፤ ለመውለድ መሲሁን ።

ምክንያቱም እሷ ፤
እንደነ ኤልሳቤጥ ፤ ወይም እንደ ሐና
ልጅ እንኳን ለማግኘት ፤ አታውቅም ተማፅና ።

ምክንያቱም እሷ ፤
መሆኑ አልገባት ፤ እንድትሆን እልፍኙ
ገና በልጅነት ፤ ያረጋት መናኙ ።

ምክንያቱም እሷ ፤
በልቧ ጸንሳው ፤ መኖርን ነው እንጂ
መባል አታስብም ፤ አምላክን ውለጂ ።

ምክንያቱም እሷ  ፤
ምረጠኝ ሳትለው ፤ ወዶ የመረጣት
አንዳችም ሳትሻ ፤ ሁሉ የተሰጣት
የእርሱ ድንቅ ሥራ ፤ ልዩ ምሥክር ናት ።


አቤል ታደለ

@Melikt_weg_gitim
@Melikt_weg_gitim
@Melikt_weg_gitim


JoinandShare🙏

BY መንፈሳዊ ግጥሞች እና ወጎች


Share with your friend now:
tgoop.com/Melikt_weg_gitim/5221

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) 5Telegram Channel avatar size/dimensions Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa.
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥሞች እና ወጎች
FROM American