Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/IbnShifa/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]@IbnShifa P.5099
IBNSHIFA Telegram 5099
👉  በውጭም በሀገርም ላሉ ሰለፍዮች

    አላህ ካለ የፊታችን ሰኞ ግንቦት 25/2017 ለሀራ ሰለፍዮች ሀገር አቀፍ ድጋፍ እንዲደረግ የሀገራችን ሰለፍይ መሻኢኾች አደራ ብለዋል ። በመሆኑም በዚሁ እለት ለሀራ ሰለፍዮች የቦታ ግዢና የመስጂድ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ይኖራል ።
     አላህ ካለ በዚህ ፕሮግራም ላይ ሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ያሉ መሻኢኾች የሚሳተፉ ይሆናል ። የተለመደው አይነት ተራ ፕሮግራም ሳይሆን በአይነቱ ለየት ያለ ለመላው የሀገራችን ሰለፍዮች የሀራ ወንድሞቻችን ላቀረቡት ከጎናችን ሁኑ አንገታችንን ቀና እንድናደርግ አድርጉን ለሚለው ጥሪ ምላሽ የሚሰጥበትና በወሎ ምድር ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሸይኽን አስሮ ደረሶችን የማባረር ጥቁር ታሪክ ፍቀን ሌላ ታሪክ የምንሰራበት ቀን ነው ። ታዲያ ውድ የሀገራችን ሰለፍዮች በሙሉ በየሰፈራችንና መንደራችን ያሉትን ፕሮግራሞች ለአንድ ሳምንት ቆም አድርገን በዚህ ታሪካዊ የሰለፍዮች ርብርብ አሻራችንን ለማኖርና የሸይኻችንን የተሰበረ ቅስም ለመጠገን የምንችለውን እናድርግ ።
    በሚያልፍ ቀን የማያልፍ ታሪክ ሰርተን ሀራ ላይ የተከሰተውን አሳዛኝ ክስተት ወደ አስደሳች ታሪክ በመቀየር የተባረሩ ደረሶች እንዲመለሱ እናድርግ ። ወኔና ፍላጎት ከሌለ ገንዘብ ምንም አይሰራም ። ፍላጎት ካለ ተባብሮ የማይሰራ ነገር የለምና ከልባችን እንነሳ ።

https//
www.tgoop.com/haraselefi



tgoop.com/IbnShifa/5099
Create:
Last Update:

👉  በውጭም በሀገርም ላሉ ሰለፍዮች

    አላህ ካለ የፊታችን ሰኞ ግንቦት 25/2017 ለሀራ ሰለፍዮች ሀገር አቀፍ ድጋፍ እንዲደረግ የሀገራችን ሰለፍይ መሻኢኾች አደራ ብለዋል ። በመሆኑም በዚሁ እለት ለሀራ ሰለፍዮች የቦታ ግዢና የመስጂድ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ይኖራል ።
     አላህ ካለ በዚህ ፕሮግራም ላይ ሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ያሉ መሻኢኾች የሚሳተፉ ይሆናል ። የተለመደው አይነት ተራ ፕሮግራም ሳይሆን በአይነቱ ለየት ያለ ለመላው የሀገራችን ሰለፍዮች የሀራ ወንድሞቻችን ላቀረቡት ከጎናችን ሁኑ አንገታችንን ቀና እንድናደርግ አድርጉን ለሚለው ጥሪ ምላሽ የሚሰጥበትና በወሎ ምድር ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሸይኽን አስሮ ደረሶችን የማባረር ጥቁር ታሪክ ፍቀን ሌላ ታሪክ የምንሰራበት ቀን ነው ። ታዲያ ውድ የሀገራችን ሰለፍዮች በሙሉ በየሰፈራችንና መንደራችን ያሉትን ፕሮግራሞች ለአንድ ሳምንት ቆም አድርገን በዚህ ታሪካዊ የሰለፍዮች ርብርብ አሻራችንን ለማኖርና የሸይኻችንን የተሰበረ ቅስም ለመጠገን የምንችለውን እናድርግ ።
    በሚያልፍ ቀን የማያልፍ ታሪክ ሰርተን ሀራ ላይ የተከሰተውን አሳዛኝ ክስተት ወደ አስደሳች ታሪክ በመቀየር የተባረሩ ደረሶች እንዲመለሱ እናድርግ ። ወኔና ፍላጎት ከሌለ ገንዘብ ምንም አይሰራም ። ፍላጎት ካለ ተባብሮ የማይሰራ ነገር የለምና ከልባችን እንነሳ ።

https//
www.tgoop.com/haraselefi

BY [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]




Share with your friend now:
tgoop.com/IbnShifa/5099

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Polls Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression."
from us


Telegram [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
FROM American