S4I6L Telegram 79
የእግዚአብሒር ሰላም ከእናተ ጋር ይሁን።
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሣኤው
ከሞት ይበልጥ ኃያል መሆኑን አረጋግጧል።
ይህ በመሆኑም ሞቱና ለፍርድ ሲቀርብ
የገለጠው ዝምታ በውስጡ ካለው ፍርሐት አልመሆኑን እንረዳለን።
ቢናገር ኖሮ አፈቸውን በማስያዝ አድማጮቺን
ማሳመን ይችል ነበር። ይሁን እንጂ የእርሱ ዓለማ ይህ አልነበረም። የእርሱ ዓለማ እኛን ነጻ
ማውጣት ነበር። ስለሆንም ከመሰቀል ላይ
እንዲወርድ በጠየቁት ጊዜ መውረድ
ቢችልም እንኳ ምንም ዓይነት መልስ አልሰጣቸውም። የእርሱ ብቸኛ ዓለማ ስለ እኛ
ሕማምን ተቀብሎ በመሞት የኃጢአትን ዋጋ
በእኛ በመክፈል ለእኛ ስረየትና ድኅነት
ማስገአት ነበር።
የክሮስቶስ ዝምታ ድካም አለመሆኑን ትንሣኤው አረጋግጧል።
የትንሣኤው ኃይል ክርስቶስን በድካም ለሚወነጅሉት ወይም ስቅለቱ የአቅም የማጣቱ
ምልክት እንደ ሆነ አድርገው ለማያስቡ ሰዎች
ሁሉ ብርቱ ምላሽ ነው።
ትንሣኤው ዝምታ የላቁ ዓለማዎች እንዳሉት
አረጋግጧል። እርሱ ዝም ያለው ራሱን ለእኛ
ሊሰጠን ስለ ወደደ ነው። ቢናገር ኖሮ ለፍርድ
ያቀረብት ጠላቶቹን አፍ በማስያዝ አድማጮቹን ማሳመን ይችል ነበር።
ራሱን ቢከላከል ኖሮ የተከሰሰባቸውን ያለ ምንም ጥርጥር ያሸንፍ ነበር።
ከዚህ ሌላ ገና የአስራሁለት ዓመት ብላቴና ሳለ
ይናገራቸው የነበሩት ቃላት ኃይል እነርሱ ራሳቸው በመደነቅ መስክረውለታል።
"ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን መካከል
ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጢይቃመቸውም
በመቅደስ አገኙት የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ።" ሉቃ 2:46-
47። አድማጮቹም ቢሆኑ በሥልጣን መናገሩን
በአግራሞት መስክረውለታል። "....ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ እንደ ጻፎቻቸው ሳይሆን
እንደ ባለስልጣን ያስተምራቸው ነበረ። " ማቴ
7:28-29። ከዝህ ከፍል የምንረዳው ጌታችን
በአስራሁለት ዓመቱ በአይሁድ መምህራን
መካከል ሲነጋገር እንደ ባለስልጣን ያስተምራቸው የነበረ አምላካችን ነው።
በትንሣኤው ከሞቱ ይበልጥ ኃያል መሆኑን
አረጋግጦልናል። በአንድ ልጅህ በርሱ ያለ ክብርና ጽንዕ ሐአንተ ይገባል ከእርሱ ጋራ
ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም
ለዘላለም ለዘለአለሙ አሜን። መልካም ጊዜ።



tgoop.com/S4i6l/79
Create:
Last Update:

የእግዚአብሒር ሰላም ከእናተ ጋር ይሁን።
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሣኤው
ከሞት ይበልጥ ኃያል መሆኑን አረጋግጧል።
ይህ በመሆኑም ሞቱና ለፍርድ ሲቀርብ
የገለጠው ዝምታ በውስጡ ካለው ፍርሐት አልመሆኑን እንረዳለን።
ቢናገር ኖሮ አፈቸውን በማስያዝ አድማጮቺን
ማሳመን ይችል ነበር። ይሁን እንጂ የእርሱ ዓለማ ይህ አልነበረም። የእርሱ ዓለማ እኛን ነጻ
ማውጣት ነበር። ስለሆንም ከመሰቀል ላይ
እንዲወርድ በጠየቁት ጊዜ መውረድ
ቢችልም እንኳ ምንም ዓይነት መልስ አልሰጣቸውም። የእርሱ ብቸኛ ዓለማ ስለ እኛ
ሕማምን ተቀብሎ በመሞት የኃጢአትን ዋጋ
በእኛ በመክፈል ለእኛ ስረየትና ድኅነት
ማስገአት ነበር።
የክሮስቶስ ዝምታ ድካም አለመሆኑን ትንሣኤው አረጋግጧል።
የትንሣኤው ኃይል ክርስቶስን በድካም ለሚወነጅሉት ወይም ስቅለቱ የአቅም የማጣቱ
ምልክት እንደ ሆነ አድርገው ለማያስቡ ሰዎች
ሁሉ ብርቱ ምላሽ ነው።
ትንሣኤው ዝምታ የላቁ ዓለማዎች እንዳሉት
አረጋግጧል። እርሱ ዝም ያለው ራሱን ለእኛ
ሊሰጠን ስለ ወደደ ነው። ቢናገር ኖሮ ለፍርድ
ያቀረብት ጠላቶቹን አፍ በማስያዝ አድማጮቹን ማሳመን ይችል ነበር።
ራሱን ቢከላከል ኖሮ የተከሰሰባቸውን ያለ ምንም ጥርጥር ያሸንፍ ነበር።
ከዚህ ሌላ ገና የአስራሁለት ዓመት ብላቴና ሳለ
ይናገራቸው የነበሩት ቃላት ኃይል እነርሱ ራሳቸው በመደነቅ መስክረውለታል።
"ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን መካከል
ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጢይቃመቸውም
በመቅደስ አገኙት የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ።" ሉቃ 2:46-
47። አድማጮቹም ቢሆኑ በሥልጣን መናገሩን
በአግራሞት መስክረውለታል። "....ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ እንደ ጻፎቻቸው ሳይሆን
እንደ ባለስልጣን ያስተምራቸው ነበረ። " ማቴ
7:28-29። ከዝህ ከፍል የምንረዳው ጌታችን
በአስራሁለት ዓመቱ በአይሁድ መምህራን
መካከል ሲነጋገር እንደ ባለስልጣን ያስተምራቸው የነበረ አምላካችን ነው።
በትንሣኤው ከሞቱ ይበልጥ ኃያል መሆኑን
አረጋግጦልናል። በአንድ ልጅህ በርሱ ያለ ክብርና ጽንዕ ሐአንተ ይገባል ከእርሱ ጋራ
ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም
ለዘላለም ለዘለአለሙ አሜን። መልካም ጊዜ።

BY የ እግዚአብሔር እና የድንግል ማርያም ልጆች


Share with your friend now:
tgoop.com/S4i6l/79

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hashtags Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. The Channel name and bio must be no more than 255 characters long How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name.
from us


Telegram የ እግዚአብሔር እና የድንግል ማርያም ልጆች
FROM American