Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Melikt_weg_gitim/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
መንፈሳዊ ግጥሞች እና ወጎች@Melikt_weg_gitim P.5128
MELIKT_WEG_GITIM Telegram 5128
ክርስቶስ ተንስዓ እሙታን***በዓቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን*** አግዓዞ ለአዳም
ሰላም***እም ይእዜስ
ኮነ***ፍስሃ ወሰላም

†††በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!†††

#እንኳን_አምላክን_ለወለደች_ለእመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ዓመታዊ_የልደት_በዓል_በሰላም_አደረሳችሁ_አደረሰን

በግንቦት አንድ በዚህችም ቀን አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደች እርሷም ለሰው ሁሉ ወገን ድኅነት የሆነባት ናት፡፡ ከወንዶች ወገን የከበረ አባቷም ስሙ ኢያቄም ከሴቶች ወገን የከበረች ሚስቱ ሐና ይባላሉ። ሁለቱም ልጅ በማጣት ሲያዝኑ ኖሩ፤ በዚያ ወራት የመካኖችን መብዓ ካህናቱ አይቀበሉም ነበርና ። እነርሱም ከሰው የሚደርስባቸውን ሽሙጥና ኀዘናቸውን ያርቅላቸው ዘንድ በቀንና በሌሊት ወደ እግዚአብሔር ፈጽሞ ይማልዱ ነበር ። ሰውን የሚወድ እግዚአብሔርም ከዘራቸው ለአለም ሁሉ መድኃኒት ይሆን ዘንድ መልካም ሐሳባቸውን ተመለከተ ።ክቡር ኢያቄምም አርባ ቀን እስኪፈጸም በተራራ ውስጥ ቁሞ ሲጸልይ ከእግዚአብሔር የታዘዘ መልአክ ተገለጸለትና ለዓለም ሁሉ ድኅነት የሚደረግባት ዘር እንደሚሰጠው አበሠረው ። ነፍጹም ልብ አምኖ ከተራራው ወረደ ለተመሰገነች ሚስቱም ለሐናም ከእግዚአብሔር መልአክ የሰማውን ያንን ራእይ ነገራት፤ ቃሉ እውነት እንደሆነች እርሷም አመነች ልዑል እግዚአብሔርንም አመሰገኑት ።የተመሰገነች ቅድስት ሐናም ከእርሷ የሚወለደውን በዘመኑ ሁሉ ለቤተ እግዚአብሔር አገልጋይ ታደርገው ዘንድ ለእግዚአብሔር ስለትን ተሳለች። ከዚህም በኋላ ይቺን የከበረች ሕፃን ፀንሳ ወለደች ስሟንም ማርያም ብላ ሰየመቻት ትርጓሜውም እመቤት ነው ደግሞም ሀብትና ስጦታ ማለት ነው ። በእውነት የዓለሙ ሁሉ እመቤት ናት ሁላችን በእርሷ ሰማያዊ ሀብት ልጅነትን ያገኘንባት ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን የሥጋና የነፍስ መድኃኒት የሆነች እርሷን እናቱን ለሰጠን በረከቷም ከሁላችን የክርስቲያን ወገኖች ጋራ ለዘላለሙ ይኑር አሜን ።

©ስንክሳር ዘወርኀ ግንቦት ፩
👍5



tgoop.com/Melikt_weg_gitim/5128
Create:
Last Update:

ክርስቶስ ተንስዓ እሙታን***በዓቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን*** አግዓዞ ለአዳም
ሰላም***እም ይእዜስ
ኮነ***ፍስሃ ወሰላም

†††በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!†††

#እንኳን_አምላክን_ለወለደች_ለእመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ዓመታዊ_የልደት_በዓል_በሰላም_አደረሳችሁ_አደረሰን

በግንቦት አንድ በዚህችም ቀን አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደች እርሷም ለሰው ሁሉ ወገን ድኅነት የሆነባት ናት፡፡ ከወንዶች ወገን የከበረ አባቷም ስሙ ኢያቄም ከሴቶች ወገን የከበረች ሚስቱ ሐና ይባላሉ። ሁለቱም ልጅ በማጣት ሲያዝኑ ኖሩ፤ በዚያ ወራት የመካኖችን መብዓ ካህናቱ አይቀበሉም ነበርና ። እነርሱም ከሰው የሚደርስባቸውን ሽሙጥና ኀዘናቸውን ያርቅላቸው ዘንድ በቀንና በሌሊት ወደ እግዚአብሔር ፈጽሞ ይማልዱ ነበር ። ሰውን የሚወድ እግዚአብሔርም ከዘራቸው ለአለም ሁሉ መድኃኒት ይሆን ዘንድ መልካም ሐሳባቸውን ተመለከተ ።ክቡር ኢያቄምም አርባ ቀን እስኪፈጸም በተራራ ውስጥ ቁሞ ሲጸልይ ከእግዚአብሔር የታዘዘ መልአክ ተገለጸለትና ለዓለም ሁሉ ድኅነት የሚደረግባት ዘር እንደሚሰጠው አበሠረው ። ነፍጹም ልብ አምኖ ከተራራው ወረደ ለተመሰገነች ሚስቱም ለሐናም ከእግዚአብሔር መልአክ የሰማውን ያንን ራእይ ነገራት፤ ቃሉ እውነት እንደሆነች እርሷም አመነች ልዑል እግዚአብሔርንም አመሰገኑት ።የተመሰገነች ቅድስት ሐናም ከእርሷ የሚወለደውን በዘመኑ ሁሉ ለቤተ እግዚአብሔር አገልጋይ ታደርገው ዘንድ ለእግዚአብሔር ስለትን ተሳለች። ከዚህም በኋላ ይቺን የከበረች ሕፃን ፀንሳ ወለደች ስሟንም ማርያም ብላ ሰየመቻት ትርጓሜውም እመቤት ነው ደግሞም ሀብትና ስጦታ ማለት ነው ። በእውነት የዓለሙ ሁሉ እመቤት ናት ሁላችን በእርሷ ሰማያዊ ሀብት ልጅነትን ያገኘንባት ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን የሥጋና የነፍስ መድኃኒት የሆነች እርሷን እናቱን ለሰጠን በረከቷም ከሁላችን የክርስቲያን ወገኖች ጋራ ለዘላለሙ ይኑር አሜን ።

©ስንክሳር ዘወርኀ ግንቦት ፩

BY መንፈሳዊ ግጥሞች እና ወጎች


Share with your friend now:
tgoop.com/Melikt_weg_gitim/5128

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” Image: Telegram. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”.
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥሞች እና ወጎች
FROM American