HISCULHEROFETHIOPIA Telegram 5719
ከእግዚአብሔር አባታችን ከጌታም ከኢየሱስ
ክርስቶስ ጸጋና ሰለም ለእናተ ይሁን።
"የትንሣኤው በረከት በሕይወታችን ውስጥ"
1/የመጀመሪያው በረከት፦አለመቻል አይኖርም
ሁሉም ነገር ይቻላል! የሚለው ነው። ሰዎች
በሥራ መስኮቻቸው ውስጥ የሚችሉትን ሁሉ
ያደርጋሉ። በእግዚአብሔር ፊት ሲቆሙ ግን
የሚሠሩት ሥራና ያለቸው እውቀት ሙሉ ለሙሉ
ሰለሚቆም ለመሥራት የሚሞክሩት ሙከራ ሁሉ ጥቅም አይኖረውም።
ይህ ከምተ በኋላ በመቃብር ውስጥ ለአራት
ቀናት የቆየው የአልአዛር እህቶች የማርያምና
የማርታ ስሜት ነበር ፡ስለ አልአዛር እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፦"የሞተውም እኅት ማርታ
ጌታ ሆይ ከሞተ አራት ቀን ሆኖታልና አሁን ይሸታል አለቸው"ዮሐ 14:39።
መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን ሰው ከሞት ሲያስነሰው የማይችል ነገር እንደሌለ
እርግጠኞች ሆነዋል። ክርስቶስ አልአዛርን ካስነሣው በኋላ ይህ አልአዛር ተመልሶ ቢሞትም እስከ አሁን ድርስ አልተነሳም። ይህ
ይህን እንጂ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
በራሱ ትንሣኤ ሞትን ድል ነሥቶታል አስከ
ዘለዓለም ድረስ አጥፍቶታል። የጌታችን
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ዘላለማዊ ስለሆነ
ከዚህ ትንሣኤ ቦኋላ ሞት የለበትም።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የዚህን ትንሣኤ ኃይል ስለ ተመለከተ"ሞት ሆይ መውጊያህ የት
አለ? ሲኦል ሆይ ድል መንሣትህ የት አለ? "
1ኛ ቆሮ 15:55 በማለት ተናግሯል።
በእርግጥም ሞት ስለ ተንኮታኮተ ማንኛውም
ነገር የሚችል ሆኗል። ሰዎች ያመኑት ሁሉን
ማድረግ የሚችለውን እግዚአብሔርን ሁሉን
ነገር ማድረግ የሚችል መሆኑን ብቻ ሳይሆን
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንደ ተናገረው
ሰዎችም በእርሱ ኃይል ሰጪነት ሁሉንም ነገር
ማድረግ እንደሚችሉ እንዲህ በማለት አስረግጦ ገልጧል፦"ኃይልን በሚሰጠኝ
በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። " ፊሊጵ 4:13
ከዚህ ቀደም ብሎ ሲናገረም"...እርሱን የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ...."ፊሊጵ 3:10
መጽሐፍቅዱስ ስለ አለመቻል በወጣው
መመሪያ ውስጥ እንዲህ የሚል ተጽፎ እናነባለን"...ለሚያምን ሁሉ ይቻላል... "ማር 9:23 በማለት ጌታ ተናግሯል። ስለዚህ የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ ካለ ቅ.ጳውሎስ
በትንሣኤው የተገኘ በረከት አንዱ ሁሉን መቻል
ነው። ይህንን ያደረግልን አምላካችን የተመሰገነ
ይሁን። መልካም ጊዜ ተባረኩ።



tgoop.com/HISCULHEROFETHIOPIA/5719
Create:
Last Update:

ከእግዚአብሔር አባታችን ከጌታም ከኢየሱስ
ክርስቶስ ጸጋና ሰለም ለእናተ ይሁን።
"የትንሣኤው በረከት በሕይወታችን ውስጥ"
1/የመጀመሪያው በረከት፦አለመቻል አይኖርም
ሁሉም ነገር ይቻላል! የሚለው ነው። ሰዎች
በሥራ መስኮቻቸው ውስጥ የሚችሉትን ሁሉ
ያደርጋሉ። በእግዚአብሔር ፊት ሲቆሙ ግን
የሚሠሩት ሥራና ያለቸው እውቀት ሙሉ ለሙሉ
ሰለሚቆም ለመሥራት የሚሞክሩት ሙከራ ሁሉ ጥቅም አይኖረውም።
ይህ ከምተ በኋላ በመቃብር ውስጥ ለአራት
ቀናት የቆየው የአልአዛር እህቶች የማርያምና
የማርታ ስሜት ነበር ፡ስለ አልአዛር እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፦"የሞተውም እኅት ማርታ
ጌታ ሆይ ከሞተ አራት ቀን ሆኖታልና አሁን ይሸታል አለቸው"ዮሐ 14:39።
መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን ሰው ከሞት ሲያስነሰው የማይችል ነገር እንደሌለ
እርግጠኞች ሆነዋል። ክርስቶስ አልአዛርን ካስነሣው በኋላ ይህ አልአዛር ተመልሶ ቢሞትም እስከ አሁን ድርስ አልተነሳም። ይህ
ይህን እንጂ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
በራሱ ትንሣኤ ሞትን ድል ነሥቶታል አስከ
ዘለዓለም ድረስ አጥፍቶታል። የጌታችን
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ዘላለማዊ ስለሆነ
ከዚህ ትንሣኤ ቦኋላ ሞት የለበትም።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የዚህን ትንሣኤ ኃይል ስለ ተመለከተ"ሞት ሆይ መውጊያህ የት
አለ? ሲኦል ሆይ ድል መንሣትህ የት አለ? "
1ኛ ቆሮ 15:55 በማለት ተናግሯል።
በእርግጥም ሞት ስለ ተንኮታኮተ ማንኛውም
ነገር የሚችል ሆኗል። ሰዎች ያመኑት ሁሉን
ማድረግ የሚችለውን እግዚአብሔርን ሁሉን
ነገር ማድረግ የሚችል መሆኑን ብቻ ሳይሆን
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንደ ተናገረው
ሰዎችም በእርሱ ኃይል ሰጪነት ሁሉንም ነገር
ማድረግ እንደሚችሉ እንዲህ በማለት አስረግጦ ገልጧል፦"ኃይልን በሚሰጠኝ
በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። " ፊሊጵ 4:13
ከዚህ ቀደም ብሎ ሲናገረም"...እርሱን የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ...."ፊሊጵ 3:10
መጽሐፍቅዱስ ስለ አለመቻል በወጣው
መመሪያ ውስጥ እንዲህ የሚል ተጽፎ እናነባለን"...ለሚያምን ሁሉ ይቻላል... "ማር 9:23 በማለት ጌታ ተናግሯል። ስለዚህ የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ ካለ ቅ.ጳውሎስ
በትንሣኤው የተገኘ በረከት አንዱ ሁሉን መቻል
ነው። ይህንን ያደረግልን አምላካችን የተመሰገነ
ይሁን። መልካም ጊዜ ተባረኩ።

BY ኢትዮጵያ


Share with your friend now:
tgoop.com/HISCULHEROFETHIOPIA/5719

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. Channel login must contain 5-32 characters How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram ኢትዮጵያ
FROM American