HISCULHEROFETHIOPIA Telegram 5731
የእግዚአብሒር ሰላም ከእናተ ጋር ይሁን።
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሣኤው
ከሞት ይበልጥ ኃያል መሆኑን አረጋግጧል።
ይህ በመሆኑም ሞቱና ለፍርድ ሲቀርብ
የገለጠው ዝምታ በውስጡ ካለው ፍርሐት አልመሆኑን እንረዳለን።
ቢናገር ኖሮ አፈቸውን በማስያዝ አድማጮቺን
ማሳመን ይችል ነበር። ይሁን እንጂ የእርሱ ዓለማ ይህ አልነበረም። የእርሱ ዓለማ እኛን ነጻ
ማውጣት ነበር። ስለሆንም ከመሰቀል ላይ
እንዲወርድ በጠየቁት ጊዜ መውረድ
ቢችልም እንኳ ምንም ዓይነት መልስ አልሰጣቸውም። የእርሱ ብቸኛ ዓለማ ስለ እኛ
ሕማምን ተቀብሎ በመሞት የኃጢአትን ዋጋ
በእኛ በመክፈል ለእኛ ስረየትና ድኅነት
ማስገአት ነበር።
የክሮስቶስ ዝምታ ድካም አለመሆኑን ትንሣኤው አረጋግጧል።
የትንሣኤው ኃይል ክርስቶስን በድካም ለሚወነጅሉት ወይም ስቅለቱ የአቅም የማጣቱ
ምልክት እንደ ሆነ አድርገው ለማያስቡ ሰዎች
ሁሉ ብርቱ ምላሽ ነው።
ትንሣኤው ዝምታ የላቁ ዓለማዎች እንዳሉት
አረጋግጧል። እርሱ ዝም ያለው ራሱን ለእኛ
ሊሰጠን ስለ ወደደ ነው። ቢናገር ኖሮ ለፍርድ
ያቀረብት ጠላቶቹን አፍ በማስያዝ አድማጮቹን ማሳመን ይችል ነበር።
ራሱን ቢከላከል ኖሮ የተከሰሰባቸውን ያለ ምንም ጥርጥር ያሸንፍ ነበር።
ከዚህ ሌላ ገና የአስራሁለት ዓመት ብላቴና ሳለ
ይናገራቸው የነበሩት ቃላት ኃይል እነርሱ ራሳቸው በመደነቅ መስክረውለታል።
"ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን መካከል
ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጢይቃመቸውም
በመቅደስ አገኙት የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ።" ሉቃ 2:46-
47። አድማጮቹም ቢሆኑ በሥልጣን መናገሩን
በአግራሞት መስክረውለታል። "....ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ እንደ ጻፎቻቸው ሳይሆን
እንደ ባለስልጣን ያስተምራቸው ነበረ። " ማቴ
7:28-29። ከዝህ ከፍል የምንረዳው ጌታችን
በአስራሁለት ዓመቱ በአይሁድ መምህራን
መካከል ሲነጋገር እንደ ባለስልጣን ያስተምራቸው የነበረ አምላካችን ነው።
በትንሣኤው ከሞቱ ይበልጥ ኃያል መሆኑን
አረጋግጦልናል። በአንድ ልጅህ በርሱ ያለ ክብርና ጽንዕ ሐአንተ ይገባል ከእርሱ ጋራ
ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም
ለዘላለም ለዘለአለሙ አሜን። መልካም ጊዜ።



tgoop.com/HISCULHEROFETHIOPIA/5731
Create:
Last Update:

የእግዚአብሒር ሰላም ከእናተ ጋር ይሁን።
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሣኤው
ከሞት ይበልጥ ኃያል መሆኑን አረጋግጧል።
ይህ በመሆኑም ሞቱና ለፍርድ ሲቀርብ
የገለጠው ዝምታ በውስጡ ካለው ፍርሐት አልመሆኑን እንረዳለን።
ቢናገር ኖሮ አፈቸውን በማስያዝ አድማጮቺን
ማሳመን ይችል ነበር። ይሁን እንጂ የእርሱ ዓለማ ይህ አልነበረም። የእርሱ ዓለማ እኛን ነጻ
ማውጣት ነበር። ስለሆንም ከመሰቀል ላይ
እንዲወርድ በጠየቁት ጊዜ መውረድ
ቢችልም እንኳ ምንም ዓይነት መልስ አልሰጣቸውም። የእርሱ ብቸኛ ዓለማ ስለ እኛ
ሕማምን ተቀብሎ በመሞት የኃጢአትን ዋጋ
በእኛ በመክፈል ለእኛ ስረየትና ድኅነት
ማስገአት ነበር።
የክሮስቶስ ዝምታ ድካም አለመሆኑን ትንሣኤው አረጋግጧል።
የትንሣኤው ኃይል ክርስቶስን በድካም ለሚወነጅሉት ወይም ስቅለቱ የአቅም የማጣቱ
ምልክት እንደ ሆነ አድርገው ለማያስቡ ሰዎች
ሁሉ ብርቱ ምላሽ ነው።
ትንሣኤው ዝምታ የላቁ ዓለማዎች እንዳሉት
አረጋግጧል። እርሱ ዝም ያለው ራሱን ለእኛ
ሊሰጠን ስለ ወደደ ነው። ቢናገር ኖሮ ለፍርድ
ያቀረብት ጠላቶቹን አፍ በማስያዝ አድማጮቹን ማሳመን ይችል ነበር።
ራሱን ቢከላከል ኖሮ የተከሰሰባቸውን ያለ ምንም ጥርጥር ያሸንፍ ነበር።
ከዚህ ሌላ ገና የአስራሁለት ዓመት ብላቴና ሳለ
ይናገራቸው የነበሩት ቃላት ኃይል እነርሱ ራሳቸው በመደነቅ መስክረውለታል።
"ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን መካከል
ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጢይቃመቸውም
በመቅደስ አገኙት የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ።" ሉቃ 2:46-
47። አድማጮቹም ቢሆኑ በሥልጣን መናገሩን
በአግራሞት መስክረውለታል። "....ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ እንደ ጻፎቻቸው ሳይሆን
እንደ ባለስልጣን ያስተምራቸው ነበረ። " ማቴ
7:28-29። ከዝህ ከፍል የምንረዳው ጌታችን
በአስራሁለት ዓመቱ በአይሁድ መምህራን
መካከል ሲነጋገር እንደ ባለስልጣን ያስተምራቸው የነበረ አምላካችን ነው።
በትንሣኤው ከሞቱ ይበልጥ ኃያል መሆኑን
አረጋግጦልናል። በአንድ ልጅህ በርሱ ያለ ክብርና ጽንዕ ሐአንተ ይገባል ከእርሱ ጋራ
ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም
ለዘላለም ለዘለአለሙ አሜን። መልካም ጊዜ።

BY ኢትዮጵያ


Share with your friend now:
tgoop.com/HISCULHEROFETHIOPIA/5731

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. More>> How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram ኢትዮጵያ
FROM American